Professional Documents
Culture Documents
Eagle PDF
Eagle PDF
ማዕከል 5 በዓመት ውስጥ 250 ፕሮጀክቶች በመላ ሀገሪቱ ፕሮጀክቶቹ ባሉበት እተዘዋወረ ስልጠና
በመስጠት በመቻላችን ደስታችን ምርኮ እንዳገኘ ሰው በዝቷል፡፡ እናንተንም ከልብ ልናሰመግን ልንባርካችሁ
ስልጠና ከሰጠንባቸው 90% የሚሆኑት እያንዳንዱ ፕሮጀክት በግል ስልጠናውን ያዘጋጀው ሲሆን
10% የሚሆኑት ደግሞ በክላስተር የተዘጋጀ ነበር፡፡ በዚህም ከ አራት ሺህ (4000) እድሜያቸው ከ 7 ዓመት
ለታላቅነት የሚሆን ማዕበል በውስጡ እንዳለ በማመን ማዕበሉን ቀሰቀስነው፡፡ ልጆቻችን የጎበዞች
አድናቂዎች ብቻ እንዳይሆኑ ስለትምህርት አጠናን፣ የጊዜ አጠቃቀም፣ የህይወት ግብ አቀራረፅና የስራ ፈጠራ
ክህሎትና አሉታዊ የአቻ ግፊት ስለመጠበቅ በማስተማር ንስር በከፍታ ቦታ ላይ እንዳለ እነርሱም እንዲሁ
ስለመከላከል የስልጠናና የምክር አገልግሎት ሰጥተናል፡፡ እንዲሁም የንግድ ስራ ክህሎት ከጀርመን ሀገር
ባገኘነው እውቅና ታግዘን በርካታ ወላጆችን በንግድ ስራ ክህሎት ስልጠና በባለሙያዎቻችን ሰጥተናል፡፡
ለሰንበት መምህራን ከደረጃ 1 እስከ 4 ያሰልጣኞች ስልጠናን ጨምረን ስልጠና ያካሄድን ሲሆን አንድ
ፕሮጀክት ለብቻው ከ30 የሚበልጡ አስተማሪዎችን ማስመረቅ ችሏል፡፡ አገልግሎቱም ፍሬያማ እንዲሆን
አስችሏል፡፡
ፕሮጀክተር በመታገዝ እንደ ማህተም በሰው ልብ ውስጥ ታትሞ የሚቀረውን አሰለጣጠን ዘዴ በመከተል
ተጠቃሚ ትሆኑ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ እንደ አምናው የፕሮግራም መደራረብ እንዳይኖር
አስቀድመን አብረን ፕሮግራሙን ማቀድ እንድንችል የኮርሶቹን ዝርዝር አያይዘን የላክን መሆኑን እገለጽንና
የስልጠናውን ፕሮፖዛል መላክ ይቻል ዘንድ የኢሜል አድራሻችሁን እንድትልኩልን ከትልቅ አክብሮት ጋር
እንጠይቃለን፡፡
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
ዳንኤል ታደሰ
ዳይሬክተር
ETC Organizational Name Document No.
Eagle Training Center Issued Date 04/08/2011
Title ADD.0911 426292 or
የምንሰጣቸው ስልጠናዎች ዝርዝር** Course Description
ETC 122 Over coming negative peer አሉታዊ የአቻ ግፊትን መቋቋም 1-2 ለልጆችና ለወጣቶች
pressure
ETC 123 Over coming sexual ወሲባዊ ጥቃትን መከላከል 1-2 ለልጆችና
harassment ለወጣቶች/ለአስተማሪዎች
ለወላጆች
Profile Director
I. Daniel Tadesse
BA-Education – Addis Ababa University (AAU)
BTH- Theology __ Ethiopian Theological College
DL – Print Literature __ Addis Ababa University (AAU)
MA __ Psychology __ Addis Ababa University (AAU)
PHD PROSPECT
II. Eagle Address
Bole K. 09/ .0911 426292