Professional Documents
Culture Documents
Ethio World Mining Work PLC
Ethio World Mining Work PLC
መተዳደርያ ደንብ
የካቲት/2013 ዓ/ም
አንቀጽ 1 ጠቅላላ
ይህ መተዳደርያ ደንብ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የመመስረቻ ፅሁፍ ጋር በአንድነት የማይነጣጠል
አካል ሆኖ ያገለግላል፡፡
ማህበሩ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ሁለተኛ መጽሐፍ ከቁጥር 510 እስከ 543 በተመለከቱ ድንጋጌዎች
የተቋቋመና በዚሁ መተዳደርያ ደንብና ተያይዞ በሚገኘው መመስረቻ ጽሁፍ የሚገዛ ኃላፊነቱ
የተወሰነ የግል ማህበር ነው፡፡ ስለሆነም በመተዳደርያ ደንብና በመመስረቻ ጽህፍ ያልተሸፈኑ ጉዳዮች
ሲያጋጥሙ በኢትዮጵያ የንግድ ህግ ውስጥ ስለ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተመለከተ
ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
ከማህበሩ አባላት ቢያንስ የካፒታሉን ¾ ድርሻ የያዙት ሲስማሙ የኩባንያውን ካፒታል አንድ ጊዜ
ወይም ብዙ ጊዜ ማሳደግ ይቻላል፡፡ በዚህ ጊዜ አክሲዮኖች በተጨማሪነት የሚመደቡት ማህበርተኞች
ቀደም ሲል በነበራቸው የአክሲዮኑች ድርሻ መጠን ልክ ይሆናል፡፡ የካፒታል ጭማሪ በኢትዮጵያ ንግድ
ህግ በሚፈቅደው በማንኛውም መንገድ መሆን ይችላል፡፡
አንቀጽ 3 አክሲዮኖች
አክስዮኖች በአባላት መካከል ያለምንም ገደብ ሊተላለፉ ይችላሉ፡፡ እንዲሁም የሟች አባል አክስዮኖች
ያለምንም ገደብ ወራሽነታቸዉን ላረጋገጡ ወራሾች ይተላለፋል፡፡
ከላይ በተመለከተዉ ሁኔታ የተደረገዉ የአክስዮን ማስተላለፍ በፅሁፍ መሆን ያለበት ሲሆን በአክስዮን
መዝገብ ካልተመዘገበ ዋጋ አይኖረዉም፡፡
ሐ/ በዋናዉ መ/ቤት ዉስጥ ያሉ የቆጠራ ዉጤቶችን የወጪና የገቢ መዝገቦችን የኦዲተር ሪፖርቶች
የመመርመር መዝገብ የመያዝ
ሀ/ ማህበሩ ለአንድ አክስዮን ከአንድ በላይ ባለንብረት አይቀበልም፡፡ ስለሆነ በዚህ መሰረት የአክስዮን
የጋራ ባለንብረቶች ቢኖሩ የአባልነት መብታቸዉን ሲጠቀሙበት የሚችሉት ከመካከላቸዉ አንድ
እንደራሴ በመሾም ብቻ ነዉ፡፡
አንቀጽ 6 ስብሰባዎች
6.1 የማህበሩ የሂሳብ ዓመት ከተዘጋ በ 1 ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት
አለበት፡፡
6.3. ኦዲተሩ ወይም ዋናው ገንዘብ ከግማሽ በላይ የሚወከሉ ማህበርተኞች በማንኛውም ጊዜ የማህበሩ
ጠቅላላ ጉባኤ እዲሰበሰብ ሊያደርግ ይችላል፡፡
አንቀጽ 8 ዋና ሥራ አስኪያጅ
ከማህበሩ የንግድ አላማ ጋር በተያያዘ መልክ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔዎች መሠረት
የሚከተሉትን ተግባራት የማከናወን ስልጣን አለው፡-
የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ ይሾማል በቂ ምክንያት ሲኖር በንግድ ህግ ቁጥር 527 በተደነገገዉ መሰረት
ይሸራል፡፡
ለዋና ስራ አስኪያጅ ሊከፈል የሚገባዉ የአገልገሎት ዋጋ ይወስናል፡፡ በዚህ ስብሰባ ዋናዉ ስራ አስኪያጅ
አባል ቢሆንም ይከፈለዋል፡፡
10.3.የማህበሩ ዓመታዊ ሁኔታ የሂሳብ ሚዛን የትርፍና ኪሳራ ሁኔታ የንብረት በየጊዜዉ ለአባላት
ይላካል፡፡
10.4. በንግድ ህጉ አንቀጽ 539 እንደተደነገገዉ በተጣራዉ ትርፍ ላይ በየአመቱ መጠባበቂያ የሚሆነዉ
ቢያንስ አምስት በመቶ /5%/ እየተነሳ ይቀመጣል፡፡ይኸዉ መጠባበቂያ ከማህበሩ ዋና ገንዘብ አንድ
አስረኛ እጅ ሲደርስ ግዴታ መሆኑ ይቋረጣል፡፡
2 ኢ/ያዊ
3 ኢ/ያዊ