Professional Documents
Culture Documents
6
6
ሰኔ 2010 ዓ.ም
1. መግቢያ
0
ሀገራችን ኢትዮጵያ በፈጣን ዕድገት ላይ ትገኛለች፡፡ የህዝቦችዋን የድህነት መጠን ለመቀነስ በመረባረብ ላይ ትገኛለች፡፡ የድህነት መጠኑን ለመቀነስ
መንግስት ከአለም ባንክ ጋር በመተባበር የ 10 አመት የምግብ ዋስትና ፕሮግራም በመቅረፅ በመንቀሳቀስ ላይ ትገኛለች፡፡ እንደ አዲስ አበባ በ 2009 ዓ.ም
በ 35 ወረዳዎች በመጀመሪያው ዙር የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሎዋል፡፡ በሁለተኛው ዙር ማለትም በ 2010 ዓ.ም በ 55 ወረዳዎችን
ለማስጠቀም ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ወረዳ 12 ከተመረጡ 55 ወረዳዎች አንዱ ሲሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ አላማ
1
በከተሞች ከድህነት ወለል በታች የሚገኙትን ዜጎች በመለየት በፕሮግራሙ እራሳቸውንና ቤተሰባቸውን በምግብ እንዲችሉ ማድረግ፡፡
የሪፖርቱ አላማ
የስራ ዕድል ፈጠራና እና የምግብ ዋስትና የስራ አመራር(ማኔጅመንት) MCC በተመለከተ፡- በኮሚቴው መካተት ያለባቸውን
ፅ/ቤቶችና ባለድርሻ አካላትን በማካተት ኮሚቴውን የማወቀር ስራ ተሰርቶዋል፡፡ኮሚቴውም ስራው የደረሰበትን ደረጃ በየወቅቱ
የቴክኒክ አስተባባሪ ኮሚቴ(TCC) በተመከተ፡-የቀጥታና የማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የቴክኒክ አስተባባሪ ኮሚቴ ፅ/ቤቶችና ከባለድርሻ
አካላት የተውጣጣ ኮሚቴ ለማዋቀር ጥረት ተደርጎዋል፡፡የኑሮ ማሻሻያ የቴክኒክ ኮሚቴ የማዋቀር ስራ አልተሰራም፡፡
የቀጠና የልየታ ኮሚቴ በተመለከተ፡- ባሉን 8 ቀጠኛዎች የጤና ኤክስቴንሽኖችን ጨምሮ 9 የኮሚቴ አባላትን በማወቀር የነዋሪ
ምዝገባና የልየታ ስራዎችን መስራት ተችሎዋል፡፡ በጥቅሉ 72 የልየታ ኮሚቴዎች በስራው መሳተፍ ችለዋል፡፡
2
የቅሬታ እና አቤቱታ ሰሚ አካል በተመለከተ፡- ባሉ 8 ቀጠናዎች ከ 5-7 የሚሆኑ የኮሚቴ አባላትን ለማዋቀር ተሞክሮዋል፡፡ 6 አባላት
ያሉት የወረዳ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላትን ማወቀር ተችሎዋል፡፡በጥቅሉ 54 የኮሚቴ አባላትን በማዋቀር ቅሬታ አፈታት ላይ ስልጠና
እንዲወስዱ ተደርጎዋል፡፡
ጠንካራ ጎን
ደካማ ጎን
3
የመረጃ አያያዝ ችግር
መረጃዎችን ከስር ከሰር ወደ አጀንዳው ያለማስፈር
መረጃዎችን ሳያጠሩ መስጠት
የመረጃ የጥራት ችግር
በኮ/ቀ/ከ/ከተማ ወረዳ 12 የስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አጠቃላይ የነዋሪዎች
ምዝገባ መረጃ
ሁሉም የኮሚቴ
የቤተሰብ ኃላፊ የቤተሰብ ብዛት መስራት የሚችሉ መስራት የማይችሉ
ቀጠና አባወራ እማወራ ድምር ወንድ ሴት ድምር 18-35 36-60 ድምር በዕድሜ በጤና ድምር አባላት
እያንዳንዱ የምዝገባ መረጃ በሶፍት ኮፒና በሀርድ ኮፒ በማዘጋጀት በተጨማሪም መረጃዎችን በፎቶ ግራፍ የመደራጀት ስራ ተሰርቶዋል፡፡
4
የተለዩ ተጠቃሚዎችን በቀጠናው አደረጃጀቶች በማስተቸት መስተካከል አለባቸው የተባሉትን ተጠቃሚዎች ደረጃ የማስተካከል ስራ
ተሰርቶዋል፡፡
ጥንካሬ
ድክመት
ከባለድርሻ አካላት የተሻለ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ሰራተኛና ማህበራዊ እና የጥቃቅንነቀ አነስተኛ ፅ/ቤት ሲሆኑ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ወጣ ገባ የሚሉ
አጠቃላይ የነዋሪ ምዝገባው እና የተጠቃሚ ልየታ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት በመስጠት ሀርድ ኮፒዎችን
በኬንት አስሮ ማስቀመጥ ተችሎዋል፡፡ አስፈላጊ ማኑዋሎችን እና መመሪያዎችን በአግባቡ በየዘርፉ በማደራጀት ለማስቀመጥ ተሞክሮዋል፡፡ አጠቃላይ
የሰው ኃይል እንዲሟላ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶች የተደረጉ ቢሆንም እስካሁን ቅጥሩ አልተካሄደም፡፡ የቀጠናው የልየታ ኮሚቴዎች ለምዝገባውባ
ለልየታው አመቺ የሆነ እዛው ቀጠናው ውስጥ ያለ እድር ቤትና ኮሚኒዩቲ ፖሊስ በማዘጋጀት የልየታው ስራ በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እንዲጠናቀቅ
ማድረግ ተችሎዋል፡፡ የቢሮ ግብሃት ሙሉ በሙሉ ማለት ባይቻልም ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ግብሃቶችን ለሟሟላት ተሞክሮዋል፡፡
በአካባቢ ልማት የሚሰሩ ስራዎችን ለመለየት ተሞክሮዋል፡፡ለአብነት የማህበረሰብ አቀፍ ልማት፣የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ፣የክፍትና ዝግ ትቦ ጠረጋ
፣የአረንጓዴ ልማት እና የችግኝ ጉድጓድ ቁፋሮና ተከላ የመሳሰሉ የአካባቢ ልማት ስራዎችን ለመስራት ቦታዎችን የመለየት ስራ ተሰርቶዋል፡፡
በጥንካሬ
6
የክፍለ ከተማው ድጋፍ የተሻለ
የወረዳ ዋና አመራር ድጋፍ
የሰራተኛና ማህበራዊ እና የጥቃቅን ፅ/ቤት ድጋፍ የተሻለ መሆን
በድክመት
ያጋጠሙ ችግሮች
የግብሃት ችግር
የቢሮ ችግር
የሰው ኃይል ችግር
በጥንካሬ
7
ቀጠና ድረስ ወርዶ ለመደገፍ የተደረገው ጥረት
በድክመት
8
አጠቃላይ የተመዘገቡ አባወራና እማወራ በስራቸው የሚገኙ የቤተሰብ አባላቸውን ለፕሮግራሙ የመምረጥና የተመረጡትን
የማስመዝገብ ስራ ለ አንድ ወር ያክል ሲሰራ ቆይቶዋል፡፡ የተመዝጋቢዎችን ድካምና እንግልት ለመቀነስ በማስብ ጎን ለጎን
ተመዝጋቢዎች በአንድ ማዕከል የባንክ አካውንት እንዲያወጡ ለማድረግ ተሞክሮዋል፡፡
በጠንካራ ጎን
በደካማ ጎን
በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወራዳ 12 አስተዳደር የ 2 ተኛ ዙር የምግብ ዋስትና ተጠቃሚዎች ምዝገባ አፈፃፀም መረጃ
የተመዘገበ የባንክ ሂሳብ የከፈተ
ቀጥታ ድጋፍ አካባቢ ልማት ቀጥታ ድጋፍ አካባቢ ልማት አጠቃላይ
9
የምዝ የተጠቃሚ ብዛት የተጠቃሚ ብዛት
ገባ
እቅድ
በተጠ አባ እማ አባ እማ ድም እማ አባ ድም አባ እማ ድም አባ እማ ድም
ቃሚ ወራ ወራ ድ ወ ሴ ድ ወራ ወራ ር ወ ሴ ድ ወራ ወራ ር ወራ ወራ ር ወራ ወራ ር
2625 30 107 137 77 167 244 206 351 557 773 1028 1801 30 107 137 206 351 557 236 458 694
12/10/2010 ዓ.ም 0 3 3 2 3 5 7 11 18 25 30 55 0 3 3 7 11 18 7 14 21
13/10/2010/ዓ.ም 0 0 0 0 0 0 4 12 16 21 29 50 0 0 0 4 12 16 4 12 16
14/10/10 ዓ.ም
0 4 4 1 4 5 3 12 15 4 12 0 0 4 4 3 12 15 3 16 19
1 2 3 3 7 10 0 3 3 4 5 9 1 2 3 0 3 3 1 5 6
0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0
0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0
0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0
ድምር 31 116 147 83 181 264 220 389 609 827 1104 1931 31 116 147 220 389 609 251 505 756
በአጠቃላይ እንደ ወረዳ የተጠቃሚ ኮታችን 2625 ሲሆን አሁን በምዝገባና አካውንት በማውጣት የደረስነው 2195 ተጠቃሚዎች
ሲሆን 430 የሚሆኑ ተጠቃሚዎች በቀጣይ የሚመዘገቡና አካውንት የሚያወጡ ይሆናል፡፡ የተቀሩት በፍላጎትና በተለያዩ
ምክንያቶች መመዝገብ አልቻሉም፡፡
የ 1 ለ 5 እና የ 1 ለ 30 አደረጃጀት በተመለከተ