Professional Documents
Culture Documents
2011 .
2011 .
የተሞክሮ ባለቤት የጉድባ ሰቀላ ክረምት የበጎ ፈቃድ አድራጎት ወጣቶች ማህበር
ቁጥር-------
ቀን/24/11/2010 ዓ. ም
ለ----------------------------------ቀበሌ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት የህዝብና ሚዲያ ግንኙነት
ቡድን ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ወደ ተለያዩ አካባቢዎችና ሴክተሮች ስናሰፋ መቀየታችን ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በጉድባ ሰቀላ ቀበሌ የበጎአድራጎት ዙሪያ ምርጥ ተሞክሮ ቀምረን የላክን ሲሆን
በቀበሌያችሁ ካሉ የበጎ ፈቃድ ማህበራት ጋር ለጋራ በማድረግ ለጋራ ለውጥ እንድትጠቀሙበት ከዚህ ሽኝ
ደብዳቤ ጋር ----------ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
// ከሠላምታ ጋር //
አበባው ታደሰ
ግልባጭ፣
ለደ/ዳ/ወ/አስ/ም/ቤት
ለደ/ዳ/ወ/ብአዴን/ጽ/ቤት
ለወ/ስ/ወ/ጽ/ቤት
ለሚ/ል/ጥ/ም/ ቡድን
ፈ/ቤት፣
መግቢያ
በአሁኑ ጊዜ የሀገራችን ወጣቶች ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲ በለፅግ ፣ በአካባቢያቸው የተሰሩትን
የልማትና መልካም አስተዳድር ስራዎችን በመገንዘብና በማስገንዘብ እንዲሁም በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና
በማህበራዊ ኑሮ ውስጥ የመረዳዳት ባህል እንዲዳብር ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል፡፡
ስለሆነም ይህንን ተግባር ግለቱን አስጠብቆና አጠናክሮ ለማስቀጠል የወረዳችን ወጣቶች በሁሉም ቀበሌዎች ላይ
የሚካሄዱ የልማትና መልካም አስተዳድር ስራዎች ላይ የተሻለ ምርጥ ተሞክሮ የሰሩትን ቀበሌዎች በመቀመር
ለሌሎች በማስፋት እና የተሟላ ግንዛቤ ማስጨበጥ ያስፈልጋል፡፡በዚህም ሁኔታ በጉድባ ሰቀላ ቀበሌ ከተለያዩ
ዩኒቨርሲቲዎች ፣ኮሌጆች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው ለእረፍት የመጡ ወጣቶችና ሌሎች ወጣቶች
የቀበሌያቸውን አጠቃላይ ሁኔታ ተረድተው በቀበሌው ልማት የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ ያሉበት የበጎ ፈቃድ
ልማታዊ እንቅስቃሴ የስራ ውጤት ወደ ሌሎች ቀበሌዎች ቢሰፋ ውጤት ያመጣል ብለን ስለ አመንበት ይህን ምርጥ
ተሞክሮ ቀምረን ለማስፋት አዘጋጅተናል፡፡
2 መነሻ እቅድ
የተገኘ ውጤት
የተወሰዱ መፍትሄዎች
ማጠቃለያ