You are on page 1of 25

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ


ADDIS NEGARI GAZETA
OF THE CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA

ስምንተኛ ዓመት ቁጥር &8


በአዲስ አበባ ከተማ Eighth Year No. 78
አዲስ አበባ ሰኔ 2ሺ8 ዓ.ም. ADDIS ABABA June, 2016
U¡` u?ƒ ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ CONTENTS
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቅሬታ እና አቤቱታ The Addis Ababa City Government Complaint
አቀራረብ፣ ምርመራ፣ አወሳሰን እና የተጠያቂነት and Grievance Submission Investigation Decision
ደንብ
and Accountability Regulation
Regulation No. 78/2016
ደንብ ቁጥር ፸8/፪ሺ8
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቅሬታ እና አቤቱታ
A Regulation to provide for the Addis Ababa
አቀራረብ፣ ምርመራ፣ አወሳሰን እና ተጠያቂነት
City Government Complaint and Grievance
ለመደንገግ የወጣ ደንብ Submission, Investigation Decision and
Accountability
በተሻሻላዉ የከተማው አስተዳደር ቻርተር አዋጅ
Whereas, it is stated under Article 21/2(h) of the
ቁጥር ፫፻፷፩/፩፱፻፺፭ አንቀጽ ፳፩/፪/ሸ/ መሰረት
Revised Addis Ababa Charter Proclamation No.
ከንቲባው የህዝቡን ቅሬታና አቤቱታ ተቀብሎ
361/2003 that the Mayor shall have the obligation to
የመፍታት ግዴታ የተጣለበት በመሆኑ፣
accept and solve the complaint and grievance of the
public;
ከንቲባዉ በመልካም አስተዳደር ችግር ምክንያት
እየመጡ ያሉትን ቅሬታዎችን ያስተናግድ ቢባል Whereas, it is found necessary to establish an office
ለከተማዉ ስትራቴጂክ አመራር ከመስጠት ይልቅ to study the causes of the public complaints and
የዕለት ተዕለት ቅሬታዎች በማስተናገድ ብቻ ተወስኖ provide solutions so as to play strong role in the
እንዲቀር ስለሚያስገድድ፣ ከቲባዉን በማገዝ የህዝቡን course of maintaining good governance in the City
ቅሬታዎችን በመፍታትና የቅሬታ መንስኤዎችን by assisting the Mayor as it would be improper to
እያጠና መፍትሔ በመስጠት በከተማዉ ለመልካም demand the Mayor to handle the complaints arising
አስተዳደር መስፈን ጠንካራ ሚና ሊያበረክት
due to problems of good governance for that would

አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ 2445


Addis Negari Gazeta ያንዱ ዋጋ
Unit Price
a
Ñê 2 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 2

የሚችል ጽህፈት ቤት ማቋቋም አሰፈላጊ ሆኖ limit him to daily practices rather than giving
በመገኘቱ፣ strategic leadership to the City;

በመሆኑም በአንድ በኩል በከተማ አስተዳደሩ ሥር Whereas, it is found necessary to establish an


በሚገኙ በአንዳንድ የመንግስት መስሪያ ቤቶችና institution that accepts and studies complaints in
የልማት ድርጀቶች በሚሰጡ አገልግሎቶች
order to solve the mistakes and make the provision
ክፍተቶቸ፤ በሌላ በኩል ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ካለዉ
of services effective that are caused by the provision
የህብረተሰብ ፍላጎትና ከተማዉ እያስመዘገበዉ ካለዉ
of services in some governmental offices and
ዕድገት ጋራ ተያይዞ የሚመጡ ቅሬታዎችና
development organizations of the City Government
አቤቱታዎች እያጠና የሚፈታ ተቋም ማቋቋም
due to the growth of the public need and
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
development of the City from time to time;

አገልግሎቱን እስከ ወረዳ በማዉረድና ተደራሽነቱን Whereas, it is found necessary to accelerate the
በማረጋገጥ ተገልጋዩ ህብረተሰብ ከዘወትር የልማትና works of peace and good governance of the City by
የመልካም አስተዳደር ተግባሩ ሳይፈናቀል፣ አላስፈላጊ providing the service without causing unnecessary
ዉጣዉረድና እንግልት ሳይደርስበት አገልግሎቱን bureaucracy and discomfort to the customary
እንዲያገኝ በማድረግ የከተማዉን የሰላምና የመልካም practices of development and good governance of
አስተዳደር ግንባታ ማፋጠን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ the public by decentralizing the services up to
wereda and ensuring its accessibility;
በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፩/፺፭ አንቀጽ ፳፫(፩)(ረ) እና Now, therefore, in accordance with Articles
23(1)(f) of the Addis Ababa City Government
የአስፈጻሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አካላትን
Revised Charter Proclamation No. 361/2003; and
እንደገና ለማቋቋም በወጣዉ አዋጅ ቁጥር ፴፭/፪ሺ4 Article 84 of the Addis Ababa City Government
አንቀጽ ፹4 መሠረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር Executive and Municipal Service Organs re-
establishment Proclamation No. 35/2012, the Addis
ካቢኔ ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
Ababa City Government Cabinet hereby issued this
regulation as follows.
ክፍል አንድ

ጠቅላላ ድንጋጌዎች PART ONE


GENERAL PROVISIONS
፩ አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር This regulation may be cited as “The Addis Aaba
የቅሬታና አቤቱታ አቀራረብ፣ ምርመራ፣ አወሳሰን City Government Complaint and Grievance
እና የተጠያቂነት ደንብ ቁጥር ፸8/2ሺ8” ተብሎ Submission, Investigation Decision and
ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Accountability Regulation No. 78/2016.”
Ñê 3 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 3

፪ ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡- regulation:
፩. “ከተማ " ማለት የአዲስ አበባ ከተማ ነው፤ 1. “City ” means the Addis Ababa City;
፪. "አስተዳደር" ማለት የአዲስ አበባ ከተማ 2. “Government” means the Addis Ababa City
አስተዳደር ነው፤ Government;
፫. "ከንቲባ" ማለት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ 3. “Mayor” means the Addis Ababa City
ነው፤ Mayor;
፬. “የበላይ አካል” ማለት በከተማ ደረጃ ከንቲባ፣ 4. “Superior Body” means the Mayor, Deputy
ምክትል ከንቲባ እንዲሁም እነዚህ ከፍተኛ Mayor, the Cabinet which is run by those
አመራሮች የሚመሩት ካቢኔ ሲሆን higher leaders at City level; chief executive
በተመሳሳይ በየደረጃ ያሉትን የክፍለ ከተማና officials of sub-city and Wereda and the
ወረዳ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎችና በእነሱ cabinet which is run by them and it may also
የሚመራዉን ካቢኔ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ include federal institutions;
የፌዴራል ተቋማትን ይጨምራል፤ 5. “Sub-city” means the second administrative
፭ "ክፍለ ከተማ” ማለት የከተማው ሁለተኛው stratum of the City;
ደረጃ የአስተዳደር እርከን ነው፤ 6. “Wereda” means the third administrative
፮. "ወረዳ" ማለት የከተማው ሦስተኛ ደረጃ
stratum of the City;
የአስተዳደር እርከን ነው፤
7. “Chief Executive” means the head who
፯. "ዋና ስራ አስፈፃሚ" ማለት በየደረጃው
administers the sub-city or wereda
የክፍለ ከተማ ወይም የወረዳ አስተዳደር
administration executive structure at
ያለዉን አስፈፃሚ መዋቅር የሚመራ ሀላፊ
respective level;
ማለት ነው፤
8. “Public Office” means any office or public
፰ "የመንግስት መስሪያ ቤት" ማለት ራሱን
enterprise of the City Government established
ችሎ በአስተዳደሩ አዋጅ ወይም ደንብ
as an autonomous entity by a proclamation or
የተቋቋመና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል
regulation and fully or partially financed by
ከከተማው አስተዳደር በሚመደብለት በጀት
the allocated budget of the City Government;
የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤት ወይም
9. “Head of an office” means a person
የልማት ድርጅት ነው፤
appointed by the Council or appropriate organ
9. "የመስሪያ ቤት ኃላፊ" ማለት በአዲስ አበባ
at various levels to be the head of a bureau,
ከተማ አስተዳደር ቢሮን ወይም ሌላ
other executive office or public enterprise or
አስፈጻሚ መስሪያ ቤትን ወይም የልማት
the deputy thereof or the person delegated in
ድርጅትን በበላይነት እንዲመራ በየደረጃው
writing to represent in his absence or under
ባለ ምክር ቤት ወይም ስልጣን በተሰጠው
Ñê 4 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 4

አካል የተሾመ የበላይ ኃላፊ ወይም ምክትሉ the circumstance where he is unable to
ወይም እርሱ በማይኖርበት ጊዜና ሁኔታ perform his duties;
በጽሁፍ የተወከለውን ማንኛንም ሰው
ይጨምራል፤ 10. “Head of the office” means a person
appointed or assumed by appropriate organs at
፲. "የጽህፈት ቤት ኃላፊ" ማለት በማዕከል
various levels to be the head of complaint and
በቢሮ ኃላፊ ደረጃ በክፍለ ከተማና በወረዳ
grievance reception office at City, Sub-city or
በጽህፈት ቤት ደረጃ የአቤቱታና የቅሬታ
‘wereda’ level or the deputy thereof or the
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ተግባር በበላይነት
person delegated in writing to represent in his
እንዲመራ በየደረጃው ስልጣን በተሰጠው
absence to perform his duties;
አካል የተሾመ ወይም የተመደበ የበላይ
ኃላፊ ወይም ምክትል ኃላፊ ወይም እሱ
11. “Civil Servant” means a person employed
በማይኖርበት ወቅት ስራውን እንዲያከናውን
permanently, temporarily or on contract
በፅሁፍ የተወከለ ሰው ነው፤
basis in the public offices or public
፲፩ "ሠራተኛ" ማለት በከተማው አስተዳደር
enterprises of the City Government;
በመንግስት መስሪያ ቤቶች ወይም የልማት
ድርጅቶች ውስጥ በቋሚነት፣ በኮንትራት
12. “Client” means any person or organization
ወይም በጊዜያዊነት ተቀጥሮ የሚሰራ
or their representative that requests a service
ማንኛውም ሰው ነው፤
from public offices or public enterprises
፲፪. "ተገልጋይ" ማለት በመንግስት መስሪያ
ቤት ወይም የልማት ድርጅት የሚሰጡ
based on his right to have their services;

አገልግሎቶችን ለማግኘት ባለው መብት


መሠረት አገልግሎት እንዲሰጠው የጠየቀ 13. “Service Provision” means a duty carried

ግለሰብ ወይም ድርጅት ወይም የእነዚሁ out by public offices or public enterprises so

ወኪል ነው፤ as to fulfill the needs of the community or

፲፫. "አገልግሎት አሠጣጥ" ማለት execute obligations;

የሕብረተሰቡን ፍላጐት ለማሟላት ወይም


ግዴታዎችን ለማስፈፀም በመንግስት 14. “Report” means an information submitted

መስሪያ ቤት ወይም የልማት ድርጅት through telephone, writing, orally or by any

የሚከናወን ተግባር ነው፤ other means to the public grievance and

፲፬ "ጥቆማ" ማለት በአዲስ አበባ ከተማ complaint reception office regarding the
አስተዳደር የመንግስት መሥሪያ ቤት occurrence and presumed resource wastage
ወይም የልማት ድርጅት ውስጥ በሚሰጥ or disaster in the service provision by public
አገልግሎት ላይ የደረሰ በደል ወይም ሊደርስ offices or public enterprises of the Addis
የሚችል የሃብት ብክነት ወይም አደጋን Ababa City Government;
Ñê 5 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 5

አስመልክቶ ለሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ 15. “Grievance” means an expression of


ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት በስልክ፣ በጹሁፍ፣ dissatisfaction by the client on the service
በቃል ወይም በሌላ በማንኛውም መንገድ provision of a public office or public
የሚቀርብ መረጃ ነው፤ enterprise;
፲፭ "ቅሬታ" ማለት አገልግሎት በሰጠ መስሪያ
ቤት ወይም የልማት ድርጅት ላይ 16. “Complaint” means any grievance or
በተገልጋዩ የሚቀርብ በአገልግሎት request for a reconsideration by the client,
ያለመርካት መገለጫ ነው፤ lodged to be seen again by the public
፲፮ "አቤቱታ" ማለት የተገልጋዮችን ቅሬታ grievance and complaint reception office,
ለማጣራት ኃላፊነት ባለው የሥራ ኃላፊ who is dissatisfied with the decision given to
እና በየደረጃ ቅሬታዎችን እንዲፈታ him by the official having responsibility to
ስልጣን በተሰጠው አካል በተሰጠ ውሳኔ investigate into grievance or by an organ
ያልረካ ተገልጋይ ጉዳዩ established to settle grievances at different
እንደገና እንዲታይለት ለሕዝብ ቅሬታ levels of service seeking person;
እና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት
በድጋሚ የሚያቀርበው ጥያቄ ወይም
ቅሬታ ነው፤ 17. “Public Grievance and Complaint
፲፯. "የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ ማስተናገጃ Reception Office” means an office
ጽህፈት ቤት" ማለት በከተማ፣ በክፍለ established in accordance with this
ከተማ እና እንደ አስፈላጊነቱ በወረዳ regulation to execute the grievance,
ደረጃ የጥቆማ፣ ቅሬታና አቤቱታ complaint and report submission,
አቀራረብ ምርመራ አወሳሰንና investigation decision and accountability
የተጠያቂነት ስርዓቱን ለማስፈፀምና procedure and to cater same at City, Sub-city
አቤቱታዎች፣ ቅሬታዎችና ጥቆማዎችን and where necessary at Wereda level.
ለማስተናገድ በዚህ ደንብ
የተቋቋመ ጽህፈት ቤት ነው፡፡
3. Scope of Application

፫ የተፈፃሚነት ወሰን This regulation shall only be applicable to the


ይህ ደንብ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአዲስ አበባ officials and civil servants of the public offices
ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ and public enterprises of the Addis Ababa City
መንግስታዊ መስሪያ ቤቶች፣ የመንግስት የልማት Government.
ድርጅቶች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ላይ
ብቻ ይሆናል፡፡
Ñê 6 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 6

፬ የፆታ አገላለጽ 4. Gender Reference


የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
In this regulation, unless the context requires
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ፆታ
otherwise, any expression in the masculine
የተደነገገው አገላለጽ የሴትንም ፆታ ያካትታል፡፡
gender shall also include the feminine gender.

ክፍል ሁለት
PART TWO
ስለ ጽህፈት ቤቱ ዓላማ መቋቋም፣ ተጠሪነት፣
OBJECTIVE ESTABLISHMENT,
አደረጃጀት እና ስልጣንና ተግባር ACCOUNTABILITY,ORGANIZATION
POWER AND DUTIES OF THE OFFICE
፭. አላማዎች

5. Objectives
ይህ ደንብ፡-
፩. በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ መልካም This regulation shall have the following objectives:
አስተዳደርን ለማስፈን እና ለሚያጋጥሙ 1. to maintain good governance and to respond
ቅሬታዎችና አቤቱታዎች አፋጣኝ ምላሽ promptly to the grievances and complaints
በመስጠት፣ ስህተቶችን ለማረምና አገልግሎት encountered thereof; to correct mistakes and
አሰጣጡን ውጤታማ ማድረግ፣ thereby make the service delivery effective;
፪. በየደረጃው ያሉ የመስሪያ ቤት ኃላፊዎች እና 2. to prevent the commission of administrative
ሠራተኞች ለህብረተሰቡ በሚሰጡት wrongs and errors by the public officials and
አገልግሎት አስተዳደራዊ ጥፋቶችና በደሎች civil servants at different levels in relation to
እንዳይፈፀሙ መከላከልና ተፈጽሞ ሲገኝ the provision of service to the public, to set
የተጠያቂነት ስርዓት መዘርጋት፣
procedure of accountability in cases where
፫. በሥነ-ምግባር የታነፀ የመስሪያ ቤት ኃላፊ እና
such is committed;
ሠራተኛ በማፍራት ውጤታማ ሥራ እንዲኖር
3. to enable the existence of effective work by
የማስቻል ዓላማዎች ይኖሩታል፡፡
creating ethical heads of office and civil
servants;
፮. መቋቋምና ተጠሪነት
6. Establishment and Accountability
፩. የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ ማስተናገጃ 1. Public grievance and complaint reception
ጽህፈት ቤት ከዚህ በኋላ “ጽኅፈት ቤት” office (hereinafter referred to as the “office”)
እየተባለ የሚጠራ ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል is hereby re-established by this regulation as
ሆኖ እንደገና በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፤ an organ having its own legal personality.
፪. በከተማ ደረጃ የተደራጀው የሕዝብ ቅሬታ እና 2. The public grievance and complaint reception
አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ተጠሪነቱ office established at city level shall be
ለከተማው ከንቲባ ይሆናል፤ accountable to the Mayor of the City
Government;
Ñê 7 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 7

፫. በክፍለ ከተማ ደረጃ የተደራጀው የሕዝብ 3. The public grievance and complaint reception
ቅሬታ እና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት office established at Sub-city level shall be
ተጠሪነቱ ለክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስፈፃሚ accountable to the chief executive official of
እና ለከተማው የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ the respective Sub-city and to the public
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ይሆናል፤ grievance and complaint reception office of
፬. አስፈላጊነቱ ታምኖ በወረዳ ደረጃ የተደራጀው the City;
የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ ማስተናገጃ 4. The public grievance and complaint reception
ጽህፈት ቤት ተጠሪነቱ ለወረዳው ዋና ሥራ office established at ‘Wereda’ level, where
አስፈፃሚ እና ለክፍለ ከተማው የሕዝብ ቅሬታ found necessary, shall be accountable to the
እና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት chief executive official of the respective
ይሆናል፡፡ ‘Weredas’ and to the public grievance and
complaint reception office of the Sub-city.
፯. አደረጃጀት
፩. ጽህፈት ቤቱ፡- 7. Organization

ሀ) የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ፣ 1. The office shall have:

ለ) የጽህፈት ቤቱ ምክትል ሃላፊ፣ A. Head of the office;


ሐ) ሌሎች አስፈላጊ የስራ ክፍሎች እና B. Deputy head of the office ; and
ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡ C. Other necessary departments and
፪. የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ እና ምክትል ሃላፊ በማእከል employees.
በከንቲባ የሚሾሙ ይሆናሉ፡፡ 2. The head and deputy head of the office at
፫. የክፍለ ከተማና የወረዳ የአቤቱታና ቅሬታ City level shall be appointed by the Mayor.
ማስተናገጃ ፅህፈት ቤት ሀላፊዎች ሹመት 3. Heads of the grievance and complaint
በክፍለ ከተማና በወረዳ ባሉት ዋና ሥራ reception offices of the Sub-city and
አስፈፃሚዎች ይሆናሉ፡፡ ‘Wereda’ shall be appointed by the respective
፬. በተቋሙ ተልዕኮና ልዩ ባህሪ ምክንያት በየደረጃ chief executive officials.
የሚሾሙ የቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ 4. The heads of the grievance and complaint
የጽህፈት ቤት ኃላፊዎች በትምህርት ደረጃ reception office at every level shall be
በሙያና በስራ ልምድ ብቃት ያላቸው ሆነው appointed based on their educational,
የሚሾሙ ይሆናል፤ ዝርዝሩ በመመሪያ professional and work experience
ይወሰናል፤ competence due to the special mission and
፭. በየደረጃው በሚገኙ ጽህፈት ቤቶች የሚመደቡ features of the institution; the details shall be
እና የሚቀጠሩ ሠራተኞች በሲቪል ሰርቪስ determined by directives;
ደንብና መመሪያ መሠረት የሚፈፀም ሆኖ 5. The employment of deployed and newly
ከጽህፈት ቤቱ ልዩ ተልዕኮ አንፃር ተጨማሪ employed employees at every level of offices
shall be based on laws of the civil-service;
Ñê 8 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 8

መመዘኛ መስፈርት ይወጣለታል፤ ዝርዝሩ additional criteria shall be prepared


በመመሪያ ይወሰናል፡፡ regarding the special mission of the office;
the details shall be determined by directives.
፰. የጽህፈት ቤቱ ሥልጣንና ተግባር
በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 8. Power and Duties of the Office
ቻርተር አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፩/09፻፺፭ እና በአዲስ
Emanating from the power of the Mayor as stated
አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚና የማዘጋጃ ቤት
under the Addis Ababa City Government Revised
አገልግሎት አካላት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ
Charter Proclamation No. 361/2003 and the
ቁጥር ፴፭/፪ሺ4 መሰረት ለከተማው ከንቲባ
Addis Ababa City Government Executive and
ከተሰጠው ሥልጣን የሚመነጭ የሕዝብ ቅሬታ እና
Municipal Service Organs Re-establishment
አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት የሚከተሉት
Proclamation No. 35/2012, the public grievance
ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡-
and complaint reception office shall have the
1 በመንግስት መስሪያ ቤት ኃላፊ ወይም
following powers and duties;
ሠራተኛ በአገልግሎት አሰጣጥ መጓደል
1. receive grievance or complaint or reports of
ወይም ውሳኔ ባለማግኘት ምክንያት
clients who claim to encounter
አስተዳደራዊ በደል ተፈፅሞብኛል ብለዉ
administrative maltreatment due to failure of
የሚመጡ ተገልጋዮችን ቅሬታ ወይም
officials or civil servant of a public office to
አቤቱታ ወይም ጥቆማ
properly serve or pass decisions; pass a
ተቀብሎ በመመርመርና በማጣራት የእርምት
decision towards taking corrective measure
እርምጃ እንዲወሰድ ውሳኔ ይሰጣል፣ የዉሳኔ
after investigating and checking into their
ሐሳቡን ለሚመለከተዉ አካል ያሳዉቃል፣
አፈጻጸሙንም ይከታተላል፤
case; notify the proposed decision to the

2 ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ፍትሐዊ


relevant organ; follow-up the

ዉሳኔ ለመስጠት እንዲቻል ጉዳዩን implementation thereof;

አስመልክቶ በየደረጃዉ የተወሰኑ ዉሳኔዎችን፣ 2. to give just decisions for presented

ከአገልግሎት አሰጣጡ ጋር የተያያዙ ህጋዊ grievances and complaints on decisions

ሰነዶችና ማስረጃዎችን አስቀርቦ passed at every level the office shall

ይመረምራል፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ investigate by ordering the presentment of

አስረጅዎችን በግንባር ጠርቶ documents and evidences thereof; where

ሊያነጋግር ይችላል፤ necessary, it may call upon the witnesses to

፫. በየደረጃዉ የሚወሰኑ ዉሳኔዎችን በማይፈፅሙ appear in person for discussion;

ተቋማት/ሀላፊዎች/ ላይ ተገቢዉ የእርምት 3. with respect to the conditions of the problem,


present a relevant proposed decision to the
እርምጃ እንዲወሰድ ከችግሩ ሁኔታ አንፃር
higher organ so as to take relevant corrective
አግባብነት ያለዉ የዉሳኔ ሐሳብ ለበላይ አካል
measures regarding institutions /heads/ that don’t
Ñê 9 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 9

ያቀርባል፤ ሲጸድቅም ተፈጻሚነቱን carry out decisions made; follow up


ይከታተላል፤ implementation of same upon approval;
፬. ጽህፈት ቤቱ በመንግስት መስሪያ ቤት ላይ 4. upon investigating into the grievance,
ወይም የመስሪያ ቤቱ ኃላፊ ወይም ሰራተኛ ላይ complaint or report of a client against the
የቀረበውን ቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ በዝርዝር public office or head of the office or civil
ካጣራ በኋላ ለችግሩ አግባብነት ያለው የእርምት servant in detail, the office shall submit to
እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው አካል the concerned body in the following manner
በሚከተለው አግባብ ይልካል፡- so that appropriate measure shall be taken to
tackle the problem:-
ሀ. ቅሬታውን ወይም አቤቱታዉን የፈጠረው
a. submit a proposed decision to the
የመንግስት መስሪያ ቤት ወይም የመስሪያ
Mayor, the chief executive officials of
ቤቱ የስራ ኃላፊ ከሆነ በከተማ ደረጃ
the sub-city and ‘wereda’ where the
ለከተማው ከንቲባ፣ በክፍለ ከተማ ከሆነ
grievance or complaint caused by the
ለክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ እና
public office or head of the office is at
በወረዳ ደረጃ ከሆነም ለወረዳው ዋና ሥራ
city, sub-city and‘wereda’ level
አስፈፃሚ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
respectively; follow-up its
አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
implementation;
ለ. ቅሬታ የፈጠረው የመንግስት ሠራተኛ ከሆነ
b. submit a recommendation to the official
ለሚመለከተው መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ
of the respective public office along with
በራሱ ወይም በዲሲፕሊን ኮሚቴ ተጣርቶ
the evidence thereof, with the view that
ውሳኔ እንዲሰጥበት የተጣራውን ማስረጃ
measure shall be taken by the head of the
አያይዞ ያቀርባል፣ አፈፃፀሙንም
ይከታተላል፣
office or discipline committee where the

ሐ. ጥፋቱ በወንጀል ወይም በፍትሀብሔር ህግ grievance is against a civil servant;

የሚያስጠይቅ ከሆነ ህጋዊ እርምጃ follow-up its implementation;

እንዲወሰድ በየደረጃው ለሚመለከታቸው c. where the fault entails criminal or civil


responsibility, submit the matter to the
ፍትህ አካላት ይልካል፣
respective justice bodies at every level
አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤ with the necessary measures to be taken;
መ. ከላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ follow-up its implementation;
d. without prejudice to the above stated
እንደአስፈላጊነቱ ከበላይ አካል የሚመሩ
points, submit a proposed decision on
ወይም የበላይ አካል ውሳኔን የሚፈልጉ
matters directed by a higher body or
ጉዳዮችን በማጣራት የውሳኔ ሃሳብ
matters that demand their decision after
ያቀርባል፡፡
investigating them as it may be
necessary.
Ñê 10 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 10

፭. የጽህፈት ቤቱን የቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ 5. perform awareness creation activities about
የማስተናገጃ ሥርዓቱንና አሰራሩን grievance, complaint and report reception
ለሠራተኞች፣ ለኃላፊዎች፣ ለተገልጋዮች እና procedure and system to civil servants,
ለሌሎች ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት officials, clients and other concerned
ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ ይሠራል፤ stakeholders;
፮. የቅሬታና አቤቱታ መንስኤዎችን በማጥናትና 6. create encumbering strategies and systems
በመለየት የማክሰሚያ ስትራቴጅዎችንና upon identification and study of the causes
ስልቶችን እየቀየሰ እንደአስፈላጊነቱ of grievance and complaint; submit it to the
ለሚመለከተው በላይ አካል አቅርቦ እያፀደቀ concerned higher body as it may be
ተግባራዊ ያደርጋል፤ necessary; implement it upon approval;
፯. የሚቀርቡ ቅሬታዎችን፣ አቤቱታዎችና 7. keep an organized information about
ጥቆማዎችን መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፤ submitted grievances, complaints and
፰. ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በቅንጅት reports;
ይሰራል፡፡ 8. work in coordination with the concerned
institutions.
፱. የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ስልጣንና ተግባራት 9. Power and Duties of Head of the Office
የጽህፈት ቤቱ ዋና ኃላፊ የሚከተሉት ስልጣንና Head of the Office shall have the following
ተግባራት ይኖሩታል፡- powers and functions:-
፩. ጽህፈት ቤቱን በበላይነት ይመራል፤ 1. Superiorly run and coordinate the office;
ያስተባብራል፣ 2. Prepare the annual work and budget plan of
፪. የጽህፈት ቤቱን ዓመታዊ የስራና የበጀት እቅድ the office; implement it upon approval;
ያዘጋጃል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፣ 3. Represent the office in its relationship with
፫. ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረግ ግንኙነት third parties;
ጽህፈት ቤቱን ይወክላል፣ 4. Effect payments in accordance with the
፬. በተፈቀደው በጀት መሠረት ገንዘብ ወጭ
approved budget; check its effective
እንዲሆን ያደርጋል በአግባቡም ስራ ላይ
utilization;
መዋሉን ያረጋግጣል፣
5. Create cooperation with various institutions
፭. ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትብብር በመፍጠር
so as to improve the grievance and complaint
የቅሬታና አቤቱታ አቀራረብ ምርመራና አወሳሰን
submission, investigation decision and
እና የተጠያቂነት ስርዓቱን ለማሻሻልና መልካም
accountability system; and work towards
አስተዳደርን ለማስፈን ይሰራል፣
ensuring good governance;
፮. ጽህፈት ቤቱን በሰው ኃይልና በቁሳቁስ
6. Organize the office with human resource and
ያደራጃል፡፡
materials.
Ñê 11 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 11

፲. የጽህፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ ስልጣንና ተግባራት 10. Power and Duty of the Deputy Head of the
Office
፩. የጽህፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ ተጠሪነቱ
1. The deputy head of the office shall be
ለጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ይሆናል፤
accountable to the head of the office;
፪. ኃላፊው በማይኖርበት ወይም መሥራት
2. Perform activities in the absence or incapacity
በማይችልበት ጊዜ እሱን ተክቶ ይሰራል፤
of the head;
፫. የጽህፈት ቤቱን ሥራ በማቀድም ሆነ በመፈጸም
3. Assist the head of the office in planning and
ሃላፊዉን ያግዛል፤
executing activities of the office;
፬. የሥራ ዘርፉን ተግባር በአግባቡ ይመራል፣
4. Administer the duties of the work sector
ስለአፈፃፀሙ ወቅታዊና ተገቢውን ሪፖርት
effectively; submit up-to-date and relevant
ለጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፤
report about its performance to the head of
5 ከኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተጨማሪ
the office;
ስራዎችን ያከናውናል፡፡
5. Carry out other additional activities assigned
፲፩. በጽህፈት ቤት ስለማይታዩ ጉዳዮች by the head of Office.
የሚከተሉት ጉዳዮች በዚህ ደንብ መሠረት 11. Matters not to be Considered by the Office
ለተቋቋመው የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ ማስተናገጃ The following matters shall not be received and
ጽህፈት ቤት ሊቀርቡና ሊታዩ አይችሉም፡- considered by the public grievance and
፩. በመደበኛ ፍርድ ቤቶችና መሰል በህግ የመዳኘት complaint reception office established in
ሥልጣን በተሰጣቸው ተቋማት ዘንድ ቀርበው accordance with this regulation:
በመታየት ላይ ያሉ ወይም ቀርቦ መታየት 1. cases lodged and pending or cases presumed to
ያለባቸዉን ጉዳዮችና በእነዚህ ተቋማት የተሰጡ be lodged in regular courts of law and quasi-
ውሳኔዎች ወይም ትዕዛዞች፣
judicial organs; decisions or orders given
፪. በሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በየደረጃው
thereof;
ባሉ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች፣ በዐቃቤ
2. activities of criminal investigation being
ህግ፣ በፖሊስና በዋና ኦዲተር የተያዙ ወይም
undertaken by Ethics and anti-corruption
እየተካሔዱ ያሉ የወንጀል ምርመራ ተግባራት፣
commission, ethical liaison units at different
፫. በህግ አውጭው ምክር ቤት ወይም በምክር ቤቱ
levels, public prosecutor, police or auditor
ቋሚ ኮሚቴ፣ በዳኞችና በአቃብያነ ህግ
general thereon;
አስተዳደር ጉባኤዎች በመታየት ላይ ያሉና
3. matters decided by or pending with the
የታዩ ጉዳዮችን፣
legislative council or standing committee of the
council, judicial and public prosecutor
administrative councils;
Ñê 12 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 12

፬. በፌዴራል ተቋማት በመታየት ላይ ያሉ ጉዳዮች 4. matters decided by or pending with the federal
ወይም የተወሰኑ ውሳኔዎችን ወይም በፌዴራል institutions; or matters under the power of the
ተቋማት ስልጣን ሥር የሆኑ ጉዳዮችን፣ federal institutions;
፭ የቀረበዉ ቅሬታ ወይም አቤቱታ በጽህፈት ቤቱ 5. even if the complaint or grievance falls within
ስልጣን ሥር ቢሆንም በተቋማት እየታየ ያለ the power of the office, where the matter is
ወይም የመጨረሻ ዉሳኔ በተቋማቱ pending with the public office and yet no final
ያልተሰጠባቸዉን ጉዳዮችን ማየት አይችልም፡፡ decision is given thereof;
6. when it is certain that the institutions /heads/,
፮. ከአቅም በላይ ካልሆነ በስተቀር
within the fixed time frame under this
ተቋማቱ/ሀላፊዎቹ/ በዚህ ደንብ በተደነገገዉ
regulation, didn’t give a decision or response
የጊዜ ገደብ ዉስጥ ለቀረበዉ ቅሬታ ወይም
for the submitted grievance or complaint or
አቤቱታ ወይም ጥቆማ ዉሳኔ ወይም ምላሽ
report except beyond one’s power, it shall be
አለመስጠታቸዉ ከተረጋገጠ ተቋማቱ ለጉዳዩ
considered as they are unwilling to do so and
ምላሽ ለመስጠት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ
the office at different levels shall investigate
በየደረጃዉ ያለዉ ጽህፈት ቤት መርምሮ የራሱን
and pass its own decision or may notify to the
ዉሳኔ ይሰጣል ወይም አስፈላጊ ነዉ ብሎ
concerned body to carry out what is necessary
ያመነዉን እርምጃ በመዉሰድ አስፈላጊዉ
after taking a measure that it is believed
እንዲፈፀም ለሚመለከተዉ አካል ማሳወቅ
ይችላል፡፡
necessary.

PART THREE
ክፍል ሦስት
GRIEVANCE, COMPLAINT AND REPORT
የቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ አቀራረብ ፣
SUBMITTAL, INVESTIGATION AND
ምርመራና የአወሳሰን ሥነ-ሥርዓት እና ይግባኝ
APPEAL PROCEDURE
መብት

12. Grievance and Complaint Submittal


፲፪. ስለቅሬታና አቤቱታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት፡-
Procedure
1. ቅሬታ ወይም አቤቱታ ያለው ባለጉዳይ
1. A client who has grievance or complaint may
አቤቱታውን ወይም ቅሬታውን በራሱ ወይም
lodge it either in person or through his legal
በህጋዊ ወኪሉ አማካኝነት በቃል ወይም
representative orally or in writing; its submittal
በፅሁፍ፣ ሊያቀርብ ይችላል፤ አቀራረቡም
shall be unambiguous, simple and necessarily not
ግልፅ፣ ቀላልና የግድ የባለሙያ መሰናዶን
requiring professional preparation;
የሚጠይቅ መሆን አይኖርበትም፣
2. The contents of grievance or complaint to be
submitted in writing shall be determined by
directive;
Ñê 13 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 13

2. በጹሑፍ የሚቀርብ ቅሬታ ወይም አቤቱታ 3. Details of matters to be checked and ensured by
መያዝ የሚገባቸዉ ፍሬ ነገሮች በመመሪያ the offices at all levels to receive the grievance or
ይወሰናሉ፣ complaint of clients shall be determined by
3. በየደረጃው የተቋቋመው ጽህፈት ቤት directive;
የባለጉዳዮችን ቅሬታ ወይም አቤቱታ ሲቀበል 4. The order of reviewing of a grievance or
ማጣራትና ማረጋገጥ የሚገባቸዉ ነገሮች complaint shall be determined by directive.
ዝርዝር በመመሪያ ይወሰናል፤
4. ቅሬታውን ወይም አቤቱታውን የማጣራት ሥራ
ቅደም ተከተል በመመሪያ ይወሰናል፡፡ 13. Report Submittal Procedure
1. Report shall be submitted on matters in
03. ስለጥቆማ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት relation to service provision by a public
1. ጥቆማ የሚቀርብባቸው ጉዳዮች በመስሪያ ቤቱ office or institution regarding the occurrence
ወይም በተቋሙ ውስጥ በሚሰጥ አገልግሎት and presumed resource wastage or presumed
ላይ በደረሰና ሊደርስ በሚችል የሃብት ብክነት disaster and the procedure for submission
ወይም ሊደርስ የሚችል አደጋ ሲሆን shall be determined by directive;
አቀራረቡም በመመሪያ ይወሰናል፤ 2. The order of investigating a report shall be
2. ጥቆማ የማጣራት ሥራ ቅደም ተከተል determined by directive;
3 up on investigating a report, it shall be
በመመሪያ ይወሰናል፤
confidential and in a way protect the safety of
3 ጥቆማ በሚጣራበት ጊዜ የጉዳዩን
individuals who submit the report; legal and
ሚስጥራዊነትና የጥቆማ አቅራቢዎችን
administrative measure shall be taken if
ደህንነት የጠበቀ መሆን አለበት፤ ይህንን
contrary to this has been committed.
የሚጻረር ተግባር ተፈጽሞ ከተገኘ በፈፀመዉ
አካል ላይ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ 14. Grievance and Complaint Submittal
ይወሰዳል፡፡ Procedure
1. Any grievances, complaints and reports at
‘wereda’, sub-city and city level shall be
04. የቅሬታ እና አቤቱታ አቀራረብ ስነ-ስርዓት considered first at the institution that
፩. በወረዳ ደረጃ የሚነሱ ቅሬታዎች፣ አቤቱታዎችና provides the service. However, if a client is
ጥቆማዎች በመጀመሪያ የሚታዩት አገልግሎት
dissatisfied with the given response, he may
submit the case to the respective ‘wereda’
በተሰጠበት ተቋም ሆኖ በተሰጠው ምላሽ ካልረካ public grievance and complaint reception
በዛው ደረጃ ላለዉ የወረዳው የህዝብ ቅሬታ office;
አቤቱታ ጽህፈት ቤት ማቅረብ ይችላል፣ 2. The client may submit the case to the
፪. በወረዳው የህዝብ ቅሬታ አቤቱታ ጽህፈት ቤት ‘wereda’ chief executive official if he is
በተሰጠው ምላሽ ካልረካ ለወረዳው ዋና ሥራ dissatisfied with the given response of the
አስፈፃሚ ማቅረብ ይቻላል፣ ‘wereda’ grievance and complaint office;
Ñê 14 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 14

፫. በወረዳው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዉሳኔ ያልረካ 3. The client may submit the case to the sub-city
ተገልጋይ ለክፍለ ከተማው የህዝብ ቅሬታና grievance and complaint reception office if
he is dissatisfied with the decision of the
አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት አቤቱታና
chief executive official of the ‘wereda’;
ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል፣ 4. The client may submit the case to the sub-city
፬. በክፍለ ከተማው የህዝብ ቅሬታ አቤቱታ chief executive official if he is dissatisfied
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ውሳኔ ካልረካ ለክፍለ with the decision of the sub-city grievance
ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ማቅረብ ይችላል፣ and complaint reception office;
፭. በክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዉሳኔ ያልረካ 5. The client may submit his complaint to the
ተገልጋይ ለከተማው የህዝብ ቅሬታና አቤቱታ grievance and complaint reception office of
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት አቤቱታውን ማቅረብ the City if he is dissatisfied with the decision
ይችላል፣ of the chief executive official of the sub-
፮. የከተማው የህዝብ ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ city;
ጽህፈት ቤት ዉሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡ 6. The decision of the grievance and complaint
፯. ከላይ የተመለከተዉ እንደተጠበቀ ሆኖ የህዝብ reception office of the City shall be the final
ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት የሰጠዉ one.
ዉሳኔ መሰረታዊ ስህተት አለበት ብሎ ያመነና 7. Without prejudice to the above stated points,
ይህንኑ በብቃት ማሰረዳት የሚችል ወይም በህዝብ the client may submit his appeal to the Mayor
ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት if he believes that the decision given by the
የተወሰነዉ ዉሳኔ ያላረካዉ ተገልጋይ ለከንቲባው
public grievance and complain reception
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፤ የከንቲባዉ ዉሳኔ
office has a basic fault and capable of
በከተማ ደረጃ የመጨረሻ ይሆናል፤
explaining it efficiently. The decision of the
፰. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 7 የተደነገገዉ እንደተጠበቀ
Mayor shall be the final one at City level;
ሆኖ በህዝብ ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት
8. Without prejudice to the point under sub-
ቤት የተወሰነዉ ዉሳኔ በሚመለከተዉ ተቋም article 7, a client having a grievance about the
አልተፈፀመልኝም የሚል ቅሬታ ያለዉ ተገልጋይ decision given by the public grievance and
complaint reception office not being
ጉዳዩን ለከንቲባው አቅርቦ እንዲፈፀም ማድረግ
implemented by the concerned body, shall
ይችላል፡፡ submit the case to the Mayor and enforce its
05. የቅሬታና አቤቱታ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ implementation.
1. አስተዳደራዊ በደል ደርሶብኛል የሚል 15. Time Frame for Grievance and Complaint

ማንኛውም ግለሰብ ወይም ተቋም ከአቅም Submission

በላይ የሆነ ምክንያት ካልገጠመው በስተቀር 1. Any individual or institution that claims
having an administrative grievance shall
ከሚመለከተዉ አካል ዉሳኔዉን ካገኘበት ቀን
submit his grievance or complaint to the
ጀምሮ ባሉት ሰላሳ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን concerned public office within 30 days of
ወይም አቤቱታውን ለሚመለከተው የመንግስት having the decision given by the concerned
organ unless facing a force majeure;
መስሪያ ቤት ማቅረብ አለበት፤
Ñê 15 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 15

2. በየተቋሙ በተሰጠው ውሳኔ ያልረካ ተገልጋይ 2. A Client who is dissatisfied with the decision
ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካልገጠመው given by an institution shall submit his
complaint to the grievance and complaint
በስተቀር በየደረጃው ለተቋቋመው ቅሬታና
reception office at every level within 60 days
አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት በስልሳ unless facing a force majeure;
ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ማቅረብ አለበት፤ 3. The office shall pass a decision within 15
3. ማንኛውም ቅሬታ አቅራቢ ጥያቄውን working days after receiving the complaint
ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት የስራ of the client;
ቀናት ውስጥ ጽህፈት ቤቱ ውሳኔ ይሰጣል፤ 4. The above stated time frames under sub-article
4. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀፅ 1-2 የተጠቀሱት 1-2 shall not be applicable for submitting a
የጊዜ ገደቦች ጥቆማ ለማቅረብና ከዚህ ቀደም report and grievances and complaints lodged
ለተለያዩ ተቋማት ቀርቦ በክርክር ያሉትን and pending in other institutions in advance.
ቅሬዎችና አቤቱታዎች ላይ ተፈጻሚነት
16. Response to Grievance, Complaint and
አይኖራቸውም፡፡
Report
1. The public office that receives a grievance,
፲6. የቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ መልስ አሰጣጥ
complaint or report shall give a written
፩. ቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ የቀረበለት የመንግስት
response within 10 working days after
መስሪያ ቤት የቀረበለትን አቤቱታ፣ ቅሬታና
investigating and examining the submitted
ጥቆማ በመመርመርና በማጣራት ከአቅም በላይ
grievance , complaint or report unless facing
የሆነ ነገር ካልገጠመ በስተቀር በአስር የሥራ ቀናት
a force majeure;
ውስጥ በጽሁፍ መልስ መስጠት አለበት፣
2. The public grievance and complaint
፪. በየደረጃው ያለ የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ
reception office at all levels shall examine
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ከህዝብ ወይም
the submitted grievance or complaint or
ከተገልጋይ የሚቀርብለትን ቅሬታ፣ አቤቱታ
report of the public or client; and notify its
ወይም ጥቆማ በማጣራት ጉዳዩን ላቀረበው
decision in writing to the client.
ተገልጋይ በጽሁፍ ውሳኔውን መግለጽ ይኖርበታል፣
3. Any decision to be disclosed in writing shall
፫. በጽሁፍ የሚሰጥ ማንኛውም መልስ የሚከተሉትን
contain the following:
ሀሳቦች መያዝ አለበት፡-
a. the submission date of the grievance or
ሀ. ቅሬታው ወይም አቤቱታው የቀረበበት ጊዜ፣
complaint or the crux of the grievance
የቅሬታው ወይም የአቤቱታው ጭብጥ፣
or complaint;
ለ. ቅሬታው ወይም አቤቱታው በሚገባ መጣራቱን፣
b. the grievance or complaint is duly
ሐ. በማጣራቱ ሂደት የተደረሰባቸው ግኝቶችና
reviewed;
የተሰጠው ውሳኔ፣
c. passed decision and findings obtained
through reviewing the process;
Ñê 16 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 16

መ. የቀረበዉ ቅሬታ ወይም አቤቱታ ትከክለኛ d. a short explanation where the submitted
ካልሆነ ትክክል አይደለም የተባለበት ምክንያት grievance or complaint is proved
በአጭሩ፣ inaccurate if it is said so;
ሠ. ባለጉዳዩ በተሰጠው ዉሳኔ ወይም መልስ ካልረካ e. it shall be clearly stated to whom a client
ቅሬታውን ወይም አቤቱታውን ለማን ማቅረብ submit his grievance or complaint if he
እንደሚችል በግለፅ መገለፅ አለበት፣ is dissatisfied with the given decision or
response;
፬. አስገዳጅ ሁኔታዎች ካልተፈጠሩ በስተቀር በዚህ
4. Except in compelling circumstances, in
ደንብ መሠረት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች፣
accordance with this regulation, a response
አቤቱታዎችና ጥቆማዎች በየደረጃው ያለዉ
to grievances, complaints and reports shall
የቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት
be given within a time not exceeding ten
ከአስራ አምስት የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ
working days by all levels of grievance and
ውስጥ መልስ መስጠት አለበት፡፡
complaint reception office.

፲7. የእርምት እርምጃ አወሳሰድ 17. Taking Corrective Measure

በዚህ ደንብ ክፍል ስድስት የተጠቀሱት አስተዳደራዊ


Notwithstanding the administrative penalties,

ቅጣቶች እንደተጠበቁ ሆኖ መሥሪያ ቤቶች where the grievance, complaint or report lodged

የቀረበባቸዉ ቅሬታ ወይም አቤቱታ ወይም ጥቆማ against a public office is found correct through a

ትክክለኛ መሆኑን የሚያረጋግጥ የዉሳኔ አስተያያት decision, the public office thereof shall take one

ሲቀርብላቸዉ ቅሬታ ወይም አቤቱታ ወይም ጥቆማዉ or more of the following corrective measures

የቀረበበት መስሪያ ቤት እንደጉዳዩ ክብደት based on the gravity of the matter:

ከሚከተሉት የእርምት እርምጃዎች መካከል አንዱን 1. take corrective measure that makes the

ወይም በጣምራ ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡- committed fault or offence right during

፩. በአገልግሎት አሰጣጥ ወቅት የተፈጠረውን ስህተት service provision within 5 working days;

ወይም ጥፋት ለማረም የሚያስችል የማስተካከያ notify the result to the grievance and
እርምጃ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ በመውሰድ complaint reception office at all levels;
ውጤቱን በየደረጃ ላለው አቤቱታና ቅሬታ 2. explain the reasons for the occurrence of the
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት ማሳወቅ፤ fault or offence; and give assurance to the
፪. ስህተቱ ወይም ጥፋቱ ሊደርስ የቻለበትን ምክንያት victims and to the public grievance and
ማብራራትና ተመሳሳይ ችግር ወደፊት complaint reception office at all levels that
እንደማይደርስ ማረጋገጫ ለተበዳዮቹና በየደረጃ such problem shall never happen in the
ላለዉ አቤቱታና ቅሬታ ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት future;
መግለፅ፣ 3. request the victims for an apology for the
፫. ለደረሰው ስህተት ወይም ለተፈፀመው ጥፋት fault made or offence committed.
ተበዳዮን ይቅርታ መጠየቅ አለበት፡፡
Ñê 17 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 17

ክፍል አራት PART FOUR


የአስተዳደራዊ ጥፋት አይነቶችና LEVELS AND TYPES OF

ደረጃዎች ADMINISTRATIVE FAULT

፲8. የአስተዳደራዊ ጥፋት አይነቶች 18. Types of Administrative Fault

፩. ቀላል አስተዳደራዊ ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች 1. Faults entailing simple administrative

እና penalties; and

፪. ከባድ አስተዳደራዊ ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች 2. Faults entailing rigorous administrative

ናቸው፡፡ penalties.

፲9. ቀላል አስተዳደራዊ ጥፋቶች


19. Simple Administrative Faults
ከዚህ የሚከተሉት ቀላል አስተዳደራዊ ጥፋቶች
The following shall be simple administrative
ናቸው፡-
faults:
1. ከሕዝቡ ወይም ከተገልጋዩ ለመጀመሪያ ጊዜ
1. failure to give prompt and sufficient decision
የሚቀርቡ ቅሬታዎችንና አቤቱታዎችን በማጣራት
or response by checking grievances and
አፋጣኝ እና አጥጋቢ ውሳኔ ወይም ምላሽ
complaints lodged by the public or client for
አለመስጠት፤
the first time;
2. መስሪያ ቤቱ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ
2. failure to disclose the procedure of a work,
የአሰራር ሥርዓት፣ ቅድመ ሁኔታ፣ የአገልግሎት
prerequisites, service provision standards,
አሰጣጥ ስታንዳርድና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች
and other necessary information to the client
ለተገልጋዩ ግልፅ አለማድረግ፤
about services of the respective public
3. ስላከናወናቸው ስራዎች ለሚመለከተው አካል
office;
ወቅቱን ያልጠበቀ ሪፓርት ማቅረብ፤
3. submitting untimely performance report to
4. ያለበቂ ምክንያት በስራ ገበታ ላይ ያለመገኘት፣
the concerned body;
በመደበኛ የመንግስት የሥራ ሠዓት በኮምፒውተር
4. absence from work without sufficient
መጫወት፣ ሙዚቃ ወይም መዝሙር ማዳመጥ
reason, playing with computer games,
እና ባለጉዳዩን ትቶ መሄድ፣
listening to music or hymn and leaving the
5. በየደረጃው ያለ የሥራ ኃላፊና ሠራተኛ
client during regular public office hours;
በቸልተኝነት ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሕጐችን፣
5. failure of officials and civil-servants at all
የሥራ መሳሪያዎችንና መረጃዎችን በአግባቡ
levels, due to negligence, to keep the laws,
አደራጅቶ አለመያዝ፣
facilities, and information necessary for the
6. ያለበቂ ምክንያት በሥራ ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን
job properly and in an organized manner;
ለሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ወይም አካል
6. failure to inform the problems encountered
በወቅቱ አለማሳወቅ፣
in a work to the appropriate official or organ
immediately; without sufficient reason;
Ñê 18 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 18

7. ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች ማለቃቸውን ወይም 7. failure either intentionally or negligently to
አለመሟላታቸውን እያወቀ ወይም በቸልተኝነት cause the fulfillment of necessary inputs for a
እንዲሟሉ አለማድረግ፣ job which are finished or not fulfilled;
8. በዚህ አንቀፅ ከተዘረዘሩት ቀላል አስተዳደራዊ 8. committing any other breach of simple
ጥፋቶች ጋር ተመሳሳይ ክብደት ያላቸውን ሌሎች administrative fault of equal status to those
ጥፋቶች መፈፀም ናቸው፡፡ specified here in above under this Article.

20. Rigorous Administrative Faults


፳. ከባድ አስተዳደራዊ ጥፋቶች
The following shall be rigorous administrative
ከዚህ የሚከተሉት ከባድ አስተዳደራዊ ጥፋቶች faults:
ይሆናሉ፡- 1. failure to give a written response to a client;
፩. ለባለጉዳዩ በጽሐፍ ምላሽ ያለመስጠት፤ 2. procrastinating cases, maltreatment of
፪. ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን clients and causing administrative grievance;
ማመላለስ ወይም ማጉላላት፣ አስተዳደራዊ በደል 3. obstructing a work deliberately or
ማድረስ፤ collaborating with others doing so;
፫. ሥራ እንዳይሰራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም 4. creating an obstacle to the timely execution
ከሚያውኩት ጋር መተባበር፣ of decisions and orders or not executing
፬. ውሳኔዎችና ትዕዛዞች በወቅቱ እንዳይፈፀሙ them;
እንቅፋት መፍጠር ወይም ያለመፈፀም፣ 5. failure to properly serve, harassing, insulting
፭. ተገልጋዩን ሕብረተሰብ ወይም ባለጉዳዮችን or failure to give the proper respect to the
በአግባቡ አለማስተናገድ፣ ማመናጨቅ፣ መሳደብ public or clients that demand services;
ወይም ተገቢውን አክብሮት አለመስጠት፣ 6. deliberately concealing the document or file
፮. የተገልጋዩን ሰነድ ወይም ማሕደር ሆን ብሎ of a client or negligently causing their
መደበቅ ወይም በቸልተኝነት እንዲጠፋ ማድረግ፣ disappearance;
፯. ለተገልጋዩ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ አድልዎ 7. partiality or segregation in the provision of
ወይም ልዩነት መፈፀም፣ service to a client;
፰. ተገልጋይ በሕግ ወይም በአሰራር አገልግሎት 8. denying a service to a client that he is
ማግኘት ከሚገባው መብት መንፈግ ወይም entitled either legally or procedurally;
መከልከል፣ 9. committing wrong on the job by being
፱. የአሰራር ሥነ- ስርዓትን ወይም የመንግስት disobedient, negligent or intentionally
ፖሊሲን ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት setting aside the working procedure or
ባለመከተል ወይም ባለማክበር በስራ ላይ በደል policy of the government;
ማድረስ፣
፲. በመንግስት ወይም በህዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ
10. committing or failure to speak out or reveal

ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ብልሹ አሠራር ወይም committed wrong procedures or actions that
Ñê 19 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 19

ድርጊት መፈጸም፣ ሲፈፀም መፈፀሙን እያወቀ could cause a severe damage to the
ያለማጋለጥ ወይም በዝምታ ማለፍ፣ government or public interest;
፲፩. ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከስራ መቅረት 11. repeated absenteeism or non-observance of
ወይም የስራ ሰዓት አለማክበር፣ office hours without sufficient reasons;
፲፪. ጉቦ ወይም መደለያ ወይም ስጦታ መቀበል 12. committing wrong on the job by receiving or
ወይም እንዲሰጠው በመጠየቅ አስተዳደራዊ requesting a bribe, inducement or gift;
በደል ማድረስ፣ 13. committing wrong on the job by committing
an act of theft or breach of trust, cheating or
፲፫. የሌብነት ወይም የዕምነት ማጉደል ድርጊት
fraudulent act;
መፈፀም፣ የማታለል ወይም የማጭበርበር
14. abuse of power so as to commit wrong on
ድርጊት በመፈፀም አስተዳደራዊ በደል
the job;
ማድረስ፣
15. causing damage to be incurred against the
፲፬. በሥልጣን አላግባብ በመጠቀምአስተዳደራዊ በደል
interest of the government or client by
ማድረስ፣
intentionally or negligently giving wrong
፲፭. ሆነ ብሎ ወይም በቸልተኝነት በመንግስት professional comment, decision, or order
ሥራ ላይ የተሳሳተ ሙያዊ አስተያየት regarding government work;
ወይም ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ በመስጠት 16. causing damage to a client by refraining
በመንግስት ወይም በተገልጋይ ጥቅም ላይ from job responsibility set by the law or
ጉዳት እንዲደርስ ማድረግ፣ procedure; or due to carelessness;
፲፮. በሕግ ወይም በአሰራር የተሰጠውን የሥራ 17. failure to provide service to a client in

ሃላፊነት በመሸሽ ወይም ጥንቃቄ በጐደለው accordance with the set standard /time,
quality and quantity/;
ሁኔታ በተገልጋዩ ላይ በደል ማድረስ፣
18. causing damage upon the client by
፲፯. ለባለጉዳዩ የሚሰጠውን አገልግሎት
intentionally or negligently giving wrong
በተቀመጠው ስታንዳርድ /ጊዜ፣ ጥራት፣
information;
መጠን/ መሠረት አለመፈፀም፣
19. deliberately or by negligence cause the client
፲፰. ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ለተገልጋዩ
pay inappropriate service charge;
የተሳሳተ መረጃ በመስጠት በተገልጋዩ ላይ
20. deliberately or by negligence cause the client
ጉዳት ማድረስ፣ not to pay the appropriate service charge;
፲፱. ተገልጋዩ መክፈል የማይገባውን የአገልግሎት
ክፍያ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት እንዲከፍል
ማድረግ፣
፳. ተገልጋዩ መክፈል የሚገባውን ያገልግሎት
የመንግስት ክፍያ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት
እንዳይከፍል ማድረግ፣
Ñê 20 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 20

፳፩. በየደረጃው ካሉ አመራሮች ወይም በሕግ 21. causing wrong on the interests of the client
ሥልጣን ከተሰጣቸው አካላት ለሚሰጡ ሕጋዊ and public through failure to promptly
ትዕዛዞች አፋጣኝ ምላሽ ባለመስጠት respond to the legal orders given by officials
በተገልጋይና ህዝብ ጥቅም ላይ በደል መፈፀም፣ or legally authorized bodies at different
፳፪. በሚስጥርነት ያልተከለከለን መረጃ ወይም levels;
ማብራሪያ ለተገልጋዮች አለመስጠት ወይም 22. failure to give or disclose an information or
አለመግለፅ፣ clarification to a client that are not identified
፳፫. በሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ መደራደር ወይም to be a secret;
የድለላ ተግባር በማከናወን አስተዳደራዊ በደል 23. causing wrong on the job by performing
ማድረስ፤ activities of negotiations or brokery
፳፬. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፲፭ የተጠቀሱትን ጥፋቶች regarding the services to be provided;
በተደጋጋሚ መፈፀም፣ 24. repeatedly committing any one of the faults
፳፭. በዚህ ደንብ አንቀፅ ፲፮ ከተዘረዘሩት ከባድ stated under Articles15 of this regulation;
አስተዳደራዊ ጥፋቶች ጋር ተመሳሳይ ክብደት 25. committing other faults similar and of equal
ያላቸውን ሌሎች ጥፋቶች መፈፀም ናቸው፡፡ gravity with the rigorous administrative
faults specified under Article 16 of this
ክፍል አምስት regulation.
የመንግስት መስሪያ ቤት ኃላፊዎችና
ሠራተኞች የተጠያቂነትና የቅጣት አወሳሰን PART FIVE
፳1. ተጠያቂነት PUBLIC OFFICIALS AND EMPLOYEES
የመንግስት መስሪያ ቤት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ACCOUNTABILITY AND PENALTY
ተጠያቂነት የሚከተሉት አላማዎች ይኖሩታል ፡- DECISION
፩. የከተማ አስተዳደሩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች 21. Accountability

በግልፅነትና በተጠያቂነት የአሠራር ሥርዓት


Accountability of the public officials and
እንዲመሩ በማስቻል ጥፋት ወይም በደል
employees shall have the following objectives:
በፈፀሙ ኃላፊዎች ወይም ሰራተኞች ላይ
1. ensuring supremacy of law by enabling public
የእርምት እርምጃ በመውሰድ የህግ የበላይነትን
offices of the City Government guided by work
ማረጋገጥ፣
procedure of transparency and accountability and
፪. የመንግስት መስሪያ ቤቶችን የአገልግሎት
by taking corrective measure upon officials or
አሰጣጥ ሂደት ቀልጣፋና ውጤታማ
civil servants who commit fault;
በማድረግ የተገልጋዮችን ፍላጐት በማርካት
2. satisfying interests of a client by making the
መልካም አስተዳደርን በማረጋገጥ ልማትን
service delivery process of the public offices
ማፋጠን፡፡
efficient and effective through ensuring good
governance so as to accelerate development.
Ñê 21 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 21

፳2. የተጠያቂነት አፈፃፀም 22. Implementation of Accountability


፩. የደረሰው አስተዳደራዊ በደል የአገልግሎት 1. Where the administrative wrong is caused due to
ሰጪ መስሪያ ቤቱ ሠራተኛ የዲሲፕሊን the disciplinary defect of the employee of the
ጉድለት ከሆነ የህዝብ ቅሬታና አቤቱታ service providing public office, the public
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤት፡- grievance and complaint reception office:
ሀ. በዚህ ደንብ መሠረት በቀላል የዲሲፕሊን a. notify to the head of the respective office by
ቅጣት የሚያስቀጣ አስተዳደራዊ ጥፋት stating the findings; hence a measure to be
ከሆነ ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሃላፊ ውሳኔ taken if the fault is punishable with simple
እንዲሰጥበት የተገኘውን ግኝት በመግለጽ disciplinary penalty in accordance with this
እርምጃ እንዲወሰድ ያሳውቃል፣ regulation;
ለ. በዚህ ደንብ መሠረት በከባድ የዲሲፕሊን b. send evidences in writing to the disciplinary
ቅጣት የሚያስቀጣ አስተዳደራዊ ጥፋት and grievance committee, depending on the
ከሆነ እንደ የመንግስት መስሪያ ቤቱ ባህሪ character of the office, of the respective
ለተቋቋመው የዲሲፕሊን እና ቅሬታ ሰሚ public office with the view that disciplinary
ኮሚቴ ክስ እንዲቀርብ መረጃዎችን case shall be instituted if the administrative
በጽሁፍ ይልካል፣ fault is punishable with rigorous
ሐ. ከላይ በፊደል ተራ ሀ እና ለ ስር disciplinary penalty in accordance with this
የተጠቀሱትን ውሳኔዎች አፈፃፀም regulation;
ይከታተላል፡፡ c. follow-up the implementation of the

፪. አስተዳደራዊ በደሉን ያደረሰው የአገልግሎት decisions stated under (a) and (b) above.

ሰጪ መስሪያ ቤት ኃላፊ ከሆነ ጽህፈት ቤቱ፡- 2. Where the administrative wrong is committed
by the head of the service providing public
ሀ. ከተገልጋዩ የሚቀርብለትን ቅሬታ ወይም
office, the office shall:
አቤቱታ በማጣራት በየደረጃው በከተማ
a. submit its recommendation in writing, about
ደረጃ ለከንቲባ፣ በክፍለ ከተማ እና በወረዳ
the accountability of the head by reviewing
ደረጃ በዋና ሥራ አስፈፃሚ በኩል
the grievance or complaint lodged by a
ተጠያቂ የሚሆንበትን የውሳኔ ሀሳብ
client, to the Mayor at city level or to the
በጽሁፍ ያቀርባል፤
chief executive officials of the respective
ለ. ተጠያቂነቱም እንደ ጥፋቱ ክብደት
sub-city and ‘Wereda’;
በመንግስት የስራ ኃላፊዎች የተጠያቂነት
b. the accountability shall be effected,
የአሰራር ስርዓት መሰረት የሚፈፀም
depending on the gravity of the fault, in
ይሆናል፡፡
accordance with the accountability
procedure of the public officials;
Ñê 22 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 22

፫. ማንኛውም ተገልጋይ ግለሰብ ወይም ተቋም 3. Any client or institution that submit a false
የመንግስትንና የግለሰቦችን ሀብትና ንብረት report, grievance and complaint or a fraud
ተገቢ ባልሆነ መንገድ ለማግኘት፣ document having the intention to benefit him or
ለማስገኘት ወይም ለማሳጣት በማሰብ የሀሰት others or deny others so as to obtain wealth and
ጥቆማ፣ ቅሬታና አቤቱታ ወይም ሐሰተኛ property of the government or individuals
ማስረጃ በማቅረብ ፍትህን ያዛባ ወይም inappropriately; violates justice or tried to do so,
ለማዛባት የሞከረ እንደሆነ አግባብ ባላቸው shall be held accountable in accordance with
ህጐች ተጠያቂ ይሆናል፡፡ relevant laws.
23. Classification of Administrative Penalties
፳3. አስተዳደራዊ ቅጣት አመዳደብ
1. The faults stated under Article 16 of this
፩. በዚህ በደንብ አንቀጽ ፲፮ የተዘረዘሩት ቀላል
regulation shall be classified as simple
አስተዳደራዊ ቅጣት ተብለው ይመደባሉ፣
administrative penalties;
፪. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፰ የተዘረዘሩት ከባድ 2. The faults stated under Article 17 of this
አስተዳደራዊ ቅጣት ተብለው ይመደባሉ፡፡ regulation shall be classified as rigorous
administrative penalties.
፳4. የአስተዳደራዊ ቅጣቶች አወሳሰን
24. Decision of Administrative Penalty
፩. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፯ የተመለከቱትን
1. One who has committed either of the
አስተዳደራዊ ጥፋቶች የፈፀመ በቀላል
administrative faults stated under Article 16 of
አስተዳደራዊ ቅጣት ይቀጣል፤
this regulation shall be penalized by simple
፪. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፯ የተመለከቱትን administrative penalty;
አስተዳደራዊ ጥፋቶች የፈፀመ በከባድ 2. One who has committed either of the
አስተዳደራዊ ቅጣት ይቀጣል፡፡ administrative faults stated under Article 17 of
this regulation shall be penalized by rigorous
፳5. የአስተዳደራዊ ቅጣቶች ውሳኔ አፈፃፀም
administrative penalty.
አስተዳደራዊ የቅጣት ውሳኔው እንደ አግባቡ
25. Execution of Administrative Penalties Decision
በከንቲባው፣ በክፍለ ከተማው፣ በወረዳው ዋና
ሥራ አስፈፃሚ ወይም በመሥሪያ ቤቱ የበላይ The administrative penalty shall be effective as of

ኃላፊ ለሚመለከተው ሠራተኛ ወይም ኃላፊ the time when a written letter is given by the Mayor,
chief executive officials of the sub-city or ‘wereda’
በፅሁፍ እንዲደርሰው ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ
or head of the public office, as the case may be, and
ተግባራዊ ይሆናል፡፡
accepted by the concerned employee or head.
ክፍል ስድስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች PART SIX
፳6. በጀትና የሂሳብ መዛግብት MISCELLANEOUS PROVISIONS
፩. የጽህፈት ቤቱ በጀት በከተማ አስተዳደሩ 26. Budget and Books of Account

ይመደባል፣ 1. The budget of the office shall be allocated by the


City Government;
Ñê 23 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 23

፪. ጽህፈት ቤቱ የተሟሉ የሂሳብ መዛግብት 3. The office shall have complete books of account;
ይኖሩታል፤ 4. The books of account and money related

፫. የጽህፈት ቤቱ የሂሳብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ documents of the office shall be inspected by

ሰነዶች በዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት the office of the General Auditor.

ያመረመራል፡፡
27. Property Administration
1. The office shall have its own properties
፳7. ስለ ንብረት አስተዳደር
necessary for its work;
፩. ጽህፈት ቤቱ ለሥራዉ አስፈላጊ የሆኑ የራሱ
2. The office shall administer and control its
ንብረቶች ይኖሩታል፤
properties responsibly.
፪. ጽህፈት ቤቱ ንብረቶቹን በሃላፊነት
ያስተዳድራል፤ ይቆጣጠራል፡፡
28. Work Relationship of the Office with Other
Institution that carry out similar functions
፳8. ጽህፈት ቤቱ ሌሎች መሰል ተግባራትን
1. The office shall follow-up and support the
ከሚያከናውኑ ተቋማት ጋር ያለው የስራ
practice of the bodies established in public
ግንኙነት
offices as to receive and review the
1. ጽህፈት ቤቱ በየመንግስት መሥሪያ ቤቶች
grievance of clients;
የተገልጋዮችን ቅሬታ ተቀብሎ ለማስተናገድ
2. A client dissatisfied with the decision of the
የተቋቋሙትን አካላት አሰራርን ይከታተላል
complaint bodies in a public office shall
ድጋፍ ያደርጋል፤
lodge his grievance or complaint to the
2. በየመሥሪያ ቤቱ ያሉ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ
office at different levels;
አካላት በሰጡት ውሳኔ ላይ ያልረካ ተገልጋይ
3. The bodies that consider grievance and
ቅሬታውን ወይም አቤቱታውን በደረጃው ላሉ
complaint in a public office shall send a
ጽህፈት ቤት ያቀርባል፤
report to the office about cases reviewed
3. በየመሥሪያ ቤቱ ያሉ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ
and decided by them;
አካላት ተጣርተው ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን
4. The office shall discuss with public offices
ለጽህፈት ቤቱ ሪፖርት ይልካሉ፤
and public enterprises and put solutions
4. ጽህፈት ቤቱ ከየመስሪያ ቤቶቹና ከልማት
regarding carried out functions and
ድርጅቶች ጋር በቅሬታና አቤቱታ አቀራረብ
encountered problems with respect to
ምርመራ አወሳሰንና ተጠያቂነት ላይ
lodging of grievance and complaint,
በተከናወኑ ተግባራትና ባጋጠሙ ችግሮች ላይ
investigation decision and accountability;
ይወያያል መፍትሄም ያስቀምጣል፤
5. Without prejudice to the above stated points,
5. ከላይ የተጠቀሱት እንደተጠበቁ ሆኖ አስፈላጊ
work in cooperation with the concerned
ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር
institution if is found necessary.
በመቀናጀት ይሰራል፡፡
Ñê 24 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 24

፳9. የመተባበር ግዴታ 29. Duty to Cooperate


፩. በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ የተቋቋመ 1. Every public service providing office or
ማናቸውም የመንግስት አገልግሎት ሰጭ public enterprise within the City
መስሪያ ቤት ወይም የልማት ድርጅት Government shall be duty bound to
በህዝብ ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት cooperate regarding executing and the
ቤት የሚሰጡ ውሳኔዎችንና ትዕዛዞችን execution of orders and decisions of the
በመፈፀምና በማስፈፀም ረገድ የመተባበር public grievance and complaint reception
ግዴታ አለበት፤ office;
፪. በአፈፃፀሙ ያልተባበረ ወይም አፈፃፀሙን 2. Without prejudice to the administrative
ያሰናከለ ወይም የከተማ አስተዳደሩ መልካም penalties stated under part four of this
አስተዳደርን ለማስፈን የሚያደርገውን ጥረት regulation, any top official or civil servant
ያደናቀፈ የመስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም of a public office who fails to cooperate in
ሠራተኛ በዚህ ደንብ ክፍል አራት የተጠቀሱት the execution or hinder the execution or
አስተዳደራዊ ቅጣቶች እንደተጠበቁ ሆኖ obstruct the effort of the city government to
በመስሪያ ቤቱም ላይ ለሚደርሰው ጉዳት maintain good governance shall be held
ተጠያቂ ይሆናል፣ accountable to the damage incurred by the
፫. በከተማ እና በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ respective government office;
ደረጃ በሚገኙ የሕዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ 3. Any government office or public enterprise
ማስተናገጃ ጽህፈት ቤቶች ማብራሪያ ወይም requested in writing by the public grievance
መረጃ እንዲሰጥ በፅሁፍ የተጠየቀ የመንግስት and complaint reception offices at city or
መስሪያ ቤት ወይም የልማት ድርጅት sub-city or ‘woreda’ level to send an
ደብዳቤው በደረሰው በአምስት የሥራ ቀናት explanation or information shall respond
ውስጥ በኃላፊው ወይም በምክትል ኃላፊው within 5 working days being signed by the
የተረጋገጠ መልስ መስጠት ይኖርበታል፡፡ head or deputy head.

፴. ደንቡን ስለማሻሻል
30. Amending the Regulation
ይህ ደንብ በከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ
እንደሁኔታው እየታየ በየጊዜው ሊሻሻል This regulation, as the case may be, may be
ይችላል፡፡ amended from time to time by the cabinet of
the city government.
፴1. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 31. Power to Issue Directive
የህዝብ ቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ጽህፈት
ቤት ይህንን ደንብ በተሟላ ሁኔታ ለማስፈፀም
The public grievance and complaint reception

የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች ሊያወጣ office may issue necessary directives in order

ይችላል፡፡ to fully implement this regulation.


Ñê 25 አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ፸8 ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. Addis Negari Gazeta – No. 78 16th of June 2016 Page 25

፴2. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች 32. Inapplicable Laws


1 ደንብ ቁጥር ፵8/2ሺ4 ሙሉ በሙሉ ተሸሮ
1. Regulation No. 48/2012 is fully repealed and
በዚህ ደንብ ተተክቷል፤
substituted by this regulation;
2 ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብ፣
2. Any regulation, directive or customary
መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር በዚህ
practice, which is inconsistent with this
ደንብ የተደነገጉትን ጉዳዮች በተመለከተ
regulation, shall not be applicable on
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
matters covered under this regulation.

፴3. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ


33. Effective Date
ይህ ደንብ ከሰኔ 0 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም. ጀምሮ የፀና
ይሆናል፡፡ This regulation shall enter into force as of 17th
day of June 2016.

አዲስ አበባ Addis Ababa


ሰኔ 9 ቀን 2ሺ8 ዓ.ም 16th Day of June, 2016

ድሪባ ኩማ Diriba Kuma


የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ Mayor of Addis Ababa City

You might also like