Professional Documents
Culture Documents
vision
vision
ማኑዋል
/ ቤት የቅሬታ አፈታት ስርአት ዝርጋታ የተዘጋጀ
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ
1.ዘነበ ካሳ
2.ዘቢባ አሊ
3.ወይንሸት
ነሃሴ 2012
መግቢያ
ቅሬታ ማለት ጥቅም ባለዉ ወይም ጥቅም በሌለዉ ነገሮች ላይ ሁለት ሰዉ እና ከዚህ በላይ የሆኑ ሰዎች
ግጭት በቂ በቀል እና አለመግባባት መፍጠር ማለት ነዉ፡፡የቅሬታ መነሻ ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮች ቢኖሩ ሰዎች
ቅሬታ በተፈጥሮ ሊከሰት የሚችል ጉዳይ ነዉ /conflict is nature/ ስለሆነም ሰዉ ሰራሽ /Artifcal conflict /
ራዕይ /vision/
በወረዳ 13 አስተዳር አንድም የመንግስት ሰራተኛ ቅሬታ ፈጣሪ ሳይሆን ቅሬታ ፈች አካል ሆኖ እንዲገኝ
ማድረግ ነዉ፡፡
ተልዕኮ /Mission/
በወረዳ 13 አስተዳር የተፈጠሩ ቅሬታዎች በአግባቡ በሰአትና በትክክለኛ ሂደት መፍታት ነዉ፡፡
ዕሴቶች /values/
ቅሬታ በፈጠሩ ሰራኞች ሁሉም አሸናፊ መሆን /win-win/ በሚችሉ መንገድ መፍታ፡፡
ለቅሬታ መነሻ ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮች ቢኖሩ በየሴክተር ጽ/ቤቶች የሚከተሉት ጉዳዮች ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ
ይገመታል፡፡
እንደሚታወቀዉ እሬታ ለምን ይነሳል ብሎ ማሰብ ሳይሆን የተከሰቱትን ቅሬታዎች በሰአቱ በቦታዉ በትክክለኛ
ከላይ በፁሁፍ ኩሀ-ሸ ያሉት ጉዳዮች በጥንቃቄና የመፍትሄ ሁኔታ ታክሎበት ከተሰራ ሊነሱ የሚችሉትን
በወረዳዉ አስተዳደር ሴክተር ጽ/ቤቶች የተለያዩ ቅሬታዎች ሊከሰቱ ይችላሉ ተብሎ ይገመታል ስለሆነም የተከሰቱት
ቅሬታዎች በህጉና በደን መሰረት እንዲፈቱ በሴክተር ጽ/ቤቶቹ የቅሬታ ኮሚቴ እንደተቋቋመ ይታወቃል ፡፡ በዚህም
በወረዳዉ ሴክተር ጽ/ቤት ቅሬታዎች ሊፈቱ ይችላሉ ተብሎ ሃላፊነት የተሰጣቸዉ ኮሚቴዎች የሚከተሉትን
ለ/ የተዘጋጀዉን እቅድና የድርጊት መርሃ ግቡን በማካተት በጊዜ መፍታትና መገምገም ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሐ/ በኮሚቴዉ የተሰሩ ስራዎች በየወሩ መጨረሻ ለአቅም ግንባታ ጽ/ቤት ሪፖርት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
መ/ በኮሚቴዉ አቅም እና ሃላፊነት በላይ ለሆኑ ጉዳዮች በሴክተር ጽ/ቤት ኃላፊ በወቅቱ ማቅረብ
ይጠበቅባቸዋል፡፡
መንግስት በሰጣቸዉ ኃላፊነት በትክክል በፍጥነት በታማኝነት በቅንነት የሴክተሩን ሁኔታዎች በበላይነት
ከሴክተር ጽ/ቤት ኃላፊ በላይ የሆኑ ጉዳዮች ለዲስፒሊን ኮሚቴ ሊቀርብ ይገባል፡፡
ቅሬታ ያጋጠማቸዉ ሰራተኛ ጉዳዩን በሴክተር ጽ/ቤቶች ለተቋቋመዉ ኮሚቴ ሳያቀርብ ለሌላ አካል ማቅረብ የወረዳዉን
የቅሬታ አፈታት ስርአቱን መቃወም መሆኑን አዉቆ በየደረጃዉ ሂደቱን በመከታተል የእርምት ሂደቶችን መከታተል
ይጠበቅበታል፡፡
ኮሚቴዉ የቀረበዉን ቅሬታ በየደረጃዉ ሂደቱን ጠብቀዉ ኮሚቴዉ ጋ መድረሱን መከታል ይኖርባቸዋል፡፡
ማጠቃለያ ፡ -
በአንድ ሐገር ዉስጥ ቅሬታን ከነ አካቴዉ ማጥፋት የሚቻል ተግባር ሳይሆን በሀገሪቷ ዉስጥ የሚቀርብ ቅሬታዎችን ግን
መቀነስ እንደሚቻል በመገንዘብ በየደረጃዉ ያሉ የቅሬታ ኮሚቴዎች ስራቸዉን መወጣት አስፈላጊ ነዉ፡፡
ከተፈጥሮም እና ከሌላም ሰዉ ጋ ግጭት መፍጠር የዘለለ ትክክለኛ አቋም አለመሆኑን በመረዳት በራሳችን ተነሳሽነት