You are on page 1of 14

አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 1

አስኳላ
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 የአንዱ ዋጋ 20ብር
በእድገት በለጠ የአስራ ሁለተኛ /12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ባሌሮቤ

sion ተፈጥሮ ነበር:: በተለይ ሴቶች ላይ እኛም ሚፈተኑትስ በምን አይነት ዝግጅት ላይ ናቸው??
ከ 2014 ጀምሮ በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዘንድ orientation ሰጥተናል ለማረጋጋትም ሞክረናል አቶ ሞቱማ:- plan A እና plan B አልተለየም
እየተመዘገበ ያለው ውጤት አሳዛኝና ልብ ሰባሪ ብዙ ጭንቀት ነበር የካምፖስ ሁኔታ ለካምፖሱ እስከ አሁን ድረስ ዘንድሮ የትምህርት ስብራትን
መሆኑ ተማሪዎችም የተማሪዎች ወላጆችና የሃገሪቷ አዲስ መሆን የፈተና አሰጣጥ ዘዴ አዱስ መሆን ለመጠገን ወይም ለማስተካከል ከፍተኛ የህዝብ
ትምህርት ሚኒስቴርም የሃገሪቷም መንግስትም እንደውም ግምገማው ላይ ቢቀር ይሻላል ሌላ እንቅስቃሴ በየደረጃው እየተደረገ ነው ከምዝገባ
እያነሱ ይገኛል:: ይህም ችግር ኢትዮጵያ መፍትሄ ቢገኝ ስንል ነው:: ሌላ መፍትሄ እንዳይሰጥ ጀምሮ ማለት ነው ምዝገባው በጥንቃቄ በ
ላይ ባሉት ሙሉ ከተሞች ተስተውሏል ይህ ያደረገን ችግር ደሞ plan A እና plan B አለ surver እንዲሆን ነው የተደረገው ማለት ነው
በተማሪዎች ላይ የሚታየው ውጤት ያለማምጣትና ይሄን platform ለመስጠት online በዩኒቨርስቲ ቀጥታ የመዘገብነውን ወደ ትምህርት ቢሮ ነው
በውጤታቸው በትምህርታቸው መውደቅ ደረጃ ለመስጠት plan A የታብሌቱ ማለት ነው ምናስተላልፈው ሌላው የ12ኛ እና የ8ተኛ ክፍል
ለዩኒቨርስቲ አለመብቃት ችግሩ በስፋት እየታየ አልተሳካም ታፕሌቱ ከቻይና ነበር ሚገባው ሃገር አቀፍ ፈተናና የክልል ፈተናዎችን የውጤት
ነው:: በቁጥር ለመግለፅ በሚያዳግት ሁኔታ መግባት አልቻለም ::ሌላው ደሞ በተፈታኞቹ ትንተና ተሰርቷል በትንተናው መሰረት በውጤት
ትምህርት ላይና ውጤታቸው ላይ እምብዛም ላይ እራሱ እኛም የሸፈነው መንግስትም የሸፈነው ደረጃ በ12ኛ ክፍል ፈተና እኛ አስረኛ ላይ ነን እንደ
አለመሆናቸው ባሳለፍናቸው ሁለት ዓመታት ለጆሮ ሚሰቀጥጥ ችግሮችም ተከስቶ ነበር:: ስለዚህ ኦሮሚያ በ8ተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 1ኛ ደረጃ ላይ
እየታየ ነው ::የዚህ ሁሉ ተማሪ አወዳደቅና ውጤት አማራጭ ጠፍቶ እንጂ ጥሩ ተብሎ አይደለም:: ነን ልጆችን በማሳለፍ ማለት ነው አንደኛ ደረጃ
ያለማምጣት ችግርስ ከምን አንፃር ነው? በምንስ ችግሩ ሁሉም ክልል ላይ አለ ግን ደሞ ጥሩ የተሻለ የያዝነው ከ2224 ተማሪ 802 ተማሪዎችን ጥለን
ጉዳይ ነው? የሚል ጥያቄ በሁሉም ዘንድ አስነስቷል ትውልድ ለመፍጠር የትምህርት እና የፈተና ስርአት ነው ወድቀዋል ማለት ነው ይሄን ትንተና ከከተማ
:: ተማሪውም ወላጅም ህዝቡም በትምህርት ማሻሻል ግድ ነው:: እድገት :- ተማሪዎች በዚህ እስከ ክፍለ ከተማ ትምህርት ቤት ካወረድን
ሚኒስቴር በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ላይ ቅሬታቸውን ልክ ውጤታቸው እንዲወርድ ያደረገው ምንድን ? በኋላ ሌላ መፍትሔ ውስጥ ገባን የትምህርት
በሃይል እያሰሙ ተገኝተዋል ::በዛው ልክም አቶ ሞቱማ:- ብዙ ብዙ ነገሮች አሉ አንደኛ ትራንስፎርሜሽን ክለብ /የትምህርት ለውጥ ክለብን
ስትራቴጂው ልክ ነው ብለው ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነፅብ ነበረ የምናገኘው ስለዚህ ብዙ ተማሪ የተማሪዎች የዝግጅት ጉድለት የተማሪ የኋላ አቋቋምን ማለት ነው ይሄ እንደ ኦሮሚያ
ነጋን የሚደግፉም እንዳሉ ለመስማትና ለማየት ዩኒቨርስቲ ይጎርፋል ያልፋሉ ግን ውጤታማ ታሪክ(back ground of the
ተችሏል :: ተማሪዎች በዚህን ያህል ለቁጥር አይሆኑም ::ያልተለየ ተማሪ ይሆናል ዩኒቨርስቲ
በሚያስፈራ ሁኔታ ከፈተና በመውደቅ ከትምህርት ውስጥ ሚኖረው ከዛ ግን ከ2014 ወዲህ በጣም
ዓለም በመጥፋት ላይ ያሉት ለምን ይሆን? ተጣርቶ ነው ሚያልፉት ባከኝ analysis እንደ
ችግሩን በትምህርት ሚኒስቴር ላይ ማላከክ ይሻላል እኛ ከተማም ከዛ በፊት የጋሸበ ነጥብ ነበረን
ወይስ የእራሳቸውን ችግር ማየትስ እየተማሩ የፈተና አሰጣጡ ልክ አነበረም ::በአጭሩ ኩረጃ
ያሉት እነዛ ጥቂት ጎበዞቹ ተማሪዎች ወይስ? አለ ማለት ነው ኩረጃው ደሞ ከእኛ አቅም በላይ
ያለፉትም ሆነ እየመጡ የሚገኙ ተማሪዎች ኩረጃን ነበር ምክንያቱም social media ላይ በ message
በመተማመን በትጋት ባለመስራት ባለማጥናት በተለያዩ ነገሮች መልስ ይለቀቃል ስልክ እንዳይዙ
ይሄ ውጤት እየተመዝገበ መሆኑ አያጠራጥርም በፖሊስ እናስፈትሻለን ነገር ግን ተማሪው ደብቆ
:: ብዙ ሺህ ተማሪዎችም በስርቆት በማለፍ እና ይገባል በዛን ሰአት media ከመዝጋት ውጪ
ስርቆት ላይ መመርኮዛቸው ውጤቱ ያሳያል መንግስትም የችግሩ መንስኤ የፈተና አውጪውን
ታዲያ ትምህርቱንና ውጤቱ የተማሪው የጉብዝና ማንነት ሊደርስበት አልቻለም ::ሚዲያ መዘጋቱ
ሃይሉ በዚህ መልኩ ከቀጠለ ነገ ላይ ከባድ የሃገር ደሞ ሃገሪቷ ላይ ትልቅ ችግር ሲያደርስ ነበር ለዛ
ውድመት ይጠብቀናል ተማሪውም ከማጥናት ሚዲያውን መዝጋት አቆመ ::ፈተናውን በብዙ
ወደ ትምህርት ከመዞር በላይ ትምህርቱ ላይ ቁጥጥር የፌደራል ፖሊስ ጭኖ አምጥቶ ያደርሳል
ተስፋ በመቁረጥ ላይ ይገኛል:: እውነታው ይሄ ወረዳዎች ጋር ሲገባ ግን ር/መምህሩ ብቻውን በጋሪ
ስትራቴጂ ትክክል መሆኑ አይካድም ግን ደሞ ይዞት ይሄዳል ::ችግሩ ምን እንደሆነ መንግስትም
በአሁኑ ይሄ እየሰራ እንዳልሆነ የተማሪው ውጤት ስላላወቀ የተሻለ የሚለውን ሃሳብ ይዞ መጣ የትምህርት ሚኒስቴር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስትራቴጂ ለውጥ
ማሳያ ሆኖናል በዚህ የውጤት ማሽቆልቆል ችግር ለተማሪው በአንድ አቅጣጫ ፈተና መስጠት::
ላይ የሃገሪቱ መንግስትም የትምህርት ሚኒስቴርም እድገት:- ይሄ አሰራር ተማሪው ለመጀመሪያ ጊዜ students ) background ምንድን ከተባለ በፕሬዝዳንቱ ነው ሚመራው የትምህርት ቢሮ
ሊሰራበት ይገባል::ታዲያ የተማሪው ውጤት ዩኒቨርሲቲ መግባቱ ከቤተሰብ መለየቱ ብዙ በገሮች አንድ ተማሪዎቹ በደንብ ተምረው 12ኛ ክፍል ፀሃፊ ነው ሁለተኛ ደሞ የከተማው ከንቲባ ሰብሳቢ
አለማምጣት በባሌ ሮቤ ከተማ በሚገኙ የግልም ሲጓደልባቸው ጭንቀት ውስጥ አይከተውም አልደረሱም:: ሁለት ተማሩዎቹ በ social media ነው እስከ ሰባት ሚደርሱ አባላቶች አሉት በክፍለ
የመንግስትም ትምህርት ቤቶች በስፋት እየታየ ነው ለውጤት ማሽቆልቆልስ አይዳርገውም? ተጠምደዋል:: ተጠምደዋል ስል ሱሱ አሸንፏቸዋል ከተማም በቀበሌም ተቋቁሟል ይሄ የመፍትሔ
ይሄ ችግር ምንድን ነው ለዚህ ችግርስ መፍትሄስ አቶ ሞቱማ:- መንግስት እንግዲህ ሌላ መፍትሄ አለም ሞባይል ውስጥ ገብታለች እዛ ውስጥ አቅጥጫ ክልሉ ነው ያስቀመጠው ከክልል ደረጃ
ምን ይሆን በባሌ ሮቤ ትምህርት ቢሮ ተገኝተን ሲያጣ ይሄን መፍትሄ አመጣ:: በ2014 ይሄ ያለው ሱስ ከተማሪ አቅም በላይ ሆኗል ባህልና እስከ ትምህርት ቤት ደረጃ ተቋቅሟል በእያንዳዱ
የትምህርት ቢሮ ሀላፊውን አቶ አነጋግረናቸው መፍትሄ ሲመጣ ለሁሉም አዲስ ነው ስራውም እምነቱን ተጠቅሞ ካልተከላከለ በስተቀር ወላጅም ትምህርት ቤት የትምህርት ባለሙያዎች ሰብሳቢ
የተለያዩ ጥያቄዎችን ጠይቀን የሰጡን ምላሽ አዲስ ነው:: አይደለም ተፈታኙ ፈታኙም አስተማሪም ስለማይከለክላቸው በዚህ ተይዘዋል:: ሆነው እየሰሩ ነው ምንሰራው ስራም የህዝብ
እድገት:-ባባሌ ሮቤ ከተማ የ12ክፍል የፈተና አስተዳዳሪዊች ሁሉም የተጨነቁበት ልጆቹ ሌላው በመማር ማስተማር ሂደት ላይ mobilization መፍጠር ነው ይሄን የትምህርት
ተማሪዎች ውጤት እንዴት ነበር እና ተማሪውም የበለጠ የተጨነቀበት ጊዜ ነው:: በጥራት ተምረው ያልደረሱ ልጆች ናቸው ስብራትን ለትምህርት ባለድርሻ አካላት
አሁንስ በምን አይነት ሁኔታ ላይ ነው? 2015 በአንፃራዊ ንግግር የተሻለ ነው:: ለምን ምክንያቱ መገለጫው covid 19 እንደገና የሃገራችን ማህበረሰቡ መምህራን ተማሪው የትምህርት ጽ/
አቶ ሞቱማ:-ከ2014 በፊት ዩኒቨርስቲ ላይ ልምዱ መጥቷል information ተሰራጭቷል ለዛ የፖለቲካ ሁኔታ አለመረጋጋቱ ብዙ ትምህርት ቤት አወያይተናል አንደኛ የትምህርት ስብራት
መሰጠት ከመጀመሩ በፊት analysis(የተማሪው የተሻለ ነበር:: እናም ደሞ ይሄን ነገር ገምግመናል ቤቶች ሲዘጉብን ነበር ዩኒቨርስቲም ሲዘጋ ነበር አጋጥሞናል እንዴት ነው መጠገን ያከብን የእናንተ
ውጤት ትንተና) አይታወቅም ነበር ምክንያቱም ከፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር በመሆን አዲስ አበባ ላይ የፖሊሲ ጉዳይ ኢህአዴግ ያወጣው የትምህርት ድርሻ ምንድን ሚለውን ጠይቀን እንዴት እንውጣ
የፈተና አሰጣጥ ሂደት የተበላሸ ነበር ለኩረጃ ሆነን ተማሪ ተጨንቆ የነበረበት ሼኮችና ቄሶች ፖሊሲ ጉዳይ የ1993 ማለት ነው:: ተማሪው ወላጅን መምህርን አማክረን በቅንጅት
የሚዳርጋቸው ወቅት ስለነበር በዛን ሰአት የጋሸበ ተሰብስበው ልጆችን ያረጋጉበት በጣም ten- እድገት:- ከ2014 እና 2015 በኋላ ያሉት አሁን ላይ የትምህርት ስብራቱን እንውጣ የሚል አቋም ላይ
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 2
ደረስን የሆነ ስሜት ውስጣቸው ላይ ፈጠርን::
teaching learning process እንዲደግፉ ለምን በሮቤ Highschool 804 ተማሪ ተፈትኖ
ተማሪ ሞባይልን ከትምህርት ቤት እስክንከለክል 52 ተማሪዎች ናቸው ለዩኒቨርስቲ ያለፉት
ብለናል:: still ነው ስልኩ አለ መፅሐፍ ስለሌለ እስከ 752 ወደ ቤቱ ተመልሷል ቁጭ ብሏል
soft copy ለመጠቀም ይይዛሉ ይሄን ካደረግን
በኋላ አቶ ሙላቱ ሞቱማ የሮቤ ከተማ ከንቲባ
አንዱን Highschool እሳቸው ናቸው የያዙት
ውድቀታችን ከፍተኛ ነው ::
የትምህርት insativeን ተጠቅሞ መንግስት
ለለውጥ እየሰራ ነው ለጥራት እየሰራ ነው::
ሐበሻ ቀሚስ
ብዙ ተማሪ አለፈም ጣለም በሚቀጥለው አመት እድገት:- ይሄ ስትራቴጂ ተማሪዎች እራሳቸው
እሱ ይጠየቃል ማለት ነው:: ስለዚህ ካሁኑ ስራ ላይ ምን ያህል እንዲሰሩ አድርጓል ብለው
መስራት አለብን ይሄን እየሰራን የመምህራን ያስባሉ?በሮቤ ከየማ የሚገኙትስ እራሳቸው ላይ
ቁጥር እጥረት ብቃት እጥረት ችግር የመምህራን ምን ያህል እየሰሩ ነው?
ትኩረት ያለመስጠት ችግር በኦሮሚያ ክልል አቶ ሞቱማ:-ገና እየሰራን አይደለም ጅምር ላይ
research ተሰርቶ 47%percent መምህር ስራ ነው:: ያለነው ነገር ግን ያወያየናቸው ተማሪዎች
እየሰራ አይደለም:: 53%percent ብቻ ነው በጣም ነው ሚሰማቸው ሁሉም እንዲሰማቸው
እየሰራ ያለው ለዚህ 47% በአመት እስከ ስድስት አድርገን እንነግራቸዋለን አንዳንዱ ቤተሰብ
ቢሊየን ብር ነው ሚከፈለው በዛው ውስጥም ነው ያበላሸን ሞባይል ገዝቶልን ይላል ያ
27%percent ትምህርት ቤት የማይመጣ ውሸትም ይሆናል ግዙ ብለው አስጨንቀው
7%percent ትምህርት ቤት መጥቶ ክፍል ነው ሚያስገዙት ሌላው የእኛም ችግር አለ soft
የማይገባ 5%percent ትምህርት ቤት መጥቶ copy መፅሐፍ ስለሌላቸው በ soft እንዲጠቀሙ
ክፍል ገብቶ የማያስተምር እንደዛ ተዘርዝሮ አንድ አደረግን የማንበብ የመፃፍ የሂሳብ ስሌት
ላይ 47% percent በትክክል ትምህርት እየሰጠ 2014 ነው የጀምረው እንደው በእኛ ጊዜ እንዲ
አትደለም:: ይሄ ከፍተኛ ችግር ነው:: ተማሪውም ቢጀምሩልን ኖሮ ብዬ እፀፀታለው
ከ social media ጋር የተያያዘ ቸልተኝነት ስርአት ደሞ ከእንደዚህ አይነት ነገር እንዲለዩ እያደረግን
አልበኝነት ትምህርት ቤት አከባቢ የነበሩ የሱስ ነው:: ከስልክ ሱስ ከሌላም ነገር በትምህርት
ንግድ ቤቶች አልጋ ቤቶች ይሄ ይሄ ተደማምሮ ቤት አጥር ስር ምንም እንዳይሸጥ እያደረግን
የተማሪው የትምህርት አቀባበል ሁኔታን ዝቅ ነው ከረንቡላ እያስቀረን ነው የተማሪንም
አድርጓታል :: እኛ ደሞ ይሄን መፍትሔ ይዘን የአስተማሪንም ችግር እየገመገምን ነው :: አንብቡ
ተማሪውን ለማስተካከል የመማር ማስተማር እንላለን ካላነበባችሁ ምንም አታደርጉም አንዴ
ሂደትን ለማስተካከል moblize እያደረግን ነው:: ትምህርትን ካሸነፋችሁ አሸነፋችሁ ከተሸነፋችሁ
ወደ ለውጥ ጓዳና እንገባለን ብለን እየሰራን ነው ተሸነፋችሁ ነው ምቀሩት ብለን እራሳቸውን
ያለነው:: እንዲያዩ እያደረግን ጥሩ ዝግጅት ላይ ይገኛሉ::.
እድገት:- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ያመጡትን ይሄን እድገት:- የዚህ ውጤት ማሽቆልቆል የተማሪው
አዲሱን ስትራቴጂ እርሶ በምን መልኩ ያዩታል? ችግር ነው ወይስ የመማር ማስተማሩ ነው??
አቶ ሞቱማ:- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስትራቴጂውን አቶ ሞቱማ : ሁለቱም ነው ሁሉም ባለድርሻ
አላመጡትም የትምህርት roadmap አለ:: 2010 አካላት የእራሱን ሃላፊነት አልወሰደም ወላጅም
ላይ የወጣ Hasty generalization ይባላል:: ተማሪውም መምህራኑም በትምህርት ቢሮ እና
እዛላይ ነው ሚደረሰው ለምሳሌ ጥራዝ ነጠቅ አመራሩ ዘንድ ለትምህርት ትኩረት አለመስጠት
ንግግሮች አሉ ብርሃኑ ነጋ እንዲ ጥሎም አድርጓን ትምህርት ቢሮ ላይ የስራ ስልጠና አለመስጠትና
አድሎ ሰርቶ ስብሰባ ላይ ሲሰበሰቡ ያነሳሉ እኛም ይሄ መምህራኑን ይጓዳል መምህራን ከተማረው
እንመልሳለን የትምህርት አሰጣጡ ግራ ከመጋባት በላይም የስራ ላይ ስልጠናም ያስፈልገዋል
ወደ ጥራት እየመጣ ነው:: ለምሳሌ በአቋራጭ የመፍትሄ አቅጣጫው ይሄ ነው::
ለመበልፀግ የሚፈልጉ ባለስልጣናት እንዳሉ ሁሉ እድገት:-ተማሪው በዚህ ውጤት ማሽቆልቆል
በአቋራጭ ዩኒቨርስቲ ለመግባት የሚፈልግ አለ ምክንያት ከትምህርት አለም እየጠፋ ነው ይሄ
ይሄ ግልፅ ነው እና ብርሃኑ ነጋ ሳይሆን road map ጉዳይ በሃገሪቷ ላይ ምን አይነት ችግር ያመጣል ??
የተቀመጠ አቅጣጫ ነው:: ትምህርትን ከማዳረስ የሃገሪቱ መንግስትና የትምህርት ሚንስቴር ምን
ወደ ትምህርት ጥራት መምጣት አለብን ግድ መስራት አለበት ??
ነው:: ዩኒቨርስቲዎቻችን ወድቀዋል የትምህርት አቶ ሞቱማ:- ብዙ ችግር ያመጣል የቤተሰብ
ጥራት የላቸውም ተማሪውም የሚመጣው መመሰቃቀል የማህበረስብ ችግር በሃገሪቷ ላይ
ጥራቱን ካልጠበቃ ሁለተኛ ደረጃ ነው:: ስለዚህ የስራ አጥ መጠን ይበዛል ተስፋ የቆረጠ ትውልድ
ዩኒቨርስቲውን ማጥራት አለብን ሁለተኛ ይበዛል የሃገር ፍቅርን ያጣል ስርአት አልበኝነት
ደረጃውን ማጥራት አለብን:: አንደኛ ደረጃ ደሞ እድገት :- በዚን ያህል ቁጥር ተማሪው
ቅድመ መደበኛ አለ KG ማስተማር ግድ ሆኗል ከትምህርት መራቃቸው መውደቃቸው ለመጪው
የምገባ program አለ ሌላው እንደ ሚንስቴር ትውልድ ምን አይነት አመለካከት ይዞይመጣል??
አንድን ነገር የሚመራውን ሰው ጥሩ የአመራር አቶ ሞቱማ:- የማያነቡ ተስፋ ይቆርጣሉ
ስልት ሊሰጥ ይችላል እና እሱ የእራሱ ap- አንዳንዶች ደሞ ወደጥናት ገብተዋል ጥሩ ነገር
proach style ነው:: በዛ ይደነቃል ግን ተመርኩዞ እንዲመለስ እየዳከርን ነው እየታገልን ነው::
ሚሰራው በተከለሰው የትምህርት ፖሊሲ ነው:: እድገት:- ሃገሪቷ እንዳትመሰቃቀል
የኢህአዴግን የትምህርት ስትራቴጂ ከልሰን በ ተስፋ ሚቆርጥ ትውልድ ስራ አጥ ወጣት
road map ክለሳ ነው አልተቀየረም change and እንዳይበዛምንድን መፍትሄው? አቶ ሞቱማ:-
revise አለ መቀየሩን የሃገሪቷ አቅም አይችልም አንደኛው ወደ ትምህርት ጥራት መምጣት
ለዛ revise ተደርጓ የወደፊት የትምህርት ፍኖተ ነው ተማሪው ዩኒቨርስቲ እንዲገባ የስራ እድል
ካርታ በሚልም እየተሰራ ነው:: ሌላው የማንበብ መፍጠር እድገት:- ለሰጡን ማብራሪያ ምላሽ
የመፃፍ የሂሳብ ስሌቶች ላይ መስራት ነው ከልብ ነው ምናመሰግነው
እነዚህን ሳይረዱ ይሄዳሉ ይደበላለቅባቸዋል :: አቶ ሞቱማ:-እኔም አመሰግናለሁ
የአመለካከት ችግር ነበር አማርኛ አለማውራት nnnb ባሌሮቤ
አሁን ግን ተቀይሯል ለመልመድ እየጣሩ ነው
እነዚህን ነገሮች በማጠናከር ለትምህርት ጥራት
እየተሰራ ነው:: ፕሮፌሰሩ ፖሊሲ ስትራቴጂ
መመሪያዎች እና አፈፃፀሞችን ደረጃ ላይ አዋሉ

HABESHA KIMISE
rule እና regulation አስተካከሉ ቆራጥ ውሳኔ
ወሰኑ እሳቸው መመሪያዎችን ስራ ላይ አዋሉ
በእዚህ አስተዋጸኦ አድርገዋል ፖሊስውና
የሃገሪቱ ስትራቴጂ ላይ ነው የተመሮኮዙት
ጥሩ ሰርተዋል እናመሰግናቸዋለን:: እሳቸውንም
የሚቃወሙትንም አሉ ግን እያስተካከልን ነው
በመንገር ያለፈው ስትራቴጂ ልጆቻቸውን
እንደጓዳባቸው እየነገርን
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 3

እናትነትና ትምህርት ቀዬው መንደሩ ከዛ መሃል ግን አንድ


ትክክለኛ መሪ አስተማሪ የጥበብ
የተስፋ ምልክት ዘራፍ ትቺያለሽ ባይ
በእድገት በለጠ እናት::
አዋቂነት የእሷ ነው በዚህ ልክ ሰው
እንዴት ነው ነገን የሚያውቀው
እናትነትና ትምህርት ትምህርት
ማረፊያን ሚያስቀምጥልን ሰው
ከእናትነት ጋር .....
ከመሆንነት አልፈው ሁሌ መላዕክ
የሰው ልጅ የሃሳብ ልምድ እና
ሆነው የሚታዩን ለእኛ ህይወት
አመለካከት ልውውጥ መች
መሰማሪያ ከእኛ በላይ ለእኛ አዋቂ
እንደተጀመረ አለም አታውቅም ግን
እነሱ በሚሰጡን ትንሽ እውቀት
እውነታው ከእናትነት ነው ለማለት
አለምን ለማስተናገድ ደርሰናልኮ
ያስችለኛል !
ሳያውቁት ያለፉት አንዳች ነገር
...እናት ባትኖር ህይወት አሰልቺ
የለም::
ነች:: እናቶች ባይኖሩ ህይወት
የእኔዋ ጠንቋይ ትሁን መላዕክ
ጣዕም አልባ ልትሆን እንደምትችል
እስኪያወሳስበኝ ወይም ደሞ
እናት ከቤት ወጥታ ለደቂቃዎች
ውስጥ የምንሰራው የምናደርገው ቢሆን እንደ እኔ በፍላጓቴ ቢሆን የማታውቀው ነገ የሌለ እስኪመስለኝ
ስናጣት እሷ የሌለችበት አለም ቤት
ብዙ እልፍ ጉዳይ አለን ከዛም ውስጥ ያሰብኩትማ ቢሳካ ዛሬ እዚህ አነበረም ከተለያዩ ዘርፎች የአዋቂነት ምሩቅ
ሆነ አለም እንደ እሳት ሲያቃጥለን
ትምህርታችን ....ትምህርታቸው እቅዴ አሁን ላይ እኔ ዩኒቨርስቲ ሆና ታስደምመኛለች ሰው እንዴት
ለመጨው ስንዳክር ለማልቀስ
ብንል ማጋነንም ውሸትም ሊሆን እንደላክሽኝ አልኖርኩም የማጓሪያ ነው ሳይማር የዚህን ያክል እውቀት
ስንንሰራራ መጨነቅ ከዛም ማዘን
አይችልም ከKG ጀምሮ ለምናልፍበት ተቋም ላይ ነፃነት ያላት በነፃነት የሚፈሰው ከዛም ከአብራኳ የወጡትን
ያለው ያ ከበድ ስሜት ያስረዳናል
የትምህርት ዓለም ውጣ ውረድ የታሰረች ታራሚ ሆኜልሻለው አበቃ:: ልጆች ለማስተማር ያለው ግብግብ
ለደቂቃዎች እንደዛ ከተሰማን ለቀናት
ጉልሚና የሚጫወቱት እናቶቻችን በማልፍባቸው በእያንዳንዱ ትንቅንቅ ይደነቃል ከሞት ጋር ያለ
ያጣናት ጊዜ ብንሄድ ይሻለናል
በእኛ ላይ ባደረባቸው የነገ ተስፋ የትምህርት እንቅስቃሴ ያኔ ድሮ ገና ፍልሚያ ብንለው ሊገልፀው ይችላል::
ለማን ነው ለምንድን ነው ምንኖረው
ከ20 የሚበልጥ አመት ተስፋ በትምህርቴ ተስፋ በቆረጥኩበት ዘመን ልጅ አዝሎ ሌላኛዋን ልጅ ማጥባት
የሚል የከፋን ህመም ችግር ይዞብን
ትልቅ ትዕግስት ይታይባቸዋል ለእኔ ትምህርት እንባን የዘራሽ በለቅሶ ለስድስት የቤተሰብ አባላት ቁርስ ምሳ
ይመጣል:: እናት በየቤቱ መሰረት
እኛ ከምናውቀው በላይ አዋቂዎች በዋይታሽ ትምህርቴን ያስቀጠልሽ ነገ እራት የማብሰል አሰልቺ ጊዜ .....
ነች የቤቱም ማገር ነች ብሎም
እያለፍንበት ግን የታመሙበት እነሱ ላይ ማጭደው እንባሽ ተዘርቶ ሲበቅል ተማሩልኝ እኔ
ጨለማ ለዋጠው ቤት ብርሃንነቷ
ናቸው እናት ያለውን ፍሬ ነው:: ተምረሽ ተመርቀሽ ልድከም ሳይኖሩት የቀመሱት
ቀንም ማታም ነው:: እናት ተብላ
መሆን በእራሱ ያመጣው ጋውንሽን ካላየው ለእኔ ስኬት የትምህርት ጣዕም በውስጥ ሲገነፍል
የማትነሳበት ቦታ የለም የነገሮች ሁሉ
የሚያመጣው የጭንቀት አለም አለ:: አይደለም ያለ ትምህርትሽ የማየው በፍሬዎቼ ልየው የሚያስብል ናፍቆት
ዕርስ ነች ምክንያቱም ያለ እሷ ምንም
በእኛ የትምህርት ስኬታችን እርካታን ቪላ ሆነ መኪና ለእኔ ስርቆት ነው እኔን አትድገሙኝ የሚል ሩጫ
አይደምቅምና ....
የሚላበሱት ትምህርታችን እዛእነሱ ብለሽ ትምህርቴን ሳይሆን የአንቺን በተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ የተገነባ
እናት ቀን ለከፋ ቀን መበርቻ መፅናኛ
ጋር ያለው ደስታ ነው:: ደስታ እንዳሳድ ለትምህርት ያለሽን ታላቅ ተስፋ ትችላላችሁ የሚል
መኖር ላቃተን ቀን ፊቷን አይተን
አቋም በከባዱ አስተላልፈሻል..... እውቀት ስለ ትምህርት እናቶች
ጥንካሬ ደክሞን አንገት በደፋን
አለች ደሞ እዚህ በእኔ ህይወት አለም በዚህ መሃል ያልተዘመረላቸው መሰዋእትነት ከፍለዋል እነሱ ቢያወሩ
ቀን ምታቀናን ማንም የለም ባልን
እኔ ያልኖርኩትን የኖረች ሰማይም ማዕረግ የሌላቸው መምህራኖቻችን ውበት አለው::
ጊዜ ኖራ ምታኖረን የጨነቀን ለታ
ምድርም የሚያውቁት መልካም እናቶቻችን እንደሆኑ ታሪክ
ደራሻችን በፈገግታዋ በሳቋ ኑሯችንን
ጠንካራ ሴት ትምህርቴን ይወቀው:: እናት ለእናትነቷ ወደ ገጽ 6 ተዘዋዉሩዋል፡፡ዐ
አድማቂ መውጣት ላቃተን ደረጃ
እጠላው ነበርኮ እሷ ስላለችበት ግን ሳይሆን ለመምህርነቷ ክብር ይገባታል
ለእኛ ተራራ ለሆነብን አኗኗር
ያላሰብኩትን ያልተመኘውትን ዛሬዬን በጭንቅ የወለደችው እኛንም
በብልሃቷ በጥበቧ አውጪ::
ለእሷ ስል እየኖርኩት ነው:: “ እሷ ትምህርትንም ነው በእኔ ትምህርት
እናቶች የህይወት ዘመን ትምህርት
ለአንቺ ነው ለእራስሽ ስትይ ተማሪ ተስፋ የቆረጡ አንድ ሰላሳ መምህራን
ናቸው:: በመኖር እግረ መንገድ
ለእኔ አይደለም” እኔ ኧረ ተይ ለእኔ ከአምስት መቶ በላይ ተማሪ በመሃከል

የ9ኛእና10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት በሮቤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 2016ዓ/ት
በሙሉቀን አወል ገልፀዋል ።ይህ ሥርዓተ ትምህርት
ሀገር በቀል እውቀትን፣ ግብረ
የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ገብነትን ፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂን
ትምህርት በሮቤ ሁለተኛ ደረጃ የተላበሰ እንዲሆን ተደርጎ የተዘጋጀ
ትምህርት ቤት 2016 ዓ/ት ተጀመረ መሆኑን ገልፀዋል ።
ስሉ ትምህርት ጽህፈት ቤት ሀላፊ በመሆኑም በዚህ የሙከራ
ወ/ሮ በላይነሸ አሳወቁ ተግበራ ወቅት ከመምህራንና
ከቀደመው የዘንድሮው የ9ኛ እና 10ኛ ከባለድርሻ አካላት በርካታ
ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ምን ግብዓቶች እንደሚሰበሰቡ ጠቅሰው
ለየት ያደርገዋል ? ወላጆችና ሌሎችም አስተያየት
በ10ኛ ክፍል በድምሩ 12 የተለያዩ እንዲሰጡበት በድረ ገፅ ይለቀቃል
የትምህርት ዓይነቶች አሉ። ተብላል።በሙከራ ትግበራው
ለእያንዳንዱ የትምህርት ዓይነት የተለየ ወቅት የሚመጡ አስተያየቶች
የመማሪያ መጽሃፍትን ሰጥቷል። የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ወ/ሮ በላይነሽ የስርዓተ ትምህርት ተካተው በ2016 ወደ ሙሉ
ስለዚህ ተማሪዎች በእነዚህ የመማሪያ ሥርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ዝግጅት በርካታ ደረጃዎችን አልፎ ትግበራ ገብተዋል ስሉ ተገልጿል ።
መጽሃፍት እገዛየምክንያታቸውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሙከራ ተግባር ላይ ነው።
ርዕሰ ጉዳይ በመስመር ላይ ማጥናት ላይ በ2016ዓመት እንደጀመሩ በሮቤ በስርዓተ ትምህርት ዝግጅቱ ላይ
ይችላሉ። አንድ ተማሪ በ10ኛ ክፍል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ዳይሬክቴር የተመረጡ የመማር ማስተማር
መገባደጃ ላይ ብሔራዊ ፈተና ካለፈ አስታውቋል:: የልህቀት ማዕከላት ዩኒቨርሲቲዎች
በሁለተኛ ደረጃ (11ኛ እና 12ኛ ክፍል) አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት እና ካምብሪጅ ዩኒቨርስቲ በአማካሪነት
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ያድጋል። እንዴት ነው? እንደተሳተፉበት ሥራ አስፈፃሚው
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 4
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 የአንዱ ዋጋ 20ብር

መማር ያስከብራል ሀገርን ያኮራል


አማኑኤል ታከለ

መማር ያስከብራል ሀገርን ያኮራል


እያልን በልጅነት አምሮዋችን
እንደዘመርን በለጋ እድሚያችን
ያኔ ስለ ትምህርት ትልቅነት እና
ጠቀሜታ እንደመሰከርን አሁን
ማስተዋል ገብቶን ያኔ በልጅነቴ
የዘመርኩት ትዝ ሲለኝ እውነትም
መማር ያስከብራል ሀገርን ያኮራል
አልኩኝ በኩራት ደረቴን ነፍቸ ።
እንኳንም ተማርኩኝ እንኳን ፊደል
ቆጠርኩ ድንቁርናን መሀይምነት
በፊደሌ አሸነፎኩ የህይወትን ዉጣ
ዉርድ ተምሬ በአስኳላ ለማሸነፍ
ተዘጋጀዉ ።

ድምፀ መረዋዉ ሙዚቀኛ አርቲስት


አለማየሁ እሸቴ ነፍሱን ይማር እና
ያኔ ለዛ ባለዉ መረዋ ድምፁ መክሮን
ነበር ገና ያኔ ድሮ.......... እና ፈጠራን ያዳብራል፣ ይህም
የተማረ የሰው ሃይል ፈጠራን፣ ስራ እና መተሳሰብን ያበረታታል፣ ይህም በተለያዩ ዘርፎች እንደ ሳይንስ፣
ተማር ልጄ ተማር ልጄ ፈጠራን እና አጠቃላይ የኢኮኖሚ በህብረተሰብ ውስጥ ላለው አጠቃላይ ቴክኖሎጂ እና ስነ ጥበባት ያሉ
ወገን ዘመድ የለኝ ምርታማነትን ማንቀሳቀስ ይችላል። መረጋጋት እና ስምምነት አስተዋፅዖ እድገቶችን ለማሽከርከር አስፈላጊ
ሀብት የለኝ ከእጄ የዓለም ባንክ እንደገለጸው፣ እያንዳንዱ ያደርጋል። ናቸው።
ስማኝ ልጄ ሌት ፀሀይ ነዉ ተጨማሪ የትምህርት ዓመት የአንድን
ላልተማረ ሰዉ ግን ሰው ገቢ በአማካይ በ10 በመቶ 4. ጤና እና ደህንነት፡- ትምህርት እንዲገነዘቡ እና ለሀገራቸው
ቀኑ ጨለማ ነዉ ይጨምራል። ከተሻሻሉ የጤና ውጤቶች ጋር ልማት ትርጉም ያለው አስተዋፅዖ
በቅርበት የተሳሰረ ነው። የተማሩ እንዲያበረክቱ አስፈላጊውን እውቀትና
እና ትምህርት ከግለሰብ አልፎ ለሀገር 2. ድህነትን ማስወገድ፡ ትምህርት ግለሰቦች አስፈላጊ የጤና አጠባበቅ ክህሎት ይሰጣል። ከፍተኛ
ጠቀሚታ እና እድገት ያለዉ ሚና የድህነትን አዙሪት ለመስበር ወሳኝ መረጃን የማግኘት ዕድላቸው ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያለው ህዝብ
የትየለሌ ነዉ ትምህርት ለአንድ መሳሪያ ነው። ግለሰቦች የተሻሉ ነው፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደርን እና
ሀገር እድገት እና እድገት ወሳኝ የስራ እድሎችን እንዲያረጋግጡ ምርጫዎችን ለማድረግ እና አስፈላጊ የሲቪል ማህበረሰብን ለማስቀጠል
ሚና ይጫወታል። ብዙውን ጊዜ እና የኑሮ ደረጃቸውን እንዲያሻሽሉ በሚሆንበት ጊዜ ተገቢውን የህክምና ወሳኝ ነው።
የህብረተሰብ እድገት እና ኢኮኖሚያዊ መንገዶችን ይሰጣል። በተጨማሪም እንክብካቤ የማግኘት ዕድላቸው
እድገት የማዕዘን ድንጋይ ተደርጎ የተማሩ ሰዎች ስለጤንነታቸው፣ ሰፊ ነው። እንዲያውም የሕፃናትና ለማጠቃለል ያህል፣ በአንድ አገር
ይወሰዳል። ትምህርት ለአንድ ሀገር ገንዘባቸው እና አጠቃላይ የእናቶች ሞት መጠንን በመቀነስ ውስጥ ያለው የትምህርት ሚና
ያለውን ጠቀሜታ የሚያWWWሳዩ ደህንነታቸው በመረጃ ላይ የተመሰረተ አጠቃላይ የህብረተሰብ ጤናን ሊጋነን አይችልም። ለግለሰብ
ጥቂት ቁልፍ ነጥቦች እነሆ፡- ውሳኔ ለማድረግ የበለጠ የታጠቁ ለማሻሻል ትምህርት ወሳኝ ጉዳይ ማብቃት፣ ኢኮኖሚያዊ ብልጽግና፣
ናቸው። መሆኑን ዩኔስኮ አስታውቋል። ማህበራዊ ትስስር እና አጠቃላይ
1. የኤኮኖሚ ዕድገት፡- ትምህርት ሀገራዊ እድገት መሰረታዊ መርሆች
ግለሰቦችን አስፈላጊ ክህሎቶችን እና 3. ማህበራዊ ትስስር እና መረጋጋት፡ 5. ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ እድገት፡ ነው። በመሆኑም በትምህርት ላይ
እውቀትን በማስታጠቅ ምርታማ - ትምህርት የማህበራዊ ትስስር - በሚገባ የተማረ ህዝብ ለፈጠራ እና የሚደረጉ ኢንቨስትመንቶች በሀብትም
የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን ስሜትን ያሳድጋል እና ጠንካራ ለቴክኖሎጂ እድገት ምቹ ሁኔታን ሆነ በፖሊሲ - ለማንኛውም ሀገር
እንዲያደርጉ ያደርጋል። በደንብ ማህበረሰቦችን ለመገንባት ይረዳል። ይፈጥራል። ትምህርት ሂሳዊ የረጅም ጊዜ እድገትና መረጋጋት
መግባባትን፣ መቻቻልን አስተሳሰብን፣ ችግር ፈቺ ክህሎቶችን ወሳኝ ናቸው።

በሮቤ ዞን አዲሱ ረቂቅ የትምህርት ፖሊሲ ከቅድመ አንደኛ እስከ


ስምንተኛ ክፍል ትምህርት ነፃ እና አስገዳጅሆኗል
ለየት ያደርገዋል ? የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሀገር በቀል እውቀትን፣ ግብረ ገብነትን
በ10ኛ ክፍል በድምሩ 12 የተለያዩ ላይ በ2016ዓመት እንደጀመሩ በሮቤ ፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂን የተላበሰ
በሙሉቀን አወል የትምህርት ዓይነቶች አሉ። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ዳይሬክቴር እንዲሆን ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑን
ለእያንዳንዱ የትምህርት ዓይነት አስታውቋል ገልፀዋል ።
የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ የተለየ የመማሪያ መጽሃፍትን አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት በመሆኑም በዚህ የሙከራ ተግበራ
ትምህርት በሮቤ ሁለተኛ ደረጃ ሰጥቷል። ስለዚህ ተማሪዎች እንዴት ነው? ወቅት ከመምህራንና ከባለድርሻ
ትምህርት 2016 ዓ/ት ተጀመረ በእነዚህ የመማሪያ መጽሃፍት ወ/ሮ በላይነሽ የስርዓተ ትምህርት አካላት በርካታ ግብዓቶች
የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ እገዛየምክንያታቸውን ርዕሰ ጉዳይ ዝግጅት በርካታ ደረጃዎችን አልፎ እንደሚሰበሰቡ ጠቅሰው ወላጆችና
ትምህርት በሮቤ ሁለተኛ ደረጃ በመስመር ላይ ማጥናት ይችላሉ። የሙከራ ተግባር ላይ ነው። ሌሎችም አስተያየት እንዲሰጡበት
ትምህርት ቤት 2016 ዓ/ት ተጀመረ አንድ ተማሪ በ10ኛ ክፍል መገባደጃ በስርዓተ ትምህርት ዝግጅቱ ላይ በድረ ገፅ ይለቀቃል ተብላል።በሙከራ
ስሉ ትምህርት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ላይ ብሔራዊ ፈተና ካለፈ በሁለተኛ የተመረጡ የመማር ማስተማር ትግበራው ወቅት የሚመጡ
ወ/ሮ በላይነሸ አሳወቁ ደረጃ (11ኛ እና 12ኛ ክፍል) ሁለተኛ የልህቀት ማዕከላት ዩኒቨርሲቲዎች አስተያየቶች ተካተው በ2016
ከቀደመው የዘንድሮው የ9ኛ እና 10ኛ ደረጃ ትምህርት ያድጋል። እና ካምብሪጅ ዩኒቨርስቲ በአማካሪነት ወደ ሙሉ ትግበራ ገብተዋል ስሉ
ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ምን የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ እንደተሳተፉበት ሥራ አስፈፃሚው ተገልጿል ።፧
ሥርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ገልፀዋል ።ይህ ሥርዓተ ትምህርት
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 5

ሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃ እንዳይስፋፋ በትምህርት ተቋማት


ቢሮወች ጥሩ የሆነ ስራ መሰራት እንዳለበት በባሌ ሮቤ የሲናና
ወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት ሀላፊ ገለጹ
ሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃዎችን
ለማስቀረት የሚቻልበት መንገድም
አማኑኤል ታከለ በማህበረሠቡ ሀሠተኛ ማስረጃዎ
ችን መጠቀም በእዉቀትና በክህሎት
የዳበረ የሠው ሀይል መፍጠር እንደ
በባሌ ሮቤ ሲናና ወረዳ ትምህርት ፅ/ ማያስችል የውይይት መድረኮችን በማ
ቤት ሀላፊ የሆኑ አቶ ድሪባ ገላን ዘጋጀት ለማህበረሠቡ ግንዛቤ በመፍ
ሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃ እን ጠር ማህበረሰቡንም ከነሱ የተፈጠሩ
ዳይስፋፋ እንዳይሠራም የትምህ ልጆችን በዚሆ መንገድ ሀሠተኛ ማስ
ርት ተቋማት ቢሮወች የላቀ ሚና ረጃወችን ይዘዉ ሚገቡ ከሆነ እራሳቸ
መጫወት እንዳለባቸው ተናገሩ ። ዉንና ማህበረሠቡን ማብቃትም ሆነ
ማሣደግ እንደማይችሉ ማስረዳት እና
በትምህርት ሚኒሰቴር በኩል ማህበረሰቡም ሀሠተኛ የትምህርት
እዉቅና የሌላቸው የግል ትምህርት ማስረጃወችን በቀላሉ በገንዘብ በመ
ተቋማት እንዳይኖር በትኩረት እየ ግዛት ለልጆቻቸው የሚሠጡ ከሆነ
ተሠራ እንደሆነ እና ሌሎች ከክልል ሁለት አይነት ጉዳት እንደሚፈጠርባ
እስከ ዞን ያሉ የትምህረት ተቋማት ቸው ማስገንዘብ ያስፈልጋል ።
ሀሠቸኛ የትምህርት ማስረጃ ላይ
በትኩረት እንዲሠሩ አቅጣጫ እየተ አንደኛው ገንዘቡን ያለ አግባቡ
ሠጠ ነዉ ሲሉ ገለጸዋል ። ማውጣቱ ሁለተኛው በሀሠተኛ
ማስረጃ የተያዘዉ ስራ ስኬታማ እን
በቴክኖሎጅ የታገዘ የራሱ የሆነ ሶፍት ደማይሆን ግንዛቤ መፍጠር እንዳለባ
ዌር ያለዉ የትምህርት ማስረጃ ጣራት ስሪም በትምህርት ሚኒሰቴር ቡን ይጎዳል ። ቸው መልክታቸውን አስተላልፈውል
አያያዝ ዘዴ እየተጠናከረ እንደሆነ መነሻነት መንግስት ከ 2 አመታት ናል ።
በፊት በወረደዉ የሀሠተኛ የትምህርት ለቀጣይ ትውልድ በቂ የሆነ እው
ተናግረዋል። ማስረጃ ምርመራ በየተቋማቱ ባደረግ ቀትም ማስተላለፍ እና ማስጨበጥ ትምህርት ሚነኒስትር በፈጠረው
ነዉ ምርመራ በሀሠተኛ የትምህርት እንዳይቻል እና በተጨማሪም ስራ ልዩ የ Document አያያዝ ሀሠተኛ
ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ምዝገባ ማስረጃ ተቀጥረዉ ስራቸዉን በመስ እና ሠራተተኛንም ማገናኘት እንደማ የሆኑ የትምህርት ማስረጃን መቀነስ
ተማሪወች በሚቀርቡበት ጊዜ ትክክ ራት የሚገኙ የተለያዩ sivel servan- ይቻል በሀሠተኛ ማስረጃ ስልጣን ይዞ እንደሚቻልና civel servis የሚ
ለኛና የተደራጀ የትምህርት ማስረጃ toach እና አመራሮችን መያዝ እን ከሠራተኞች ጋርም ጥሩ የሆነ ግን ቀጥራቸውን ሠራተኞችን ዶክመን
መኖራቸውን በማረጋገጥ እየተመዘገቡ ደተቻለ እና በተያዙ ሠወች ላይም ኙነትም ሊኖረው አይችልም ለሙስና ታቸውን በጥልቀት እንዲመረምር
እንደሆነ እና በዩኒቨርስቲ ደረጃም ተገቢ የሆነ ቅጣት እንደተደረገባቸው እና ለአድሎአዊ አሠራርም በሮችን ማድረግ እንዳለበት የcivel servis
የሚያስተምሩ መምህራንም የተማሪዎ ተናግረዋል ። እንደሚከፍት እና ስራንም በእኩልነ ስራ ለሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃ
ችን ውጤት ከአድሎና መድሎ በፀዳ ትና በፍትሀዊነት ማስፈጸም እንደማ እንዳይስፋፋና እንዲቀንስ ሚናው የጎላ
ሁኔታ እንዲያዩት እና ተማሪወችን ይሄ ምርመራም ከ2013 ጀምሮ ይቻል ለሀገር ኢኮኖሚ እንዲያሽቆለ እንደሆነ ገልጸውልናል ።
በሠሩት ልክ የሚያገኙበትን መንገድ መካሄድ እንደተጀመረ እና ሀሠተኛ ቁል ያደርጋል ሲሉ ሀላፊው ተናግረ
እንደሆነ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ማስረጃን ድግሪ ዲፕሎማ ዋል ። እውቅና የሌለው የግል የትምህርት
ላይ ከፍተኛ ስራ እየተሠራ ነው ። ፎርጅድ የሆኑ የ10 እና 12 ክፍል ተቋማቶች እንዳይስፋፉ ማድረግ
ይዘው በአመራር ደረጃ እና በሌሎች እንዳለብንና እውቅና የሌላቸው የትም
ተማሪወች ከአንድ ትምህርት ቤት መንግሰታዊ በሆኑና ባልሆኑ ድርጅ ህርት ተቋማቶች ማህበረሠቡንም ልጆ
ወደ አንድ ሌላ ትምህርት ቤት ሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃ ምንም
ቶች የማጣራት ስራ ተደርጎ የተወገ ቻቸውን ሆነ እራሣየው በእነዚህ የት
በመሸኛ በሚሄዱበት ጊዜ በትክክል እንኩዋን በዲፕሎማና በድግሪ የሚ
ዱበት መንገድ ተፈጥሩዋል ፤ የማ ምህርት ተቋማቶች ማስተማር እን
በዉል የሚያረጋግጥ የትምህርት ቤቱ ፈጸም ቢሆንም በአብዛኛው ግን ከ8ኛ
ጣራትና የመለየት ስራወችም ከዚህ ደሌለባቸው ነው የተናገሩት ።መን
የግርጌ እና የራስጌ ማህተም መኖራ _10ኛ ክፍል ባለው እየበረታ እንደ
የበለጠ እንዲጠናከሩ ገልጸውልናል ። ግስትም ራሱን የቻለ የሀሠተኛ የት
ቸውን በማረጋገጥ እና የሚመለከተ ሆነ በስራ ላይም ያለ ጀማሪ ሠራተኛ
ምህርት ማስረጃን መርማሪ ቡድን
ውን ክፍል ፊርማ መኖሩን በማረጋ ሀሠተኛ ማስረጃ የሚያመጣው ጉዳት በኩንትራት መንገድ በመቀጠር ራሱን
ማቋቋም እንዳለበት ጨምረው ገልጸ
ገጥ በዚህ አይነት መንገድ እንዲሠራ በእውቀት ላይ የተመሠረተ ተግባ ለማሳደግ በማሠብ ሀሠተኛ የትም
ውልናል ።
አቅጣጫ መሠጠቱን ገልጸውልናል ። ርን ለመፈጸም እንደማያስችል ለሀገር ህርት ማስረጃን በማሠራት ስራውን
አድገት እንቅፋት መሆኑን እውቀት የሚያሣድግበት ሁኔታወችም እንዳሉ
ሀሠተኛ የትምህርት ማስረጃን የማ ሳይኖረው ያለ እውቀት በስራ ላይ
ገልጸውልናል ።
በመገኘት የሚያገለግሉት ህብረተሠ
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 6
እናትነትና ትምህርት
ከገጽ 3 የዞረ

ውድ እናት በልዩ ጥንካሬ ወሰን


በሌለው ፍቅሯ እድለኞች ታድርጋለች
እናትነቷ ከአካዳሚክ ትምህርት ብቻ
አይደለም የማይናወጥ ደግነቷ እና
ትልቅ ርህራሄዋ የህይወት መርህ
ሆነው ያገለግሉናል ያስተማረችን
የማይከፈልበት ውርሃዊ ደሞዝ
የሌለው ትምህርት በተለያዩ የህይወት
ውጣ ውረዶች ላይ ይመሩናል::
ገና ህፃን ሳለው በእኔ ላይ ማይናወጥ
እምነት ነበራት:: አልተማረችም
ግን ታስተምረኛለች አልችልም /
በትምህርቴ የደከመኩ ነኝ ግን ደሞ
ነገዬ ይታያታል ከጥቁር ጋውን ከዛም እና ደግ ለመሆን መሞከር ነው:: ትምህርት ከእነሱ ጋር ስሜት ትምህርት ይወዳሉ ለኢትዮጵያ
ያለፈው የስኬት ጓዳና ይነበብላታል ትጋትና በጓነት መማሪያም እናት:: እንዳለው እወቁ የእኔ እናት ስምንተኛ ለትምህርት ቀጣይነት Motivation
እንዴት ያለ ልበ ሙሉነት እና ሲያሻን እየፃፍን ከዚያም እያጠፋን ክፍል ሁለቴ ገገመባት ከዛ እኛን እናቶች ናቸው:: ወንዱ ጓደኛችንም
የማይገለፅ እውቀት ነው:: ብዙ የተማርንባት Blackboard እናት ለመሳደግ ለማስተማር ወሰነች ገባ እናቴ አባቴን ለጨው ለዘይት
ብዙ ሰዎች አርአያዬን ሲጠይቁኝ እንድንክሳት በትምህርት የደረሰባትን ብር ስጠይቀው ልመና ይመስለኛል
እናትነት ስላደረግችው ነገር ሁሉ ያለ ምንም ማቅማማት እናቴ ስብራት እንድንጠግንላት ደፋ ቀና እስከማልቀስ እደርሳለው መማር
ባስታወስኩ ጊዜ ምስጋዬን የያዙ ከልብ ናት እላቸዋለው እኔን ጠንቅቀው ማለት ቀጠለች መሃሉ በማይነገርበት እንዳለብኝ ከህይወቷ ተምርያለው
የመነጨ አድናቆት እና W ፍቅርን የሚያውቁኝም በህይወቴ ስላሳረፈችው ሁኔታ ድካም ነበር ህይወቷ መማር ደግ መሆኑን ከአባቴ ይልቅ
የተሸከሙ እንባዎቼ በአይኔ ይፈሳሉ መልካም ተፅዕኖ እና አራአያነቷ ለትምህርት እና በትምህርት በኩል እሷ ትነግረኛለች በህይወቷም
እንድንማር ምትከፍላቸው ከሰው ምስክር ናቸው:: እንዲ ብዬም እኛ ላይ ላለው ስኬት ቀጠለችና ታስተምረኛለች ጉልበት ስራ ሰርቼ
አቅም በላይ የሆኑ ችግሮች ማለፏ አውቃለው ያስተማርሽው አንቺ አንዷም እናቴ ባለድግሪና ባለማስተርስ ልደርስላት ሳቅድ የመማርን ፍቅር
ለእኔ አስከፊና የሚያሙ ናቸው:: የተማርሽውም አንቺ እውነታ ነው:: ነች እኛን ያሳደገችን ለብቻዋ ነው :: በውስጤ አኖረች እናት ዋጋዋ ብዙ
እናቶች የሰጡን ጥንካሬ ዘመን እናማ ባለውበት እየተማርኩኝ አስተኝታን ቤት ዘግታብን ልትማር ተመን የሌለለ ትምህርትን የፈጠረች ::
የሚሻገር በብዕር በወረቀት ያልተሰፈረ በምገኝበት በዚህ መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ትሄድ ነበር አባቴ ክፍለ ሃገር ሆኖ
መጠን የሌለው ግን በልብና በአይምሮ በቅርብም በእሩቅም የማውቃቸው ከዘመዶቿ እርቃ ሚረዳት ብታጣም
የሚገኝ እውቀት የማይረሳ ትምህርት ሰዎች አሉ ለሁሉም ምሳሌ እናት ለትምህርት በእንብርክክ እስከመሄድ
የምንደረድረው ቃላት አይመልስልንም ነች:: እኔ ማውራት ጀመርኩኝ እናቶች ደርሳለች ያለፈችውን በከፊል አልፌ
የምንችለው እንደ እናቶቻችን ጠንክረን ልጆቻቸው እንዲማሩ ሰፊ ድርሻ ላኮራት ነው እዚህ ያለውት:: ሌላኛዋ
መስራት እንደሚወስዱ እንደሚያነቃቁም ቀጠል እናቶች ተማሩም አልተማሩም

የባሌ ሮቤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራኖች የነገ ሀገር ተረካቢ


ተማሪወችን ከፓለቲካ ከዘር ከሀይማኖት የፀዱ እንዲሆኑ እየሠራን ነው
ሲሉ ገለፁ
በሙሉቀን አወል
ሀገር በመምህራን እንደምትገነባ
ሁሉ ነገ ሀገራችን በምን አይነት
ሠወች ነው የምትመራው ብለው
ማሠባቸው ያልቀረው አባት
እናቶቻችን ዛሬን እየኖሩ ስለ ነገ
ማሠባቸው ትልቅነታቸውን ያሳያል

የባሌ ሮቤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት


ቤት መምህራኖች የነገ ሀገር
ተረካቢ ተማሪወችን ከፖለቲካ
ከዘር ከሀይማኖት የፀዳ እንዲሆኑ
ከምንሠጣቸው የቀለም ትምህርት
ባሻገር ስለ ሀገር ፍቅር ስሜት
ከሰዎች ጋር ተቻችለዉ ስለመኖር
ጥሩ አመለካከት ከአሁኑ ይዘዉ ነገ
የተሻለ አስተሳሰብ ይዘዉ ሀገራቸዉን
ከፓለቲካ ከዘር ከሀይማኖት
የሚፈጠሩ ግጭቶች እንዳይኖሩ
የተሻለ ሁነዉ ሀገራቸዉን ወደ የተፈጠረዉ ወደ እኔ አይመጣም መልክታቸዉን ለተማሪወች ወላጅ እና የሚያጠቡበት እና አንድ የሚያደረግበት
እድገት ጎዳና እንዲያሻግሩ እየሰራን ምን አገባኝ ብሎ ኸማስብ ይልቅ ለመምህራኖች አስተላልፈዋል ። ሁኔታ መፈጠሩን ተናግሯል ።
ነዉ ሲሉ የባሌ ሮቤ ሁለተኛ ደረጃ ይመለከተኛል እዛ የተፈጠረዉ ነገር የሀገር ፍቅር ስሜት እንዲኖራቸዉ በ ከዱሱ የትምህርት ካሪኩለም ከበፊቱ
መምህራኖች ገለፁ እዚህ አለመምጣቱ ምን ዋስትና በትምህርት ቤት ዉስጥ የተቋቋመ የትምህርት ካሪኩለም የተሻለ ስለሆነ
አለኝ በማለት እንዲያስቡ የዛኛዉ ክበቦች ይበልጥ ተማሪወችን የሀገር ፍቅር ስሜት እንዲኖራቸው ታስቦ
መህራኖችም እንደገለፁት እኔ የተቀረፀ በመሆኑ ኢትዮጵያዊ ስሜት
ህመም የነሱ መስሎ እንዲሰማቸዉ እያገዛቸዉ እንደሆነ አንዱን ተማሪ
እንዲኖራቸዉ ያግዛቸዋል ።
ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል የሚባለዉን እንዲያማቸዉ መሆን እንዳለበት ከአንዱ ተማሪ ጋር እያግባባ ጠንካራ አያይዘውም መምህራኖች እንደገለፁት
ኋላ ቀር አስተሳሰብ አስወግደን ጠንክረን እኛ መምህራኖች ተማሪወች የሆነ ግንኙነት እንዲኖራቸዉ ከአሁን በፊት በሚድያ የሚሰጡ
እኛ መምህራኖች ነገ የተሻለ ሀገር ላይ መስራት እንዳለብን የያገባኛል አንድ እንዲሆኑ እያረጋቸዉ የዘረኝነት የፓለቲካ ነክ ነገሮችን
እንድትኖርን አሁን ላይ መስራት ስሜት ዉስጣቸዉ ላይ እንዲኖር እና መምህራኖችም ከተማሪወች ነበር አሁን ግን ስለ ሀገር ፍቅር
እንዳለብን እና ተማሪወች ላይ የሀገር ነገን የተሻለ ሀገር እንድትኖረን ዛሬ ጋር ይበልጥ እንዲገናኙ እና ስለኢትዮጵያዊነት እየተወሳ እየተነገር
ፍቅር ስሜት እንዲያድግ ለሀገራቸዉ ጠንክረን መስራት እንዳለብን እና እንዲረዳዱ ስለሚያርግ የሀገር ፍቅር ስለሆነ የሀገር ፍቅር ስሜት በዉስጣቸዉ
እንዲያገባቸዉ አንዱ አካባቢ ተማሪወች ላይ እንድንሰራ የሚል ስሜታቸዉን እያዳበረ ልዩነታቸዉን እየታነፀ እና እያደገ እንደሆነ ተናግሯል
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 7
የcoc ተፈታኝ ተማሪዎች ሀሳባቸውን

አዲሱ
መፃህፍ

ሰላም አደራጀው

አዲሱ መፃህፍ ከበፌት መፃህፍ


ተሻሽሎ የመጣ አዲሱ ፍነታ ካርታ
ሲሁን ተማሪው ይቀይርዋል ተብሎ
የመጣ ሲሁን ለትውልድም አገር
ተረካቢወች እንዲሁን ባዲሱ መልክ
ተፅፍል።ተማሪወችን ይቀይራል
ተብሎ የመጣ ሲሁን ዜጋውን
ለመቀየር ሲባል በስነ ምግባርም ጥሩ
ዜጋ እንዲሁን ተብሉ የመጣ ነው።

አዲሱ መፃህፍ ትምርታዊ


ሂዘቱ በጣም በተለየ መልኩ የመጣ
ሲሁን ተማሪ በስነ ምግባሩ ለማነፅ
አከባቢው እና ሀገሩ እንዳውቅ
ለማድረግ ታቅዱ የታተመ ነው ሲሉ
ተናግረዋል ።አዲሱ መፃህፍ በቂ
የሁነ እውቀት የማስጨበጥ ተብሉ
ባዲሱ መልክ የታተመ ነው።

አዲሱ የትምርት ፍነተ ካርታ


ሰላም አደራጀው ከመጣ ጀምሮ የድሮው መፃህፍ
የተማሪ መለካእንዳልሁነ እና ተማሪዎች 17አመት
በመቅረት በስርአቱ እየወሰዱ
ለ ሲኦሲ ፈተና አሪፍ ዝግጅት እያደርጎ መሁናቸውን በትምርት አለም ላይ እያ ሳለፍ ወላጁች የልጅቻቸው
እንዳልነበሩ ተናግረዋል።አዲሱ
ተናግረዋል።ሲኦሲ ከመድርሱ አንፃር አሪፍ ዝግጅት የማለፍ እድል ካላገኙ አላማቸው እየተሰናከለ ነው
የትምርት ፖሊሲ ከመጀመሩ በሃላ
እያደርጎ ይገኛሉ።በተለያዪ መፅሀፍቶችን እና በተለያዩ ብለዋል።
የመፃህፍ እጥረት እንደነበር እና
ትቶራሉች እያነበቡ እና እየተዘጋጁ እንደሁኑ ተማሪ መምራን ለተማሪዎች በsoft copy
አንተነህ ሞላለም ሀሳቡን ገልፁል።የግዚት ኤግዛም ፈተና ተማሪዎች እንደ መዳ ወላቡ ዩንቨርስቲ ቱተራል ሆነ
እየተጠቀሞ መሁናቸውን እየገለፁ
ከተለያዪ ዩንቨርስትዎችን ሞዴሉችን በተለያየ መንገድ የተለየ እገዛ እየተደረገላቸው እንዳልሁነ ገልፀዋል።በላይ
ይገኛሉ።ከተክኖሎጂ ጋር ተያይዞ
ተዘጋጅተው ለተማሪዎች የሚስጡቸው ለተማሪ በሂዳቸው ብረሪ በኩል ምንም አይነት ድጋፍ እና እገዛ እየተደረገ
የፕላዝማ ችግር ነው ከፕላዝማ
በኩል ከሌላ ዩንቨርስቲዎች እየመጡ ለተማሪዎች አሪፍ አይደለም ብለዋል።የግዚት ኤግዛም ፈተና አወሳሰድ ከዚ
ውጭ የላብ እና የተክኒሻል ችግር ከ
የሁነ አይዳ ተብሉ ዝግጅት ላይ ናቸው። በፌት ከምርቃት በፎት ነው የወሰዱት አሁን ግን መሆን
computer ጋር ችግር ነው።
ያለበት አንድ ተማሪ ቢያንስ ሳይኮለጅካል የራሱ የሁነ
የግዚት ኤግዛም ፈተናዎች እና ጥያቄዎች እንዴት ሳይድፍካል አለው።ከ ሲኦሲ በፌት ምርቃት እንዲሁን
የተክኖሎጂ ተጠቃሚ
እንደነበሩ እንድንረዳ እያደርጎን ነው።ከዚህ በመጨመርም እና ከምርቃት ቡሃላ ሲኦሲ እንድንወስድ ሲሉ ሀሳባቸውን
internit ተጠቃሚ ነው ለዛ
ተማሪዎችን አሪፍ የማንበብ እና ዝግጅት እያደረጎ አጋርተውናል
ይጠቅማቸዋል።ላይይ ብረሪ ይጀኛል
እንደሁነ ግዛቸውም በአግባቡ እዛ ማግኘት ይችላሉ ተማሪ ማግኘት
እና በፕሮግራም እየተጠቀሞ መሁናቸውን የግዚት ኤግዛም ፈተና አወሳሰድ ከዚ በፌት ያለበት ነገር እየያገኘን ነው ሲሉ
ተናግረዋል።ሲኦሲ ፈተና መፈተናችንም በጣም የተሳሳተ
ሀሳብ እንደሁነ እና የተማሪ እውቀት በሲኦሲ እንደማይለካ
ከምርቃት በፎት ነው የወሰዱት አሁን እኛ ጋር እንዲ ደርስ ለተማሪው
እናስረክባለን።በሀገሪቱ ላይ የሚገኘ
ተማሪ አንተነህ ሙላለም ተናግሮል። ግን መሆን ያለበት አንድ ተማሪ ቢያንስ ሙሁራን ናቸው መፃህፍት ያዘጋጁት
ሳይኮለጅካል የራሱ የሁነ ሳይድፍካል ጥሩ ተማሪ እና ጎበዝ ተማሪዎችን
የመዳ ወላቡ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች እና ያአዲስ
አበባ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ሁለቱም ማነፃፀር አንችልም
አለው።ከ ሲኦሲ በፌት ምርቃት እንዲሁን ለማፍራት ነው ብለዋል።

ብለዋል።ይህ ማለት ያአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች እና ከምርቃት ቡሃላ ሲኦሲ እንድንወስድ የትምርት ፖሊሲው እራሱ ችግር
የሚወስዱት የተለያየ ማተራሉችን እየተጠቀሞ የተለያዩ ሲሉ ሀሳባቸውን አጋርተውናል አለበት ተማሪ ያማከለ አይደለም
ኤክስመርቶችን እያዩ ነው የመዳ ወላቡ ተማሪዎችን ግን ከተማሪ አቅም በላይ ነውእንመስተር
ብቁ የሁነ ማተራል የተሰጠን አይደለም ብለዋል።ሲኦሲ መፃህፍ ን ብናይ በጣም ከመብዛቱ
የተነሳ አስተማሪው መጨረስ
አይችልም ውጤት ላይም ችግር
አላቸው።
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 8

ሴቶችና ትምህርት
በባሌ ሮቤ ከተማ የሚገኘው የሴቶች የትምህርት ተደራሽነት ዋቆ ጉቱ ትምህርት ቤት
እድገት በለጠ
በባሌ ሮቤ ከተማ ብዙ የመንግስት እድገት:- ሴቶችን ማስተማር
እና የግል ትምህርት ቤቶች
ይገኛሉ ከእነዚህም ትምህርት
ቤቶች ትምህርት በጥሩ ሁኔታ
እየሰጡ ከሚገኙ ትምህርት
ቤቶች አንዱ የዋቆ ጉቱ ሁለተኛ
ትምህርት ቤቶ ነው። ይሄም
ትምህርት ቤት ተማሪዎችን የነገ
የሀገር ተረካቢ እና ባለእውቀት
ለማድረግ እየሰራ የሚገኝ በብዙ
መልኩ የሚደነቅ እና የሚበረታታ
ነው። ወላጆችም ልባቸውን
የሚያሳርፋበት ትምህርት ቤት
ሆኖ አጊንተነዋል በቁሳቁስም ሆነ
በትምህርት አሰጣጣቸው በመፅሀፍ
ተደራሽነት ቲቶሪያል ክላስ
በማዘጋጀት ጥሩ ውጤት ላላቸው
ሽልማት በማዘጋጀት የላይብረሪ
አገልግሎት ለአስራ ሁለት
ሰዓታት በመስጠት ለትምህርት ር/መምህር ደሳለኝ
ጥራት ተግቶ በመስራት ለይ ር/መምህር ደሳለኝ :- ትምህርት ጠቀሜታው ምንድንነው?
ይገኛል።በዚህ ትምህርት ቤት ቤቱ በ2012 ነው የመማር ልምድ እንዲወስዱ ደስ የሚል ር/መምህር ደሳለኝ:- ሴት ልጅን
ሴቶች ተማሪዎች በቁጥር እና ማስተማር ሂደቱን የጀመረው ተሞክሮ እንሰጣለን። ማስተማር ድህነትን መቅነስ
በጉብዝና በብዛት ይገኛሉ። ሴት ከመጀመሪያ ስናይ እዚህ ትምህርት እድገት:- ትምህርት ቤታችሁ ላይ ነው። የተወሰነው ተምሮ
ልጅ ተምራ ትልቅ ቦታ የመድረስ ቤት የሴቶች ሬሾ ይበልጣል ሴት ልጅን ማስተማር ህብረተሰብን ግማሹ ካልተማረ ምንም ለውጥ
ጥንካሬ አላት ሴት በመማሯ ለተከታታይ ሶስት ዓመትም የእነሱ ማስተማር ነው የሚለውን ተሞክሮ አይመጣም ወንዱም ሴቱም
ሀገርን ትገነባለች ህብረተሰብን ቁጥር ይበልጣል አካዳሚካልም እንዴት እያስፋፋቹት ነው? የትምህርት እድል ካገኘና ጠንክሮ
ትቀርፃለች ቤተሰብን ታሳርፋለች ስናይ ሴቶች በጣም ጎበዞች ር/መምህር ደሳለኝ:- በመጀመሪያ ከተማረ ነው ሀገር ሚለወጠው።
የአእምሮም የልብም እፎይታ ናቸው በአጠቃላይ ስናይ ሴቶች ሴት ልጅ ብዙ ሃላፊነት በብዙ ቦታ ስለዚህ ሴቶች ጉል ድርሻ አላቸው።
ታገኝበታለች።በብልሃት እና በጥበብ ናቸው ጥሩ ውጤት እያስመዘገቡ አለባት በሁሉም ነገር ተሳታፊም የሴቶች መማር ለሀገርም ለአለምም
ጉልህ ሚና ትጫወታለች የሚለው ያሉት በባህሪም በጣም ደስ ነች ከምንም በላይ ሴት ልጅ ይጠቅማል። ምሳሌ የሚሆኑንም
ነገር የገባቸው ሆነዋል።ሴት ልጅ ይላሉእነዚህም ሴቶች ወደፊት ከተማረች ህብረተሰብን መለወጥ ብዙ ሴቶች አሉ በሚዲያ
አትማር እቤት ትቀመጥ ተምራ ተስፋ የሚጣልባቸው ናቸው ትችላለች። ለወንዶችም ምሳሌ የምናያቸው በአለም ደረጃም
ምንም አትፈጥርም የሚባለውን እንዳጠቃላይ ሴቶች ጎበዞች ናቸው ትሆናለች እዚህ ጊቢ ፎቶዋቸው ስማቸው የሚጠራ ስለዚህ ይሄ
የሰውን አባባል ወሬ እንጂ ተግባር እዚህ ትምህርት ቤት ለይ ከተለጠፉ ጎበዞች ሴቶች ይበዛሉ። ሁሉ በመማራቸው ነው።
እንዳልሆነ ለማሳየት በንቃት እድገት:- ትምህርት ቤቱ ለሴቶች ሌሎች ትምህርት ቤቶችም ከዚህ እድገት:- ኢትዮጵያ ላይ ብዙ
እየሰሩ ይገኛሉ።ታዲያ በዚህ የሚሰጠው የተለየ ቦታ ወይም ልምድ ይወስዳሉ አብዛኛው ሰው ጊዜተለምዶ ያለ ነገር አለ ሴት
ትምህርት ቤት የሴቶች ሀይል እንክብካቤ ምንድነው? እዚህ ሲገባም ያደንቃል በጣምም ልጃገረድ ስትሆን ወይም ለአቅመ
ሀያል ሆኖ ተገኝቷል።በሴቶች ር/መምህር ደሳለኝ:- በዚህ ይደሰታሉ። more ደሞ እናነባለን ሄዋን ስደርስ ወደ ትዳር ምገባበት
ትምህርት አሰጣጥ ላይስ ትምህርት ትምህርት ቤት ለሴቶች እንሰራለን የሚል ተነሳሽነትም አጋጣሚ ሰፊ ነው። ትምህርትን
ቤቱ ምን እየሰራ ይገኛል?ሴት እናደርግላቸዋለን። አንደኛ ዐላማ ፈጥረዋል ሴት ልጅን ማስተማር አይፈልጉትም ይሄ ደሞ ልክ
ተማሪዎችን ትልቅ ቦታ ለማድረስ እንዲኖራቸው እየመከርናቸው ሃገርን ማስተማር ነው። ሴት ልጅ አይደለም። እንደዚህ እንዳይሆን
ምን አይነት እርምጃ እየተራመደ ነው። ሌላው የሴቶች ክለብን ተምራ የት ትደርሳለች የሚለውን ምን መሰራት አለበት? እዚህ
ይገኛል ለእነዚህ ሴቶች ምን በማቋቋም ሴቶች ላይ እንዲሰራ ሃሳብ ውሸት አድርገውታል። ትምህርት ቤት ያሉ ሴቶችስ በዚህ
አይነት ድጋፍ እየሰጠ ይገኛል አድርገናል በምክርና በተለያዩ ህብረተሰቡን ለማስተማርም ጉዳይ እንዴት ናቸው?
የትምህርት ቤቱን ር/መምህር ድጋፎች ይሰራል። በተገኘው ሴቶችን ይዘን ሰብሰብ እናደርጋለን። ር/መምህር ደሳለኝ:- እኛ
በዚህ ዙሪያ አነጋግረን ነበር አጋጣሚ ስለምንመክራቸው በጣምም እናነሳሳቸዋለን ከምንም የሚጠበቅብንን እናደርጋለን
የሰጡን ምላሽ በፉክክር ካላቸው ውጤት በላይ ከመልካም ቤተሰብ የወጣ ስንመክራቸው ገና ልጆች ናችሁ
እድገት :- በቅድሚያ ለቃለመጠይቁ ላለመውረድ እየሰሩ ነው። ደሞ ልጅ መልካም ነው ሚሆነው ብዙ ነገር ይጠበቅባቹኋል
ፍቃደኛ ስለሆኑ ከልቤ እናበረታታለን ሽልማት እንሰጣለን ስናይም ከጀርባ ጥሩ ቤተሰብ አለ። ዛሬ ጠንክራችሁ ከተማራችሁ
አመሰግናለሁ ር/መምህር ደሳለኝ :- ሰልፍ ላይም ወንዶቹን ከእነሱ ሴቶቹም አመጣጣቸው የትምህርት ነው ነገ ላይ ትዳር ላይ ጥሩ
እኔም አመሰግናለሁ ተማሩ ብዙ ጊዜስራ የሚዛባቸው ፍቅር አለባቸው በህብረተሰብም ህይወት ምትኖሩት ስለዚህ ለነገ
እድገት :- እዚህ ትምህርት ቤት እነሱ ናቸው ግን ደሞ በደንብ ዘንድ ፍቅር አላቸው። ለሰው ክብር መልካም ህይወታችሁ ስትሉ
ሴቶች እና ትምህርት በምን መልኩ አንብበው ጥሩ ውጤት እየሰሩ አላቸው እናም ደሞ ሴት ልጅ ዛሬያችሁን አታበላሹ ለህይወት
እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ? ነው። በማለት ወንዶቹንም ከእነሱ ትችላለች ምንም ማድረግ ትችላለች ማማር መሰርቱ ዛሬ ነው።
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 9
ከሁሉም ነገር እራሳችሁን ጠብቁ አለ። እንደ ትምህርት ቤቱም አንዳንዴ
እንላቸዋለን ዛሬ ላይ የምታዮቸው ሞዴስ እየገዛን እንሰጣቸዋለን።
ጥሩ ሴቶች ጠንክረው የተማሩ ሴቶችም በግልፅ መጥተው ይጠይቁናል
ናቸቸ ብለን ስለምንመክራቸው አሁን እኛም ያለውን ነገር ስለምናውቅ የ12ኛ ክፍል ውጤቴ ትዝ አለኝ!
ላይ መማር እንጂ ትዳር ሚያስብ ተፈጥሮም ስለሆነ። ከዚህ በሚያልፍ
የለም። እነሱም ዩኒቨርስቲ ደርሰን ባለሞተር ባለባጃጅ ለከፋም በክትትል
ሃገራችንን ቤተሰባችንን እንለውጣለን ክፍለ እና በጥበቃ እናስጠብቃቸዋለን ሙሉቀን አወል
የሚል ሸክም ነው ያለባቸው። ሞራላቸውን እንጠብቃለን። እዚህ
እስካሁንም በዚህ ትምህርት ቤት ጊቢም የተለየ እንክብካቤ ስላለም እዚህ የዛሬ ስንት አመት እኔም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ነበርኩኝ፡፡ አሁን ብዙዎቻችሁ
ትምህርቱን አቋርጦ ትዳር ውስጥ መሆን ያስደስታቸዋል ደስተኛም እንደሆነባችሁ የያን ጊዜ ውጤቴ በፍጹም ያልጠበኩት ነበር፡፡ ያገኘሁት
የገባ የለም። ጥሩ ልጆች አላማ ሆነው ነው ትምህርታቸውን ሚማሩት ውጤቴ ይቅርባችሁ፣ አይገለጽ
ያላቸው ናቸው። ቤተሰቦቻቸውም ትምህርት ቤቱም ቤታቸው ነው።
ሌክቸሮች የተማሩ ሰዎች በመሆናቸው በዚያ ጊዜ መጥቶብኝ የነበረውን ስሜት እስካሁን አስታውሰዋለሁ፡፡
ከእነሱ የወሰዱትም ልምድ አለ። እድገት:-በአሁን አመትስ የሴቶች
ደሞ አስፈቅደውም እንኳን ቢወጡ ቁጥር ምን ያህል ነው? 12ኛ • ከትምህርት አንጻር አቅጄው የነበረኝ ህልሜ ሁሉ ጨልሞብኝ ነበር፡፡
ቤተሰብን ደውለን እንጠይቃለን ተገቢ ክፍልንም ጨምሮ የጉብዝናውንም
ክትትል እናደርጋለን። ችግር ሲኖር ቁጥር? • ለትምህርት ትኩረት የሰጠውም ሆነ ያልሰጠውም ሰው አንድ አይነት
የምንጠረጥረው ነገር ካለ informa- ር/መምህር ደሳለኝ:- አሁን ላይ እንደሆነና የመማር ትጋት ትርጉም እንደሌለው እንዳስብ ሆኜ ነበር፡፡
tion ለቤተሰብ እንሰጣለን uniform ለምሳሌ 12ኛ ክፍልን ብንመለከት
ለብሰው አልባሌ ቦታ ከቆሙም ወንዶች 88 ናቸው። ሴቶች 121 • ከእኔ ብዙ ይጠብቁ የነበሩት የወላጆቼና የቤተሰቦቼ ነገር አስጨንቆኝ ነበር፡፡
ተከታትለን እንሄዳለን። እርምጃ ናቸው። በእያንዳንዱ ክፍል ቁጥራቸው
እንወስዳለን ምክንያቱም አንዴ በተበላሸ ብዙ ነው። አንድ አለች 12ኛ ክፍል • ሕይወቴን እንዴት እንደምቀጥልና ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ግብት
ለማስተካከል ስለሚከብደን እነዚህ ተማሪ እንግሊዝኛ ብቻ ነው። 96 ብሎኝ ነበር፡፡
ልጆች እንዳያመልጡን ህይወታቸው ያመጣችው ሁሉንም መቶ መቶ
እንዳይበላሽ እንሰራለን እንደገናም ያመጣች ብዙ ተማሪዎች እንዴት • ስለውጤቴ የሚጠይቁኝ ሰዎች ሁኔታ አሸማቆኝ ነበር፡፡
ህዝብ እየተረባረበ ነው። በአዲስነቱ ብለው ትምህርት ቤቱን ተቀላቅለው
ጥሩ ስራ ሰርቶ እንዲታወቅ እየሰራን ግን ማንም ሊደርስባት አልቻለም። • በአጭሩ ዞሮብኝ ነበር!!!
ነው። የህዝቡም feedback ጥሩ ነው። ልጅቱ ከትምህርት በላይ በባህሪ
እድገት:- ሴት ልጅ መማር ያለባት ጎበዝሰውን ምትወድ ምታከብር ነች። ሆኖም፣ የያን ጊዜው ውጤቴ የዛሬውን ሕይወቴን አልወሰነውም፡፡ የዛሬውን
ስኬታማ ለመሆን ወይስ ነገ ላይ እናም እሷን ሁሉም ሰው በጉጉት ሕይወቴን የወሰነው ለነበረኝ ውጤት የሰጠሁት ምላሽ ነው፡፡
የባሏን እጅ እንዳትጠብቅ ነው? እየጠበቃት ነው። ሴቶቹ በቁጥርም
ር/መምህር ደሳለኝ:- ሴት መማር በውጤትም እየመሩ ነው። የፈተና ውጤት ላልመጣላችሁ . . .
ያለባት ስኬታማ ለመሆን ነው። እድገት:- እዚህ ትምህርት ቤት
ባሎቻቸውን የሚረዱኳአሉ ብዙ ተምረው ትልቅ ቦታ የደረሱ ሴቶች 1. ሁኔታው ስሜታችሁን መንካቱ ጤናማ ሂደት እንደሆነ አስታውሱ
ምናውቃቸው ጥሩ ገቢ ያላቸው አሉ ወይ? ለምሳሌ?
ከቤተሰብ እንኳን አልፈው ር/መምህር ደሳለኝ:- ትምህርት ቤቱ 2. የእናንተን የወደፊት ሕይወት የሚወስነው ራእያችሁን ማወቃችሁና ያንን
ባሎቻቸውን የሚረዱ ብዙ ናቸው። አዲስ ነው 2014 ዓ.ም ነው ስራ መከተላችሁ እንጂ በየጊዜ የምትወድቁትና የምትነሱት ልምምድ እንዳልሆነ
አቅም የሌላቸውን ሚያስተምሩ ብዙ የጀመረው። አሁን በ 2016 ነው ሀገር እወቁ
ሴቶች አሉ ይሄ ምንድን ጠንክረው አቀፍ ፈተና ምናስፈትነው ለዛም
በመማራቸው ነው። ሰው ሌላውን ከጥቅምት ወር ጀምሮ እየተረዳዳን 3. ሰዎች ለሚሰነዝሩት ሃሳብ ብዙ ቦታ አትስጡ፡፡ ብዙዎቹ ሰዎች ለራሳቸው
ሚረዳው ቀድሞ እራሱን ስችል ነው። ዝግጅት ጀምረናል ። ግን በጣም ትልቅ እንኳን ያላወቁበት ሰዎች ናቸው፡፡
ጥገኛ እንዳይሆኑ እራሳቸው ላይ ተስፋ አለን እንደ ከተማው እዚህ
መስራት የባል እጅ እንዳይጠብቁ ጊቢ ውጤት ይጠበቃል። ረጅም ሰአት 4. ለሁኔታው የምትሰጡትን ምላሽና የሚቀጥለው እርጃችሁ ምን ሊሆን
ህጉም እንደዛነው ሚለው። ያጠናሉ specially እናስተምራቸዋለን እንደሚገባው ተረጋግታችሁ አስቡ፡፡
እድገት:- ትምህርት ቤቱ ለሴቶች እነሱም እየተዘጋጁ ነው። በጣም ወደቃችሁ እንጂ ውዳቂ አይደላችሁም!
ምን አይነት ድጋፍ ይሰጣል ትልቅ ቦታ የሚደርሱ ሴቶችም በዚህ ውጤት ባይመጣም እናንተ ግን ወደ ወደፊት ራእያችሁና መልካም
ለምሳሌ የንፅህና መጠበቂያ ሞዴስ አሉን ከሮቤ አልፈው በኢትዮጵያ ፍጻሜያችሁ ትቀጥላላችሁ! በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን
ሳሙና ከመስጠት አንፃር special የሚታውቁ ሴቶች አሉን በተማሪዎቼ ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች!
ቦታ ከመዘጋጀት ላይብረሪ በተለይ እተማመናለው። ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው
መንገድም ከምጠቀምም አንፃር ምን እድገት:- ለሰጡን ጊዜለመለሱልን ሰፊ ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው::ይህን
ይደረግላቸዋል? ማብራሪያ ከልብ እናመሰግናለን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምንችለበት መንገድ:-
ር/መምህር ደሳለኝ:- እኛ ለሴቶች ር/መምህር ደሳለኝ:- እኔም ትምህርት
የተለየ ነገር ነው ማናደርገው። የፅዳት ቤታችንን ሴቶች ላይ ምን እንደሚሰራ ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን
ክፍል በተለየ አላቸው ወንዶች ወደዛ ለአብባቢያን እንዳሳውቅ እድሉን ------------------------------------------------
እንዳይሄዱም አድርገናል። በየጊዜውም ሰለሰጣችሁኝ አመሰግናለሁ:: ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም
ይፀዳላቸዋል ውሃም በተገቢ ሁኔታ ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት።

ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡

ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን


እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም
አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።

ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ


እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው
ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና
ማሻሻል እንደሚቻል ማመን።

ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ


ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን
እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም
በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ
ያግዘናል።

የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ


እንቅልፍ መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 10

ዕውቀት ማጋራት
ዕውቀት ማጋራት
ሙልቀን አወል

በዚህ እትማችን ቀቹን ሂደቶች ጨምሮ የውቀት የሥራ አመራር ሕታትን ይዘን ቀርበናል። መልካም ንባባን ዕውቀትን ማጋራት / Knowledge Sharing
ዕውታት ሰፊ ተቋማዊ ተጽኖ (ስርፁት) እንዲኖረው በውታት ንምሃር ሊኖር ግድ ይላል። ዕውቀትን ማጋራት ነውቁት ሹገር ሂደት ውስጥ ከሚከናወኑ
ዓበይት ተግባራት አገሩ ነው።
ውፉትን : ሚራት : ከተለያዩ ምንጮች የሚ አዳዲስ መረጃዎች፣ በውል ወደ አልታውቁ ተቀባዮች ኮሚሩበት ሂደት ነው፡፡ ለምሳሌ፡- በተቋም ውስጥ
በሚፈጠር አንድ የራያ አካባቢ አማካይነት መረጃዎች የሚሰራጩበት አግባብ የዕውቀት መጋራት ሂደት ነው፡፡ ይህ፣ አዲስ ዕውቀት፣ ግንዛቤ፣ እና የመረጃ
ዳሰሳን የሚያመጣ ሂደት ነው። ዕውቀትን የሚጋራት ሂደት፣ << የመሪያ አካባቢ ን በተቋም ውስጥ መፍጠርን እና ማደራጀትን ይጠይቃል። ዕውቀትን
እና የተሻሉ ልምዶችን ለመጋራት በጣም ውጤታማው ዘዴ ዕውቀትን በሥርዓት ሚጋራት ነው። ይህንንም በሚከተሉት ዘዴዎች ማካሄድ ይቻላል።
ከክንውን በኋላ የሚደረግ ግምገማ፡- ጉዳዩ ከሚመለከታቸው : ግለሰቦች፣ ስለ ተግባሩ ፕሮጀክቱ) ክንውን፤ ምን መሻሻል እንዳለበት እና ከልምዱ ምን
ትምህርት ማግኘት እንደተቻለ፤ በመማማር የሚደረግ ነው።
የማሕ በረስ በ መስተጋበር፦ በአንድ የተወሰነ ዕውቀት፣ ወይም ብቃት ደረጃ ላይ የጋራ ፍላጎት የሚያሳዩ፣ እና ያንን ዕውቀት ለማዳበርና ለማካፈል፡ ረዘም
ላለ ጊዜ አብረው ለመሥራትና ለመማር የፈቀዱ ሰዎችን የሚያገናኝ አውታረ መረብ ነው።
ቃስ መጠይቅ፡- ከተቋሙ ከወጡ ሠራተኞች ጋር ቃለ መጠይቅ የሚደረግበት ነው። የቃለ መጠይቁ ዓላማ፣ ሠራተኞቹ ለምን እንደሚወጡ፣ ስለ ሥራቸው
ምን እንደወደዱ፣ ወይም ምን እንዳልወደዱ፣ ስለ ተቋሙ ምን እንደሚሰማቸው፣ የተቋሙን ጥንካሬ፣ ድክመት እና ሌሎችንም " በመጠየቅ ያላቸውን
ዕውቀት ለመጋራት ነው፡፡
የተሳሱ ስምዶችን መስኮት እና መጋራት:- ምርጥ ልምድን መጋራት፣ በቀላሉ አንድ የተወሰነ ዓላማን ለማሳካት በጣም ውጤታማውን መንገድ የሚወክል
የዕውቀት መጋራት ሂደት ወይም ዘዴ ነው።
የዕውቀት ማዕከላትን ማደራጀት፡- የዕውቀት “ማዕከልን ማደራጀት፣ ዕውቀትን እና መረጃን የመሰብሰብ፣ የማደራጀት፣ እና የማሰራጨት ሥራ በትኩረት
የሚሰራበት አንዱ የማጋራት ዘዴ ነው።
ማኅበራዊ አውታረ-መረብን መክፈት፡- አንድ ተቋም የራሱን አውታረ-መረብ በመዘርጋት፣ ተቋሙ ያከማቸውን ዕውቀት ለሰዎች በሰፊው የሚያሰራጭበትና
ለተሰራጨው ዕውቀት ግብረ-መልሶችን በማሰባሰብ፣ አራሱን የሚሻሻልበት ሂደት ነው።
fer.
2 ዕውቀትን ማስተሳስር / Knowledge Trans
ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው፣ የዕውቀት ሽግግር ከሚካሄድባቸው መንገዶች አንዱ ነው፡፡ ዕውቀት ማስተላለፍ፣ ከዕውቀት ማጋራት በተለየ፣ ዕውቀትን
ከላኪው ወደሚታወቅ ተቀባይ መላክ ላይ ያተኮረና የታሰበ የዕውቀት ግንኙነት ማድረግን ያካትታል። በአጠቃላይ ለአንድ ተቋም፣ ዕውቀት ያለው መሆኑ
ብቻ በቂ አይደለም፡፡ የዕውቀት ሽግግርን ተግባራዊ ለማድረግ፣ በግለሰቦች መካከል የመማማር ሂደትን ማመቻቸት እና የዕውቀት ፍሰትን ማረጋገጥም
አለበት፡፡ 7. ዕውቀትን መጠቀም / Knowledge Utilization/ ከላይ በተጠቀሱት ሂደቶች አማካይነት፣ በአንድ ተቋም ውስጥ የተከማቸ ዕውቀትን፣ ወቅቱ
በሚፈልገው ሁኔታና ደረጃ ፈጠራዎችን በመጠቀም፣ እንዲሁም አዳዲስ ዕውቀቶችን ለመገንባት መሠረት ሊሆን በሚችልበት መልኩ፣ ሥራ ላይ የማዋል
ሂደት ነው። የዕውቀት ሥራ አመራርን - በተቋም የማቋቋም ዋናው ጠቀሜታም ይሄው ነው፡፡ ዕውቀትን መልሶ በመጠቀም፣ በሥራ ላይ የሚያስፈልጉ
ውሳኔዎችን ማስተላለፍ፣ ውጤታማነትን አፈጻጸምን ማሻሻል፣ እንዲሁም በየዓመቱ ለስልጠና ከሚውጣ ከፍተኛ ወጪ ተቋምን ማዳን
ይቻላል።
የዕውቀት ሥራ አመራር ስስተቶ
ስትራቴጂ፣ አንድን ዕቅድ ተግባራዊ አድርጎ ውጤት ለማምጣት፣ ለረጅም ጊዜ የምንጠቀምበት ስልት (ዘዴ) ነው። በውቀት ሥራ አመራር ተግባርን
ውጤታማ ለማድረግም ስትራቴጂ አስፈላጊ ነው። አብዛኞቹ ተቋማት፣ ለዚሁ ተግባር
የዕውቀት ስራ አመራር ዑደት
ጥቅም ላይ የሚያውሏቸው የዕውቀት ሥራ አመራር ስልቶች፣ ኮዲፌኬሽን (codification/ እና ግላዊነትን ማላበስ /person- alization / የተሰኙት ናቸው ::
ሀ. ኮዲፌኬሽን /Codication/፡- በዋናነት የተፈጠረ እና የተከማቸ ዕውቀትን በቀላሉ ለማሰራጨት እና እንደገና ለመጠቀም በሚያስችል መልኩ ዳታን
በኤሌክትሮኒክስ መዝግቦ የማስቀመጥ ሂደት ነው። የዕውቀት እሴትን ለመፍጠር ወይም ለማግኘት፣ ዕውቀትን ለአንድ ጊዜ በመግዛት እንደገና ለብዙ ጊዜ
መጠቀምን ያመለክታል። ኮዲፊኬሽን /codifica tion በውስጡ የተለያዩ ንዑሳን ስልቶችን ይዟል፤ እነሱም፡-
• ሥርዓት /Systems/፡- የዕውቀት ማከማቻዎችን በመፍጠር፣ ዳግመኛ ጥቅም ላይ እንዲውል በሚችልበት ሁኔታና በተለያየ ይዘት በማስቀመጥ፣ ሰዎች
እንዲገለገሉበት ማድረጊያ ዘዴ ነው።
• ሂደት/Process/፡-ከዚህበፊትየተጠቀምንባቸውን ዕውቀቶች እንደገና የማሻሻል፣ በተደጋጋሚ የማዳበር፣ አዳዲስ ዕውቀቶችን የመጨመር፣ እና መልሶ
የመጠቀም ሂደትን በዕውቀት የተደገፈ የሚደረግበት ስልት ነው።
ንግድ /Commercial/ ፡- የዕውቀት ፈጠራ ባለቤት ግለሰቦችን እና የፈጠራ ባለቤትነትን በማስመዝገብ፣ ለአእምሯዊ ንብረት አያያዝ ተግባር ዕውቅና
የመስጠት ስልት
ነው።
ስስታዊነት /Strategic/፡- የዕውቀት ፈጠራ ችሎታን በተመለከተ ሰላማዊ የውድድር መንፈስን በማስፈን የዕውቀት ችሎታን የማሳደግ ዘዴን የያዘ አሠራር
ነው። ስ. ግላዊነትን ማሳበስ /Personaliza- tion/፡- ይህ፣ ሰዎችን በየዕውቀቱ ዘርፍ የማመቻቸት ሲስተምን በመዘርጋትና በማዘጋጀት ላይ ያተኩራል።
ተቋማት፣ እንደየባህሪያቸው የዕውቀት ሽግግርን እና መጋራትን ለማከናወን እና ግባቸውን ለማሳካት ጥቅም ላይ ከሚያውሏቸው ስልቶች አንዱ ነው።
ግላዊነትን ማላበስ፣ ተቋማት በግል አቀራረብ ላይ ያላቸውን እምነት ማጠናከር እንዲችሉ፣ በንዑሳን ክፍሎች ተቀምጧል።
• ካርቱንግራፊ፡-ሰዎችን ማገናኘት የሚችሉ የተለያዩ የኔትወርክ አውታሮችን ዘርግቶ የመጠቀም ሂደት ነው:: ለምሳሌ፡- ኢሜይል
ድርጅታዊ፡የአንድን ተቋም ሠራተኞች ማገናኘት የሚያስችሉ ሁኔታዎችን አመቻችቶ እና የቡድን መገናኛ ስልቶችን ዘርግቶ የመጠቀም ስልት ነው።
ማሕበራዊ (አካባቢያዊ)፡- ሰዎች በአካል ተገናኝተው ዕውቀትን መፍጠርና መለዋወጥ እንዲችሉ፣ ተቋማትን እንደሚስማማቸውና እንደ ሥራ ባህሪያቸው
ወይም እንደ ፍላጎታቸው በተናጠል ወይም በጥምረት ሊጠቀሙበት የሚችሉበትን ሁኔታ መፍጠር ነው።
እስከ ሳምንት መልካም ቆይታን እየተመኘን፣ በቀጣይ እትሞቻችን የዕውቀት ሥራ አመራር ሞዴሎችን የተመለከቱ ጽሑፎችን ይዘን እንደምንቀርብ ከወዲሁ
እናሳውቃለን፡፡

ምንጭ ፡- የዕውቀት ሥራ አመራር ሥርዓት ማቋቋሚያ እና የትግበራ ማጣቀሻ ሰነድ

NEBA GRAPHICS DESIGN


We design your imagination
Design Brand logos Flayers Business card Banners Postures Album cover
motion graphics YouTube thumbnail
0948086140
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 11
የቋንቋ ትምህርት ቤቶችን ማስፋፋት
አለመቻል ተማሪው ላይ ተፅኖ እያሳደረ ነው። ይሄን ቋንቋ በተገቢ መልኩም
እድገት በለጠ በየትምህርት ቤት ባለመሰጠቱ ተማሪዎች እንግሊዝኛ ቋንቋ ላይ ይቸገራሉ።
ይሄን ቋንቋ በተገቢ አለማወቅ የውጭ ሀገር ትምህርት እንዳይስፋፋም
ይሆናል እንዳይማሩ ያደርጋል ተማሪዎችም ሁሉንም ትምህርት የሚወስዱት
አለም ሁሉ የምትግባባው በእንግሊዝኛ ነው።እንግሊዝኛ ቋንቋ አለም አቀፋዊ በእንግሊዝኛ ሆኖ ቋንቋው ላይ ያላቸው ፍላጓትም እውቀትም የወረደ
ነው።ሆኖም ግን በሀገራችን ኢትዮጲያ ይሄ የእንግሊዘኛን ቋንቋ ያለመቻል ነው።ይሄን ችግር ግን በተማሪው ላይ መጫን ሳይሆን የአስተማሪዎችም
ችግር በስፋት እየታየ ይገኛል። የማስተማር የማሰልጠን ችግር ተብሎ ይወስዳል። አብዛኛው በኢትዮጵያ
ለዚህም ችግሩ ምንድን ነው? ምንስ ሊሰራበት ይገባል ሚለውን ጥያቄ በባሌ ላይ የሚገኙ ከተሞች ላይ ትምህርት ቤቶች ውስጥ እንግሊዘኛ ቋንቋን
ሮቤ ከተማ የሚገኝ የፍራንስ ቤከን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ቤት ሀላፊና በአግባቡ የሚያስተምሩ የሚያነሰለጥኑ ሰዎች ባለመኖራቸው ከስር መሰርቱም
መምህር ያሲን እንዲ ሲሉ ሃሳባቸውን ተናግረዋል እንግሊዝኛ ቋንቋ በብዙ ተገቢውን እውቀት ባለማግኘታቸው ከፍ ሲሉም ለመማርና ማስተማሩ ሁኔታ
ጓኑ ጥቅም አለው ለ Globalization እናም ለ international trade ለ High- አስቸጋሪ ሆኗል። ተማሪው ወደ ዩኒቨርስቲ ሲገባ በዚህ ቋንቋ ብቁ ባለመሆን
er education ያስፈልጋል። በሀገራችን ኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ ትምህርቱን በአግባቡ እንዳይማር ይሄን common የሆነን ቋንቋ ባለማወቁ
ቁጥር ግን አናሳ ሆኖ ተገኝቷል። ይሄም ትልቅ ችግር ነው ዝም ሊባልለት ጭንቀት እየፈጠረበት ይገኛል። በዚህ ከተማ የተማሪውን ሃሳብ ችግር የተረዱ
የሚገባ አይደለም። ሃገራችንን ከአለም ጋር እንዳትወዳደር ገድቦ የያዛት ይሄ አንዳንድ የግልና የመንግስት የቋንቋ ትምህርት ቤቶችን ከፍተው በማስተማር
ጉዳይ ነው። በዚህ ቋንቋ አለመቻል የሚመጡ ቢዝነሶች የትምህርት እድሎች ላይ ይገኛሉ። ከእነዚህም ውስጥ የእኛ ትምህርት ቤት ፍራንስ ቤከን ነው።
እየቀሩ እያመለጧት ይገኛል። እናም እነዚህን ሰፊ እድሎች ሀገራችን እንዳታጣ ከዚህም በላይ መምህራኑም ማህበረሰቡም ተማሪውም የሀገሪቱም መንግስት
ሰው ሁሉ እንግሊዝኛን መልመድ አለበት። ሀገራችን ላይም አካዳሚክ በጥብቅ መስራት እንዳለባት መምምህር ያሲን ተናግረው ከስር መሰርቱም
ትምህርት በአፍ መፍቻችን በአማርኛ ሳይሆን በእንግሊዝኛ በመሆኑ የተማሪው እንዲሰራበትና የቋንቋ ትምህርት ቤቶችም ይገንቡ አስተማሪውም ተማሪውም
ይሰራ ሲሉ ገልፀዋል።

አናስ ጀብሪል የቋንቋ ትምህርት ቤት ሀላፊና መምህር

የማታ ተማሪዎች በሮበ ከተማ አሰጣጥ


።ከመዋል ህፃናት ላይ እየሰሩም
ይገኛሉ መንግስት ድጋፍ አድርጎ
ሰላም አደራጀው እያስተማሩ ይገኛሉ ።በሮበ ከተማ
የሚገኝ መምህራን ስታንዳሮ የጠበቀ
ሲሆን እያንዳንዳቸው አስተማሪ
የማታ ተማሪዎች ከ9-12ያሉት ቢያንስ 1ኛ ደረጃ እና ዲፕሉማ
ተማሪዎች በሶስት ሲሚስተር ጀምሮ የማስተማር ችሉታ አላቸው
ሲጠናቅቁ እሂ ማለት ሪጎላል ሲሎ ወ/ሮ በላይነሽ ገለፁ።
መደበኛው ሲሁን 1ኛ የመንግስት
ተቋም መተው የሚጨርሱት 1ኛ ደረጃ ድግሪ ሁለተኛ
መተው የሚጨርሶት የትምርት ደረጃ ድግሪ ከዚም በላይ ያላቸው
ፖሊሲ ያማከለ ነው ሲሉ መምህራን በማስተማር ሂደት
ተናግረዋል።የትምርት ተደራሽነት ላይ ይገኛሉ ሲሉ አቶ ገመቹ
ሁሉንም ጋር ለማድረስ ነው ዝቅተኛ ተናግረዋል።ከዚህ በተጨማሪ
ደረጃ ላይ ያሉ ማህበረሰቡችን መምህራን ሁሉ ታታሪ እና ጠንካራ
ለመርዳት ነው ቀን ቀን እየሰሩ ማታ መሁናቸውም አሁን ባሉበት ሁኔታ
ማታ እንዲማሩ ነው ። ጠንክረው እያስተማሮ መሁናቸውም
ገልፀዋል።ስታንዳሮም የጠበቀ እና
የማታ ትምርት ከ99%በላይ ፅዳቱ የጠበቀ ትምርት ቤት እየተማሮ
የትምርት ተደራሽነት አለው ይህ ይገኛሉ
ማለት የሁሉም ነገር ፉሲሊት
የነቃ ሲሁን ርጅስትራል ላይ ብዙ
የትምርት ቤቶች ተገንብተዋል
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 12
የርቀት ትምርት አሰጣጥ
የድጋፍ ስጭ ሰራተኛችን አለመጠቀም
ሰላም አደራጀው አንድ ባለ ሙያ የተለያዩ ስራወችን
እንደሽፍን የአከባቢው ህብርተሰብ
ትምርት ቤቱ የሚጎድለውንና ማሟላት
የርቀት ትምርትም ላይ የሚገባውንም ማመላከት ይገባዋል
ካለ መገኘት ባለፈ ችግርም ።ይሁን ይህ አሰራር በግል ተቋማት
ነበር።የተሰጣቸውም ሙጅሎች በሚገባ ላይ የላላ መሆኑ ይታያል።
አጥንተው ለፈተና የሚዘጋጁት ጥቂት
ናቸው።የርቀት ትምርት ተማሪዎች በታቸውም ጋር ለመነጋገር
እርስ በእርስ የቅበላ መስፈርት አሟልቶ የሚያስችላቸውን መከታተያ መስፈርት
አልነበረም ።ተቋሞ ለመቀላቀል ከትምርት ሚኒስቴር አለመስማታቸው
የሚጠበቅበት የብቃት መመዘኛ coc ውሳኔቸውን አጣብቂኝ ውስጥ
ፈተና አልነበረም ። እንደማጥለው ይገልፃሉ ።አቶ ኤፍሬም
ማሳወቅ እንደሚገባ በመጥቀስ ጥቅምት
የርቀት ትምርት ለመማር ከ 14 30ትምርት እንደሚጀመር ተገልፃል
አመት እና የ9 ክፍል ተማሪ ከዚያ በፌት በአካል ሄጀ ዝግጅታቸውን
ለዶይቸቮል እንደገለፁት ትምርት ቤት አይቼ ነው ልጆቸን ለመላክ የምወስነው
እያንዳንዱ ተማሪ ኢንተርኔት እና ሲሉ ገልፀዋል።
ኮምፒተር እንዳለው መስፈርት አድርጎ
አስቀምጧል ....ሲሁን ሌሎች ምህራን አብዛኞች ተማሪዎች ዲፕሎማ
ደግሞ የርቀት ትምርረት ለመስጠት ለመያዝ እንጂ ለትምርቱ ብዙም ግድ
ልምድ ና ችሉታ ያላቸው።በዚህ እንዳልነበራቸው በሴሚስተር ሁለት
የተነሳ በርካታ ተማሪዎች ማወቅ ጊዜ የሚሰጠው የቱቶሪያል ፕሮግራም
የሚጠበቅባቸው ትምርቶች ላይ እንደማይገኝ ተከታትለው
እንዳያመልጣቸው።ትምርት ሚኒስቴር ሙጅል የማይ ወስዱም እንደነበር
መስፈርት መሰረት እየተስተናገዱ ያስታውሳሉ።በክፍል ውስጥ ከግማሽ
እንደሚገኝ ተናግሯል። በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች መቅረት
የተለመደ ነበር የሚሉት አቶ አፍወርቅ
ዩንቨርስቲው ከዚህ በፌት ከ ለዚህም የትራንስፖርት ችግር የስራ
33ሺህ በላይ ተማሪዎችን በተለያየ መደራረብና ጊዜ ማጣትን በምክንያት
የመደበኛ ተከታታይ እና ርቀት ያነሳሉ ።
ትምህርት ፕሮግራም አሰተምሮ
አስመርቋል።ኮቨድ 19ከመግባቱ ማኔጂንግ ላይብረሪ የተሰኘውን
በፌት 28ሽህ ተማሪዎችን በተለያየ የትምርት አይነት ለመማር ደቂቃዎችን
ፕሮግራም ሲስተም ከዩንኒቨርስቲው አልፉል ።ይሁንንና ሌላ የመጣ ተማሪ
ያገኘው።ትምርትም የተከታተሉ ሊሁን አልነበርም ።
እንደሚገባም ሚኒስተር ጠቁማል።

በተመሳሳይ መልኩ ለምን12ኛ ክፍል


ብሄራዊ ፈተና መቀመጥ የሚችሉትም
የ11ኛ ክፍልን አጠናቀው ያልፋና
የ12ክፍል የመጀመሪያ መንፈቅ
አመት ትምርት የተከታተሉ ሲሁኑ
ይገባል ብሏል።ትምርት ያለመስጠት
በመንግስት በተቀመጠው መስፈርት
መሰርት ደረጃቸውን የሚያሟሉ

የጎልማሶች ትምርት
ትምርት ሚንስተር afan oromo ትምርት ልማት ዘርፍ የአጠቃላይ ትምርት ዋና አላማ ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12 ክፍል የጎልማሳ ትምርትና
ሰልጠናን እየወሰዱ ይገኛሉ ።ትምርት በአራት ዘርፎች የተደራጀ ሲሁን ከእነዚህም ውሰጥ አንዱ የትምርት እና ዘርፍ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

የጎልማሱች ክህሎ ስልጠናን ማስፋፋት በጎልማሶች ክህሎት እና ሰልጠና የሴቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የተከታታይ የርቀትና የማታ ትምርት መውሰድ
አለባቸው።የጎልማሶች መሠረታዊነት ትምርት ስርአተ-ትምርት እንዲኑር የማሻሻያ እና ክላስ ስራ እየተሰራ እንዳለ ተናግረዋል።የጎልማሶች ትምርት በ
ሀያወቹ እድሜ መጨረሻ ላይ ከሚገኘው በተለምዱ ትምርት ቤት ውስጥ የሚሳተፍ ማንኛውም አይነት የትምርት ሰልፍ ነው።

የጎልማሶች ትምርት እድሜ 15 አመትና ከዚያ በላይ የሁነው የህብረተሰብ ክፍል ከመሰረታዊ የንባብ እና የፅህፈት የስሌትና ክህሎት ስልጠና
ጀምሮ ሁኔታ የሚሠጥ የትምርት ሂደት ነው።ትምርት ከልማት መሳሪነቱ ባለፈ ማንኛውም የሰው ልጅ በዘር በቀለም በሀይማኖትና በኢኮኖሚ ደረጃ ልዬነት
ሳይደረግበት ሊገኘው የሚገባው መብት ነው።ይህንን የዜጎችን የመማር መብትለማስከበር እና ትምርት ለህብርተሰቡ የማስገኘው ማህበራዌ ና ኢኮኖሚያዊ
ጠቀሜታ እውን ለማድረግ በትምርትና ስልጠና ፖሊሲው ትምርት በተለይ መሰረታዊ ትምርት ለሁሉም ዜጎች ለማዳረስ እና ስርጭቱን ፍትሀዌ ለማድረግ
ጥረቶች ተደርገዋል።

የትምርት ስርጭት ፍትሀዌነት ከሚገለፁባቸው መስፈርቶች መካከል በከተማ ና በገጠር በወንድ ና በሴት እንዲሁም በከተማው እንዲሁም በገጠርና
በከተሞች የተመጣጠነ እድገት ና መኖር የዜጎችን በራስ የመተማመን ስሜት ከማሳደጎም በተጨማሪውም ለምናካሂደው የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ፅኑ
ምህርት ነው።

ከጎልማሶች ትምሠት ስርጭት ና ማስፋፋትና ተሳትፎ ጋር በተያያዘ የሚሰጠው ትምርት ጥራቱ የጠበቀና ተገቢነት ያለውጰእንዲሁን ማድርግ ተገቢ ነው
።የጎልማሶች ትምርት ስርአተ ትምርት ተግባራዊ እንቅስቃሴ ስራ ወዳጅነት አርቆ አስተዋይነት ና ዴሞክራሲያዊ ባህልን እንዳዳብር ከማህበራዌ ኢኮነሚያዊ
እድገት አኳያ አደርጃጀት ሊቃኝ ይገባዋል።
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 13

አካል ጉዳተኛ ለሀገር አለኝታነት


ሰራተኞች ልዩ ፍላጎት ስላላቸው ተማሪዎች ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ
ግዴታ እንዳለባቸው ይገልፃል። በተጨማሪም አዋጁ በአንቀፅ 39 (4) የከፍተኛ
አማኑኤል ታከለ ትምህርት እንዲቀላቀሉ ከማድረግ አኳያ ድጋፍ ማግኘት ለሚገባቸው
የህብረተሰብ ክፍሎች / የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብና
ይህንንም ተከትሎ የትምህርት ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ መሰረት
አካል ጉዳተኝነት የሰው ልጅ በህይወቱ ሊገጥሙት ከሚችሉት የተለዩ አስተያየቶች ሊደረጉላቸው እንደሚችል ተቀምጧል።
ገጠመኞች አንዱ ነው፡፡ ይህም ሲባል ሰው በተፈጥሮ አካል ጉዳተኛ ሆኖ ይህን ጉዳይ በተመለከት በዚህ አዋጅ የተተካው እ.ኤ.አ የ2003ቱ የከፍተኛ
ሊወለድ ቢችልም እንኳን በእለት ከእለት ህይወቱ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ትምህርት አዋጅ (25)/2003) ይበልጥ ግልፅ የሆነ ድንጋጌዎችን ተካተዋል።
ሊያጋጥመው እንደሚችል : ማሰብ ይኖርበታል። ለዚህም ነው የአካል 22 ስለልዩ ድጋፍ በሚመለከተው የ2003 አዋጅ አንቀፅ የሚከተለው
ጉዳተኞች ጉዳይ ለተጎጂዎቹ ብቻ ሳይሆን ለሌላው ማህበረሰብም ጉዳዩ ሊሆን ድንጋጌ ሰፍሯል። ‹‹ወደ ተቋም የምትገባ ማንኛዋም ሴት ተማሪ፣ የሚገባ
የሚገባው። የአካል ጉዳተኛ፣ በታዳጊ ክልሎች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል በማለት የብሄረሰቡ ተወላጅ ወይም የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎው ዝቅተኛ የሆነ
በተለያዩ በሀገራችን በሚገኙ ዩኒቨርሲቲወች በመማር ላይ ለሚገኙ አካል ብሔረሰብ ተወላጅ ተማሪ የሚወስደው መመዘኛ ወይም የአቀባበል ስርአት
ጉዳተኛ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆያታቸው ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር እየሰራ ከሌሎች የተለየ መሆን አለበት። በተቋሙ ውስጥ በሚቆዩበት ጊዜም ዝርዝሩ
ነው፡፡ የአካል ጉዳተኞች የመብት አከባበር ለማሻሻልና ልዩ የድጋፍ እርምጃ በሚኒስቴሩ የሚወሰን የተለየ ድጋፍ ይደረግላቸዋል›› ይላል፡፡
አተገባበር ላይ ቁጥጥር አድርጎ ነበር። ይህን የቁጥጥር ስራ ያከናወኑት የግንባታ ፈቃድ ደንብ ቁጥር 1/1997 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
በተቋሙ የስልጠና ባለሙያ የሆኑት አቶ ተመስገን ሳሙኤል እና የጥናት የግንባታ ፈቃድ ደንብ ቁጥር 197 በከተማው በሚከናወኑ የግንባታ ስራዎች
ባለሙያዋ ወይዘሮ ሩሃማ ደረሰ ናቸው። መረጃውንም ያገኘነው ከተቋሙ ላይ ተፈፃሚ የሚሆኑ መመሪያዎችን የያዘ ደንብ ነው። ይህ ደንብ መፍትሔ
የኮሙኒኬሽን ቢሮ ቁጥጥር እና በተለያዩ በአካል ጉዳተኛች በተሠሩ ለማበጀት ከሞከራቸው ጉዳዮች መካከል የተደራሽነት ጥያቄ አንዱ ነው።
ምርምሮች ነው። ስለሆነም በከተማው የሚገነቡ ህንፃዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽነት ያላቸው
ተቋሙ የተሰጠውን ኃላፊነት ለማሳካት ያስችለው ዘንድ በአዋጁ ከተሰጠው መሆናቸውን ከማረጋገጥ አኳያ ኮንትራክተሮች በህንፃ ግንባታ ሊከተሏቸው
ስልጣንና ተግባር መካከል አስፈጻሚው አካል ስራን በህግ መሰረት የሚገቡ መመዘኛዎችን የሚመለከቱ የተለያዩ ድንጋጌዎችን አካቷል። በዚህ
የሚያከናውን መሆኑን ለማረጋገጥ አስተዳደራዊ በደሎች እንዳይፈጸሙ ረገድ የመፀዳጃ ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ መሆን እንዳለባቸውና ለአካል
ለመከላከል ያከናውናል፡፡ በመሆኑም በሀገራችን በሚገኙ ዩኒቨርሲቲወች ጉዳተኞች የተለየ የመኪና ማቆሚያ ቦታ መመቻቸት እንዳለበት የሚያዙት
በመማር ላይ ለሚገኙ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ወቅት ድንጋጌዎችን ለአብነት መጥቀስ ይቻላል።
ለመማር ማስተማር ሂደቱ ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አኳያ ተጠቀሚነታቸውን የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች የእኩል ዕድል መርሆዎች(እ.ኢ.አ
ለማሳደግና ለማሻሻል እየታዩ ያሉ ክፍተቶችን በቁጥጥር ለይቶ ተገቢውን 1993)በዚህ ሰነድ ከተካተቱ ነጥቦች መካከል የተሃድሶ፣ የህክምና፣
የመፍትሄ ሀሳብ ለመስጠት ቁጥርር ተካሂዷል። ስለአካል ጉዳተኞች መብቶች የትምህርት፣ የስራ፣ የአካባቢና የመረጃ ተደራሽነት፣ ወዘተ አካቷል። በዚህ
በተለያዩ አከላት የተደነገጉ ድንጋጌዎችን፤ የአካል ጉዳተኞች መብቶችን መርህ ላይ ስለትምህርት የተቀመጡትን እንደ ምሳሌ ማየት ይቻላል፡፡
ለመመልከት ተሞክሯል። የአካል ጉዳተኞች ትምህርት የመደበኛው የትምህርት አካል መሆን እንዳለበትና
የአካል ጉዳተኞችን የመማር መብት ለማስከበር በትምህርት ፖሊሲው ላይ በመደበኛ ትምህርት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች አስፈላጊ የሆኑ የልዩ ፍላጎት
ከተዘረዘሩት ዓላማዎች መካከል አካል ጉዳተኛና ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ሰዎች ድጋፍ መደረግ እንዳለበት፣ የሁሉንም አካል ጉዳተኞች ፍላጎት በመደበኛ
እንደየፍላጐቶቻቸውና ችሎታዎቻቸው እንዲማሩ ማስቻል የሚል ይገኝበታል፡ ትምህርት ቤቶች የማሟላት ደረጃ ላይ ካልተደረሰ ልዩ ትምህርት ቤቶች
፡ በፖሊሲው ላይ ልዩ ትምህርትና ሥልጠና ልዩ ፍላጐት ላላቸው ሰዎች መታሰብ እንደሚገባቸው ነገር ግን በልዩ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ
እንደሚሰጥ የተገለፀ ሲሆን፤ በመደበኛ ትምህርት የሁሉንም አካል ጉዳተኞች ትምህርቶች አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን ከመደበኛ ትምህርት ቤቶች ይልቅ
ፍላጐት ማሟላት ደረጃ ላይ ካልተደረሰ ልዩ ትምህርት ቤቶች ሊታሰቡ ተመራጭ የሚሆኑበት ሁኔታም እንዳለ ያስረዳል፡፡
እንደሚገባ ተመልክቷል፡፡ የአካል ጉዳተኞችቋሚደንቦችትምህርት ለሁሉም ዓይነት አካል ጉዳተኞች
የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ - አዋጅ ቁጥር 650/2001 አካል ጉዳተኞችን (ሴቶችና ወንዶች፣ ልዩ ልዩ
የተመለከቱ ድንጋጌዎችን አካቷል። በአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀፅ (8) እና አካል ጉዳት ላለባቸው፣ ከፍተኛ ጉዳት ላለባቸውና ወዘተ ...) መሰጠት
(9) መሰረት አዋጁ በህዝብና በግል የምረቃና የድህረ ምረቃ ትምህርት መርሐ እንዳለበት ያስቀምጣል፡፡ ደንቦቹ ለህፃናት አካል ጉዳተኞች፣ በሙአለ ህፃናት
ግብሮች ላይ ተፈፃሚ ስለመሆኑ ተደንግጓል። በአዋጁ አንቀፅ 20 (3) መስማት ደረጃ ላሉ አካል ጉዳተኞች እንዲሁም ለጎልማሳና በተለይም ለሴት አካል
ለተሳናቸው ተማሪዎች የምልክት ቋንቋ እንደ አንድ የማስተማሪያ ቋንቋ ጉዳተኞች ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለበትና አካል ጉዳተኞች ለትምህርት
እውቅና ተሰጥቷል። የሚመደብ በጀትን በእኩል ደረጃ መጠቀም እንዲችሉ ማድረግ እንደሚገባ
በአንቀፅ 32 () (ሀ) ደግሞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ የአካዳሚ በግልፅ ያስቀምጣል፡፡
አርብ ጥር 3 ቀን 2016 አስኳላ 14

አካል ጉዳተኞች ተማሪዎች እና የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸዉ


ተማሪዎች በገንዘብ እጥረት ከትምህርት ገበታቸዉ እንዳይቀሩ
ጠንክረን እየሰራን ነው ሲሉ የባሌ ዞን ት/ቤት ሀላፊዎች
ተናገሩ።

ድጋፍ እያደረጉ ተማሪዎችን እያስተማሩ ይገኛሉ።


ከዚህ በፊት በትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራዎች የመረዳጃ ተቋማቶች
አማኑኤል ታከለ ትምህርት ቤት ተቋቁመው ነበር የሙዚቃና
ቲያትር ክበብ፣የቋንቋ ክበብ፣የኤች አይቪ ክበብ፣የአካል ጉዳተኞች ክበብ እነዚህ
ክበቦች ላይ በማቀናጀት በዚህ ክበብ
አንድም ተማሪ በገንዘብ ዕጥረት ከትምህርት ገበታቸዉ እንዳይቀሩ ፕሮጀክቶች የሚገኘዉን ገንዘብ ድጋፍ ሲደረግ እንደነበር ገልፀዉልናል።
ተቀርፀዉ የተለያዩ ድጋፎችን እያገኙ አቅመ ደካማ እና አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችንም በመለየት የማበረታቻ
ትምህርታቸዉን እንዲከታተሉ እየሰሩ እንደሆነ ተናገሩ። ትምህርቶችን በመስጠት የመረዳዳት ባህልእንዲኖራቸዉ እና ተማሪዎች እርስ
የገንዘብ ዕጥረት ያለባቸዉን ተማሪዎችም በመለየት መሠረታዊና ዘለቄታዊ በእርስ እንዲተጋገዙ የሚያደርግ የግንዛቤ ትምህርቶችን እየሰጡ እንደሆነ
መፍትሄ ለማምጣት የገንዘብ ማግኛ ተናግረዋል።
ፕሮጀክት በመቅረፅ ታዋቂ ለሆኑ ባለ ሀብቶች እና መንግስታዊ ላልሆኑ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎችም የዊልቸር ድጋፍም በየትምህርት ቤት
ድርጅቶች በማቅረብ ድጋፍ የሚደረግበትን መንገድ በማመቻቸት ከትምህርት እንደተገዛላቸዉ እና የሚማሩበት ክላስም ምቹ እናየማያስቸግራቸዉ
ገበታቸዉ እንዳይቀሩ የተሰራ ነዉ ። እንደሆነ ከደረጃ እንግልት እንዳይኖርባቸው ምቹ የሆነ ክላስ እንደሚመደቡ
ለጊዜያዊነት ግን ዘላቂ መፍትሄዎች ከማድረግ ባሻገር በትምህርት ቤት ደረጃ ፤ለአይነስዉራን ተማሪዎችም የብሬል መፅሀፍቶች እና በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ
ወላጆቻቸዉን በሞት ያጡ ልዩ ድጋፍ እና እንዳይቸገሩ የብትር እርዳታ እየተደረገላቸዉ እንደሆነ ይህንንም እያደረጉ
እንክብካቤ ሚያስፈልጋቸዉን በመለየት ትምህርት ቤት ዉስጥ ክበብ በማቋቋም የሚገኙት በተለይም መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች fivise cheldren nor-
ወላጆቻቸዉን ያጡ እና ድጋፍ እንክብካቤየሚያስፈልጋቸዉ በሚል ክበባትን wey አናናሳን ኢትዮጵያ እና ሌሎችም መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች
መስርቶ የሚረዱበትን መንገድ እንደሚመቻችም ተናግረዋል። ናቸዉ።ለመምህራኖችም በሚሠጠዉ የተለያየ ስልጠናዎች አካል ጉዳተኛ
ለትምህርት ቤት እና ለተማሪዎች የሚላክ የዮስና የገንዘብ ድጋፍ ላይ ተማሪዎችን ልዩ የሆነ እንክብካቤ እና ድጋፍ እያደረጉላቸዉ ይገኛል። አካል
በመዉሰድ በትምህርት ቤት ደረጃ ጉዳተኛ ተማሪዎች የሏቸዉ ወላጆችም aእንደማንኛዉም ተማሪዎች ተምረዉ
ደብተር፣እስክርቢቶ ለአካል ጉዳተኛ የሚሆኑ የተለያዩ ማቴሪያሎችን ለቁም ነገር እንደሚበቁ ለወላጆች
እናዉላለን። ከዚህ ባለፈም መምህራኖች የራሳቸዉን ዉይይት እና ስልጠና ተሠጥቷል። በተሠጠዉ ዉይይት ላይም አካል ጉዳተኛ
ተሳትፎ እንዲያደርጉ ከተማሪዎች ወላጅ ጋር በመወያየት ተማሪዎችን ላልሆኑ ተማሪዎችም ለእነዚህ ተማሪዎች እገዛእንዲያደርጉ በትምህርትም
ከትምህርት ገበታቸዉ የመመለስ ስራ እየተሰራ ነዉ። ለዘላቂ መፍትሄ ግን እንዲተጋገዙ እና ልክ እንደ ባህል እንዲያዩት እየተሰራ ነው። የአካል
ባለሀብቶች እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመወያየት ጥሩ የሆነ ጉዳተኞችም ቀን እንደ ትምህርት ቤት በድምቀት እንዲከበር ማድረግ እና
መፍትሄ ላይ እንገኛለን ።ከዚህም ባሻገር ከትምህርት ተቋማት ዉጭ የሆኑ ሙሉ አካል ያላቸዉ ብዙ ማህበረሰቦችን
መስሪያ ቤቶች ዝቅተኛ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸዉ ተማሪዎች ወደ በመጋበዝ እንዲተጋገዙ ማድረግ ።በፊት ከነበረን ኋላቀር አስተሳሰብ ወጥተን
ትምህርት ገበታቸዉ እንዲመለሱ ልዩ ልዩ ድጋፎችን አንድ መሆናችንን ማሳየት ይኖርብናል ሲሉ
ደብተር፣እስክርቢቶ፣ቦርሳዎች እና የተለያዩ የትምህርት ማቴሪያሎችን ገልፀዉልናል።

You might also like