Professional Documents
Culture Documents
1. ማኔጅመንት/አመራር ትርጉም................................................................................................................................2
2. ክርስቲያን ማኔጅመንት/አመራር.........................................................................................................................2
2.1 የቤተ ክርስቲያን አመራር አላማው.................................................................................................................2
2.2 የአመራር ነገረ ምክንያት.................................................................................................................................3
2.3 የአዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን መዋቅርና መሪነት ንድፍ...................................................................................3
2.4 መጥፎ የመሪነት ልምምዶች..........................................................................................................................4
3. አስተዳደር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው?.........................................................................................................................4
3.1 የቤተ ክርስቲያን አመራር ለምን አስፈለገ.......................................................................................................4
3.2 ማኔጅመንት/አመራር እና መሪነት...................................................................................................................5
4. የማኔጅመንት/አመራር ደረጃዎች............................................................................................................................5
4.1 የማኔጅመንት ክህሎት....................................................................................................................................6
4.2 የማናጀር/አመራር ሚናዎች............................................................................................................................6
4.3 የማኔጅመንት/አመራር ተግባራት....................................................................................................................7
4.4 የእቅድ አይነቶች.............................................................................................................................................8
4.5 የእቅድ መርሆች.............................................................................................................................................8
4.6 ስትራቴጂያዊ/ስልታዊ/ እቅድ:-.......................................................................................................................8
4.7 ማደራጀት....................................................................................................................................................10
4.8 ስታፊንግ......................................................................................................................................................12
4.9 መቆጣጠር....................................................................................................................................................13
5. የግጭት ማጅመንት/ conflict management/..........................................................................................................13
6. የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር...................................................................................................................................15
6.1 መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አስተዳደር ምን ይላል...................................................................................................15
7. የቤተ ክርስቲያን ዲስፕሊን/ Church Discipline....................................................................................................16
7.1 ቤተ ክርስቲያን ዲስፕሊንን መተግበር ያለባት ለምንድነው...........................................................................16
8. በጀት ዝግጅት........................................................................................................................................................16
8.1 የበጀት እቅድ አላማው.................................................................................................................................17
8.2 የበጀት አዘገጃጀት ሂደቶች............................................................................................................................17
8.3 የበጀት አዘገጃጀት መርሆች..........................................................................................................................17
1
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በቤተክርስቲያን ውስጥ ይሁን ከዛን ውጪ ባሉ ተቋማት የብቁ አመራር አለመኖር የሚፈጥረው ችግር በጣም ሰፊ ነው፡፡
ይህም ኃላፊነትን ካለመወጣት፣አትኩሮት ያለመስጠት እና ኃላፊነትን የመወጣት አቅም ወይም ክህሎት ችግር ነው፡፡ ቤተ
ክርስቲያን በክርስቶስ ወደ ታየላት መልክ እንድትደርስ ከተፈለገ የእግዚአብሔርን ቃል መሠረት ያደረገ መልካም አመራር
ያስፈልጋታል፡፡
ቤተ ክርስቲያን የሚለው ቃል በአዲስ ኪዳን በተጻፈበት ቁንቋ በግሪኩ ኤክሌሲያ የሚለውን ይጠቀማል፡፡ ትርጉሙ
መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ ትርጉሙን ስንመለከት የአማኞች ህብረት ወይንም ጉባኤ በክርስቶስ ሞትና ትንሳኤ
የተመሰረተች ክርስቶስ ራስ የሆናት እርሷም አካል እና ሙላቱ የሆነች ናት፡፡ ኤፌ 1፡22-23፣1 ቆሮ 1፡2፣ገላ 1፡13
1. ማኔጅመንት/አመራር ትርጉም
ሰዎችን ለመምራት ስጦታ የተሰጣቸውና በሰዎች የሚታመኑ ሰዎች የሚሰሩት ክንውን ነው፡፡
ማናጀር ማለት የአንድ ድርጅት/ቤተ ክርስቲያንን ለመምራትና ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጠው ሆኖ
የተቋሙን ንብረትና ሃብት በመጠቀም ወደ ታሰበለት አላማና ግብ ለማድረስ የሚሰራ ወይንም ሃላፍትና
የሰው ሃይልን ተጠቅሞ ስራን ማከናወን ወይንም ማቀላጠፍ ነው፡፡ ይህ ትርጉም ከሶስት ነገሮች
ይይዛል፡፡
የምጣኔ ሃብትን
ሃብትን በአግባቡ ከማስተዳደር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ያለን ሃብት ውስን ነው ነገር ግን የሰው ልጅ
እውቀት የሰው ልጅ ስጦታ ነው፡፡ ሰውን በአግባቡ ካሊያዝን ከሰዎች የሚፈለገውን ማግኘት
ወሳኝ ናቸው፡፡
መልካም መሆን
አመራር ለሌሎች መልካም ማንነቱን ከማሳየቱ በፊት በግል ህይወቱ መልካም ማንነት ወይንም
በመልካም ማገልገል
አገልግሎት በአዲስ ኪዳን ከፍቅርና ከባላደራነት መንፈስ የመነጨ እንጂ ማትረፊያና ቁስ መሰብሰቢያ አይደለም፡፡ 1 ቆሮ
4፡1
አገልግሎት ባላደራነት ነው፡፡ የምንጀምረው ተቀብለን በመሆኑ በእኛ ሚሰራው መንፈሱና ጸጋው ስለሆነው በታማኝነት
አመራር ከግል ህይወት ይጀምራል፡፡ ለዚህ ነው ጳውሎስ ለጢሞቲዎስና ለቲቶ በጻፈው መልዕክቱ ኤጲስ ቆጶስ እንደ
እግዚአብሔር መጋቢ እንደዚ ሊሆን ይገባዋል ይለናል፡፡ ጤናማ የግል ህይወት አመራር በዋናነት የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
3
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ሰው እግዚአብሔር ለህበረት ስለፈጠረው ጤናማ አመራር ከእግዚአብሔር ጋር ትክክለኛና ቅዱስ የሆነ ህብረት
ሊኖረን ያስፈልጋል፡፡
አመራር የሚጀምረው ከግል ህይወት በመሆኑ በቤተሰባችን ውስጥ መልካም የሆነ ለሰዎች ምስክርነት ያለው
ቅንነታችንን
አመራር ሁሌም የሰዎችን ሃሳብ የሚቀበል፣ሰዎችን በመልካም ጎን የሚረዳ፣ መልካም እይታ እና ለመፍረድ
መነሳሳታችንን
አመራር ሁሌም የተነቃቃ እና የተነሳሳ ልብ ሊኖረው ያስፈልጋል፡፡ ሰዎች ላይ ተጽኖ ያለው አመራር እንዲኖረን
ከተፈለገ በግል ህይወታችን የተነቃቃን በመንፈስ የምንቀጣጠል ሁሌ ንቁ ሆነን የመንፈስን ሃሳብ የምንቀበል
መሆን አለብን፡፡
ማንነታችንን
ማንነታችን የተገነባበት መረዳት እና ስለ ራሳችን ያለን ግንዛቤ ለአመራርነት ወሳኝ ነው፡፡ ማንነታችንን
ስለምንወሰድ አደለም ለሌሎች ለራሳችን መሆን አንችልም፡፡ ሁሌም ማንነታችን እግዚአብሔር ከሚለው
ምሳ 16፡32 ስሜቱን የሚገዛም ከተማን ከሚይዝ ይበልጣል ይላል አገልጋይ ወይም አመራር ከምንም በላይ ስሜቱን
ባህሪያችንን
በግል ህይወት ምልልስ አማኝ ባህሪው ክርስቶስን የሚገልጥ ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን መሆን አለበት፡፡ 1 ጢሞ 4፡11
ለሚያምኑት በንግግርና በኑሮ፣በፍቅር፣በእምነትና በንጽህና አርዓያ ሁንላቸው፡፡ መልካም ባህሪ ለአማኝ ወሳኝ ነገር ነው፡፡
4
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
መልካም ባህሪ የማይታይበት አገልግሎት፣ የግል ህይወት ለአማኝ ትልቅ ውድቀት ነው፡፡ ምንም እንኳን የዳነው መልካም
ባህሪ ስላለን ባይሆንም የዳነ ሰው መልካም ባህሪና ስነ መግባር በአለምና በጨለማ ላለው ክርስቶስን የሚገልጥ ህይወት
ሊኖረን ይገባል፡፡
ባላደራነታችንን
አማኝ በግል ህይወቱም ይሁን በህብረት የክርስቶስ አደራ አለበት፡፡ ገላ 2፡7፣1 ጢሞ 6፡20 ኤፌ 2፡10 መልካሙን
2. ክርስቲያን ማኔጅመንት/አመራር
የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር መንፈሳዊውንና መዋቅራዊ የሆነውን ሃሳብ በአንድ ላይ ያዋሃደ ነው፡፡ ቤተ
የጀርባ አጥንት
Doctrine/ዶክትሪን
Holiness/ቅድስና
Authority/ስልጣን
Muscle/ጡንቻዋ
Flesh/መግለጫዋ
የእምነት ተቋም እንደ መሆኑዋ መጠን ቤተክርስቲያን ከሌሎች አለማዊና ማህበራዊ ተቋማት በምስረታዋ፣
ከአመራር ሳይንስ ጋር የሚያገናኝ እና ምትከተለው መርህ ይኖራል፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ከሚገኙ መርሆች
5
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ማለትም የተቋሙ መዋቅር፣ ተግባራት፣ተቋም እና ከተልዕኮው በተጨማሪ በውጭው ማህበረስብ፣
አመለካከት፣ ህሳቤ እና ልማድ የታጠረነው፡፡ ሆኖም ከውጭ ካሉት ተቋማት ጋር የጋራ የሆነ ነገር ይኖራታል፡፡
ይኖርባታል፡፡
የአመራር ሳይንስን መርሆችና ክህሎቶችን በቤተክርስቲያን ውስጥ ለመተግበር በመጽሐፍ ቅዱስ መደገፍ
ይኖርበታል፡፡ በብሉይ ኪዳንም ሆነ በአዲስ ኪዳን አመራርና አስተዳደርን በተመለከተ ብዙ ህሳቤና ተግባራትን
መገንዘግ እንችላለን፡፡
ዘፍ 1፡28 ሰው በመጀመሪያ ሲፈጠር ጀምሮ እንዲገዛ አንዲያስተዳድር ነው፡፡ ማስተዳደር ወይንም መምራት የሚለው
ሃሳብ ጽንሰ ሃሳቡ በአዲስ ኪዳን የሚነሳዉ ከባለአደራነት ጋር ተያይዞ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ አካል በመሆኑዋ
በክርስቶስ ህይወትና መንፈስ ነው ምትመራው፡፡ ጳውሎስ በ 1 ቆሮ 4፡1 ሰው ሁሉ እኛን እንደ ሎሌዎች እና እንደ
• Matthew 24:45: “A faithful, sensible servant is one to whom the master can give the
• 1Timothy 3:5: “but if a man does not know how to manage his own household, how will he
አመራር/ማስተዳደር የሚለውን ሃሳብ የግሪኩ ቃል ማስተዳደርና ቤተሰብን በያዘ መልኩ የሚያብራራው ሲሆን
6
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
አይኮኖሞስ የሚለው ቃል “Oikonomos” cognates from አይኮስ “oikos” and “nemo” ኒሞ ከሚለው ቃል
የተወሰደ ነው፡፡አይኮስ ማት ቤት/ ቤተሰብ ማለት ሲሆን ኒሞ ማለት ማስተዳደር/ መምራት የሚለውን
በአዲስ ኪዳን (oikonomos) አይኮኖሞስ የሚለውን ቃል በተለያየ ቦታና ህሳቤ ጥቅም ላይ ውልዋል፡፡ እሱም
ቤተሰብ በመጽሐፍ ቅዱስ የአማኙን ማህበረስብ ህብረት ወይንም የአማኞች ህብረት በሚል ተገልጻል፡፡ (Gal
6:10, Eph 2:19, 1 Pet 4:17, 1 Tim 3:12 and 1 Tim 3:15)
በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ አመራርነት እና አስተዳደር የራሱ የሆነ መለኪያ እና ብቃት መመዘኛ አለው፡፡ ለምሳሌ
1 ጢሞ 3፡1-7
በቃልና በኑሮ
7
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በፍቅር
በእምነት
በንጽህና
በትምህርት ደህንነት
ጭምትነት
የሚከተሉትን አብራራ
ዲያቆን- Greek word diakoneo or diakonia meaning “service (Rom 12:7, Rom 12:8, 1 Cor 12:28,
2 Cor 8:19).
ሲውሉ አይታይም፡፡ ብዙ ነገረ መለኮት ትምህርቶች የቤተክርስቲያን አመራርና አስተዳደር እንደ ዲስፕሊን
አይሰጥም ይህም ለአመራር ያላቸውን ክፍተት ያሳያል፡፡ ቤተ ክርስቲያን በአመራርና አስተዳደረ በአለም ካሉት
ተቋማት የተሻለ አፈጻጸም እና ምልከታ ሊኖራት ያስፈልጋል ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ስለሆነ፡፡ የቤተ
ቤተ ክርስቲያን ተቋም አይደለችም የክርስቶስ አካል ናት ስለሆነም በመንፈሳዊ መርህ እንጂ በአመራር
ይፈጥራል፡፡
ሰው ተኮር እና አሳታፊ ነው
በሁለተኛ ጢሞቲዎስ 2፡1-7 ጳውሎስ ለጢሞቲዎስ በጻፈው መልዕክት ላይ በሶስት ነገረ ጋር እያነጻጸረ
የክርስቲያን አመራር ሰዎችን በትህትና ማገልገልና በእውቀት፣በባህሪና በህይወት ምልልስ በጎ ተጽኖ ማሳደርና
ሰዎች/ተከታይዎች
9
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ቤተ ክርስቲያን አመራር ያስፈለጋት አንዱ መንስኤ ህብረቱ የሰዎች ስብስብ በመሆኑ የሰው ልጅ
ደግሞ ትልቅ ሃብት ነው፡፡ ወደ ተፈለገው ግብና ስኬት ለመድረስ ያለንን የሰው ሃብት እንደ ሥጦታ
መሪ
መሪ ለቤተ ክርስቲያን ከሚሰጥ ስጦታ አንዱ ነው፡፡ ባለ አደራነት ወይንም የእግዚአብሔር ሚስጥር
መጋቢነት ስጦታ ነው፡፡ ስለሆነም ስጦታ ሚሰጠው አስፈላጊ ስለሆነ ቤተ ክርስቲያን የተሰጣትን
አከባቢ/ሁኔታ
አከባቢ ከሁለት መንገድ ይታያል፡፡ አንደኛው ውስጣዊና ውጫዊ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ከውስጥም ሆነ
ተግባቦት
አመራር ያለ ተግባቦት ውጤት አልባ ነው፡፡ ከውስጥም ሆነ ከውጭ በሚፈለገው መንገድና ክህሎት
ተግባቦት በመፍጠር ቤተ ክርስቲያን የራስዋን ሚና መወጣት አለባት፡፡ ጤናማ የሆነ የተግባት ሥርዓት
እግዚአብሔር አምላክ ሁሉን ነገር በስርዓትና ቅደም ተከተል እንደሰራው ያስረግጣል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ
አድርጎ ነው የመሠረታት፡፡
10
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በዓለም ዙርያ በቤተክርስቲያናት ዘንድ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ጉዳዮች አንዱ አመራር ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት
የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ወደሚቀጥለው የእድገት እርከን የሚያሸጋግሯቸውን ወጣትና ጠንካራ አዳዲስ
መሪዎችን በማበረታታትና በማሰልጠን መርሀ ግብሮች ተጠምደዋል፡፡ በጣም የሚያሳዝነው ነገር በአሁኑ ወቅት
በሚገኙት በአብዛኞዎቹ አብያት ክርስቲያናት ውስጥ የሚንጸባረቀው የአመራር ሥርዓት በመፅሐፍ ቅዱስ
ኢየሱስ የቤተ ክርስቲያን እራስ ነው፡፡ ኤፌ 1፡22-23 ኢየሱስ በሰማይና በምድር ስልጣን እንደተሰጠው
ክርስቲያን የክርስቶስ አካል ስትሆን በክርስቶስ ሞትና ትንሳኤ በእግዚአብሔር አብ ስልጣን ፍቃድ
ገንዘብ ነክ ጉዳዮች
አይደለም፡፡ መልካም ሥነ ምግባር ወይንም መንፈሳዊ ፍሬ ከድርድር የማይገባ ጉዳይ ነው፡፡ ሰዎች
11
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በዚህ ዘመን የልባቸውን የሚፈጽሙበት፣ ለአማኙ የማይጠነቀቁ፣ጨካኞች፣ እራስ ወዳዶች
መመዘኛ መልካም የህይወት ምስክረነት ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን የተለያየ ጸጋ ስጦታ ያላቸው
አለባቸው፡፡
ሃላፍትና/ባለአደራነት ስለ ተሰጣት
ሰዎችን ማበረታቻ
የግለሰብ አስተዳደር/ማኔጅመንት ምን ማለት ነው፡ አመራር ከግል ይጀምራል፡፡ ቤቱን ያልመራ ቤተ ክርስቲያንን
12
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በመልካም ማንነት መጀመር
በመልካምነት ማገልገል
4. የማኔጅመንት/አመራር ደረጃዎች
ማናጀር/አመራሮች በስራ ድርሻቸውና በድርጅት ውስጥ ባላቸው ሃላፊነት በመነሳት በሁለት ይከፈላሉ፡፡
ማናጀር ማነው?
ማናጀር ማለት የአንድ ድርጅት/ቤተ ክርስቲያንን ለመምራትና ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጠው
ሥራዎችን የሚያከፋፍሉ
ፋንክሽናል ማናጀር፡- የክፍል ስራ ሂደት ሃላፊ ወይንም የሆነ ክፍልን በተቋሙ ውስጥ የሚመራ ማለት
ነው፡፡
ጄነራል ማናጀር፡- አጠቃላይ ድርጅቱን በበላይነት የሚመራ ሲሆን ሁሉም የክፍል ስራ ሃላፊዎች
ሰዋዊ ክህሎት /human skills/፡- ከሰዎች ጋር ባለ ግንኙነት አብሮ የመስራት ክህሎት ነው፡፡
የመስጠት፣
ከሰው ጋር የተያያዘ/ኢንተርፐርሰናል
14
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
መረጃን የማጠናቀር፣ማሰራጨት፣ገለጻ የመስጠት
የሞኒተሪንግ ስራ
ውሳኔ የመስጠት ሚና
ችግሮችን የመፍታት
ንበረትን የማደላደል
የማግባባት ስራ
መቆጣጠር ናቸው፡፡
1. ማቀድ
ይህ ውሳኔ የመስጠት ሂደት የሚያካትት ሲሆን ተልኮንና አላማን በትክክል በመምረጥ ተቋማት አሁን
በእቅድ ማውጣት ሂደት ውስጥ የመጀመሪያው ስራ የተቋሙን አላማ ማስቀመጥ ነው፡፡ ከዛም በድርጅቱ
ስር ላሉት የሥራ ክፍሎች አላማ በማውረድ ሰልታዊ በሆነ መንገድ ለማሳካት ፕሮግራም መቅረጽ ነው
ቀጣዩ ስራ፡፡
እቅድ የሚሰራው በላኛው የተቋም ሃላፊዎች ሲሆን የታችኛው ደረጃ ማናጀሮች በየሥራ ክፍላቸው
15
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
እቅድ ማዘጋጀት የማናጀሪያል ተግባር እንደመሆኑ መጠን የወደፊት የተቋሙን ክንውኖች በማጠናቀር ነገን
እቅድ ሲዘጋጅ የራሱ የሆነ ክህሎትና ልምድ ይፈልጋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ወሳኝ የሆኑት ትንበያ/የግምት
እቅድ በአንድ ተቋም ውስጥ በተለያየ የጊዜ ገደብ ይዘጋጃል፡፡ ከዚህ በመነሳት ሶስት አይነት እቅድ ይዘጋጃል፡-
የመካከለኛ ጊዜ እቅድ፡ ከአንድ አመት እስከ አምስት አመት ለሚፈጅ ጊዜ የሚዘጋጅ ነው፡፡
16
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ጥሩና ችግር ፈቺ እቅድ ሲዘጋጅ ደረጃዎችን በግልጽ የተከተለና ስኬታማ መፍትሄ የሚያመጣ ነው፡፡
o ብቁ መሆን አለበት
o ያዋሃደ
o ምክንታዊ
o ግልጽ
ስትራቴጂይ የሚለው ቃል ከግሪክ “ሰተራቴጂኦስ” ከሚለው ቃል የተወሰደ ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙ የሠራዊት
የተቋምን የረጅም ጊዜ ችግሮች ለመፍታት በበላይ ሃላፊዎች የሚዘጋጅ ሲሆን የሚከተሉትን ያካተተ ነው፡፡
የተወሰነ/በቀጥታ
ሊደረስበት የሚችል
አግባብነት ያለው/ታማኝ
መሆን አለበት፡፡
በጊዜ ገደብ የተወሰነ- ለምናቅደው ግብ የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ ግዴታ ነው፡፡ ያቀድነውን ግብ
አይሆንም፡፡
4. ስትራቴጂ መመስረት
5. ስትራቴጂውን መተግበር
6. መገምገም፣መመዘን
ያሰብ ነው
በጀት ሁለት ማዕቀፍ አለው፡ ገቢና ወጪ ናቸው፡፡ ሶስት አይነት በጀቶች አሉ፡- እነርሱም
3. የተሰየመ ፈንድ፡- ከጠቅላላ በጀት ላይ ለአስፈላጊ ጉዳይ የሚመለስ ሆኖ በውሰት የሚወሰድ ነው፡፡
4.7 ማደራጀት
ይህ ከታቀደው እቅድ መሰረት በማድረግ ለሰራተኛው አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ የመፍጠር ሂደት ነው፡፡
ተግባራትን መለየት
19
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ስልጣንን መስጠት
ውክልና፣እንደራሴ
ግድም /horizontal/
ከላይ ወደ ታች /vertikal/
ለመፍታት ነው፡፡ ጥብቅ የሆነ መመሪና ሥርዓት የላቸው በባህላዊ መንገድ መልኩ የመተዳደር ነገር
የዘነብላል፡፡
20
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
በአለማችን ላይ የቤተ ክርስቲያን አመራር መዋቅር በተለያዩ 4 አይነት ሲተገበር ይታያል፡፡
2. ሪፓብሊካን፡- ይህ ደግሞ የተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት በተወሰነ አከባቢ ላይ ያላቸው ስብስብ ነው፡፡
4. ኢንተርፕሪነር ሞዴል፡- ይህ በፓስተር ወይም በባለ ራዕይ የሚመራ ሲሆን ሁሉን ለማድረግ ስልጣን ያለው
4.8 ስታፊንግ
ይህ ሂደት ክፍት የስራ መደቦችንና ሰራተኛውን ለሚፈለገው ስራ መቅጠርና ብቁ የማድረግ ነው፡፡ የስታፊንግ
2. መመልመል
3. መቅጠር
6. አፈጻጸምን መመዘን
8. ማቋረጥ
ኢየሱስ በአገልግሎቱ ደቀመዛሙርትን ለመምረጥ የተጠቀመው ስታፊንግ ሂደት አለ፡፡ እርሱም የሚከተለው
ነው፡፡
መምረጥ
21
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
አብርሆት፣ህብረት መፍጠር
መለየት
ጸጋ ማካፈል፣ማጋራት
ሞክሮ ማሳየት
መወከል፣ስልጣን መስጠት
ክትትል፣ቁጥጥር ማድረግ
ሊዲነግ/በቀዳሚነት መምራት
ከፍተኛ አስተዋጾ እንዲያደርጉ ማድረግ ነው፡፡ ይህም 3 ነገሮችን ይይዛል፡ መበረታታት/ማነቃቃት፣ የመሪነት
አምባገነን
4.9 መቆጣጠር
ይህ ሂደት ከማኔጅመንት ተግባራት አንዱ ሲሆን የክንውን ስራዎችን ከእቅድ አንጻር መመዘን እና ማረምን
ስታንዳርድን ማውጣት/ማስቀመጥ
አፈጻጸምን መገምገም
22
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
አፈጻጸምን ከእቅድ ጋር ማነጻጸር
ይህ የአመራር ክህሎት አለመግባባት በግለሰብ፣በድርጅት ሰራተኞች መካከል ሲፈጠር የሚፈታበት ሲሆን ጉዳት
በመቀነስ ጥቅሙን የማጉያ መፍትሄ ነው፡፡ ይህም ማናጀሮች የግል ታክቲክና ክህሎትን በመጠቀም በማግባባትና
የልተሟላ ፍላጎት
አለመቻቻል
ሰዎችን መጉዳት
የግል ፍላጎት
አላዋቂነት
የስልጣን ጥማት
እራስ ወዳድነት
Accommodating/ አቃፊ
የራስን ፍላጎት ለሰዎች በመተው በጉዳዩ ያለመጨነቅ አይነት ስሜት በመፍጠር ሰላምን በመፈለግ ብቻ
23
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
Avoiding/ማስወገድ
ይህኛው መንገድ ችግር ፈጣሪዎቹን፣መንስኤ የሆነውን አካል ሁሉንም ወይንም በከፊል በማስወገድ
Compromising/አስታራቂ ሀሳብ
Competing/ ውድድር
ያለኝ ሌላኛው ቡድን የሱን ሃሳብ እዲቀበል የማስገደድ አይነት ሆኖ በችኮላ የሚደረግ ነው፡፡
Collaboration/መተባበር
የሁሉም አካል ፍላጎትና ሃሳብ የሚሰማበት ሁሉንም የማከለ መፍትሄ የሚሰጥበት ነው፡፡ ነገር ግን አስቸጋሪና ጊዜ
የበተ ክርስቲያን አስተዳደር ማለት የቤተ ክርስቲያን መዋቅሩ/አገዛዙ የተቀመጠበትን የሚያመለክት ነው፡፡
የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር መሠረቱ አግዚአብሔርን የማክበር፣ ሰዎች ላይ ያተኮረ ነው፡ የተለመዱት
Elder-led፡- ከህብረቱ ውስጥ የተወሰኑ ሰዎችን በመምረጥ እነርሱን በመወከል ውሳኔ መስጠትና
24
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
6.1 መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አስተዳደር ምን ይላል
እንዲሁ ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን፥ እርስ በርሳችንም እያንዳንዳችን የሌላው ብልቶች ነን።
እንደ ተሰጠንም ጸጋ ልዩ ልዩ ስጦታ አለን፤ ትንቢት ቢሆን እንደ እምነታችን መጠን ትንቢት
ይትጋ፤የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ ይትጋ፤ የሚሰጥ በልግስና ይስጥ፤ የሚገዛ በትጋት ይግዛ፤ የሚምር
እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና
25
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
7. የቤተ ክርስቲያን ዲስፕሊን/ Church Discipline
26
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
3. Preemptive discipline: - ይህ የአካሉን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል በደለኛውን ከህብረት በማገድ
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው
የቀደመችው ቤተ ክርስቲያን የስነ ምግባር ችግር ያለባቸውን አማኝም ይሁን አገልጋዮች እንዴት
እንዳረሙ እንደፈቱ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል፡፡ የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን የነበረው ችግር እንዴት
እንደተፈታ፣ ጳውሎ በነሱ መካከል የነበረውን የስነ ምግባር ጉድለት በተለያየ መልክ ሲፈታ እናያለን፡፡
አገልጋይ ይሁን አማኝ በስነ መግባር ወይንም በመልካም ባህሪ መመላለስ ያለበት ለተቀበለው ህይወት
ወነጌል በቃል ብቻ ሳይሆን በኑሮም የሚኖር ህይወት ነው፡፡ ይህንን ደግሞ ጳውሎስ ጢሞቲዎስን
ሌላው ደግሞ መልካም ሥነ ምግባር የህብረትን ጤኔነት ይጠብቃል፡፡ የአካሉን ህብረት ካጠበቅን እጅ
ሲታመም ሙሉ አካሉ እንደሚጎዳ መገንዘብና የአካል መንፈስ ይዘን መመላለስ አስላጊ ነው፡፡
27
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ
ለአለም ምስክርነት ስለሚሆነ
መልካ ሥራችሁነ አይተው የሰማይ አባታችሁን ያመሰግኑ ዘንድ እንደሚል ቅዱስ ቃሉ ህብረት ሁልጊዝ
አለባት፡፡
8. በጀት ዝግጅት
ብቁና መልካም የሆነ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ስትራቴጂይ ቤተ ክርስቲያን ከግቡዋ በተፈለገው ጊዜ
የፋይናንስ እቅድ በሚፈለገው አይነት አዘጋጅታ ስትመራ ነው፡፡ በጀት ማለት የታቀደውን እቅድ፣ግብና
የማኔጅመንት አላማ ወደ አሃዝ/ቁጥር በመቀየር በሚያስፈልገው ጊዜና ተግባራት ዝርዝር ማስቀመጥ ነው፡፡
በጀት የፋይናንስ እቅድ ሲሆን ለሚፈለግበት ጊዜ በብዛት የአመት ሊያዝ የታሰበውን ፈንድ መመጠንና
መመደብ ነው፡፡
2. በጀት ማጸደቅ
3. በጀቱን መተግበር/መልቀቅ
የሰራተኛው ተሳትፎ
ኃላፊነትን መወጣት
የድርጅቱ መዋቅር
ተለዋዋጭ
29
የቤተ ክርስቲያን አመራር አዘጋጅ፡- ሙሉነህ ጳውሎስ