Professional Documents
Culture Documents
ልምድ ልውውጥ
ልምድ ልውውጥ
የፋይናንስ ቡድን
ሐምሌ/2015 ዓ.ም
መግቢያ
በቡድናችን እየተመዘገበ ያለውን አበረታች የእድገትና፣የልማትና የመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴ አጠናክሮ
ለማስቀጠል የቡድኑ ሰራተኛ የመፈጸም አቅም ማሳደግና በልማት ሰራዊት አቋም እንዲገኝ ማድረግ ወሳኝ
ነው፡፡
በአሁኑ ጊዜ እየተካሄደ ያለው ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስቀጠል በተለይ 2016
በጀት አመት ለመጀመር ውጤታማ የሆኑ ልምዶችን በመለየት የመቀመርና ከማስፋት ባሻገር እንኝህ
ተሞክሮዎች እንዴት ውጤታማ እንደሆኑ በቦታው በመገኘት ልምድና ተሞክሮ መቅሰም ከዚያም የራስን
ተጨባጭ ሁኔታ ገምግሞ በልምድ ልውውጥ የታየውን ተሞክሮ ከራስ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አዛምዶ ተግባራዊ
ማድረግ ተገቢ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በተለይ የዋና ስራ አስፈጻሚ ፋይናንስ ቡድን ቀጣዩን የልምድ ልውውጥ እቅድ አቅዷል፡
በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ የዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች
ራዕይ (VISION)
ራዕይ
ተልዕኮ
በክፍለ ከተማው ውስጥ የገቢ አሰባሰቡ፣ የወጪ አፈፃፀምና በጀት አያያዝና አጠቃቀም
ደንብና መመሪያ የተከተለ መሆኑን የንብረት አያያዝና አጠቃቀም በቁጠባና ውጤታማ
መሆኑን እንዲሁም የወጪና የክፍያ ሥርዓቱ የተጠናከረ እንዲሆን በማጣራትና በማረጋገጥ
ከማሻሻያ ሃሣብ ጋር በማቅረብ የማስተካከና የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ፡፡
እሴቶች (VALUES)
ታማኝነትና ተአማኒነት
ግልጽነትና ተጠያቂነት
ውጠየታማነት
ኢላማ
በቡድኑ የለውጥ ስራውን አጠናክረው በመተግበር ውጤታማ ለመሆን ልምድና ተሞክሮ ለመለዋወጥ እና ያለን
ክፍተት መሙላት ማስቻል፡፡
የልምድ ልውውጥ፡
1. የፋይናንስ ቡድን ባለሙያዎች
የልምድ ልውውጥ የሚካሄደባቸው ቦታዎች
የልምድ ልውውጡ የተሻለ ልምድና ተሞክሮ ይገኝባቸዋል ተብለውና በአፈጻጸማቸው ተሻለ ደረጃ ላይ ያሉ
የከተማ አስተዳደሩ እና ወረዳዎች የመረጠዉ ቦታ ልምድ ልውውጥ ማድረግ
ከጽ/ቤት
1. በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት የፋይናንስ ቡድን አጠቃላይ
ሰራተኛ
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት የፋይናንስ ቡድን ለማገልገል
የሚችል ተቋም ለመፍጠር ብቃት ያለው እቅድ በማቀድ አገልግሎት አሰጣጥ ስርአቱን ቀልጣፋ እና ውጤታማ
ለማድረግ የሚያስችል ነባራዊ ሁኔታ ከሌሎች ውጤታማ ቡድኖች ልምድ በመውሰድ በራሳችን ወረዳ