Professional Documents
Culture Documents
የጥር ወር ዕቅድ(1)
የጥር ወር ዕቅድ(1)
በኮ/ቀ/ክ/ከተማ በወረዳ ፣ ፤
13 14 15
1
የስራ ዕድል ፈጠራ
2
ጥር 2013 ዓ.ም
1.መግቢያ
የአካባቢ ጉዳይ ላለፉት አስርት አመታት የፕላኔታችን ቁልፍ ግን ትኩረት ያላገኘ ጉዳይ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት
የአለም አቀፉ ህብረተሰብ የሁኔታውን አሳሰቢነትና በአካባቢ ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳት በመረዳት ልማትና አካባቢ
ተጠጣጥመው እንዲሄዱ በማድረግ የእድገት ቀጣይነትን ለማረጋገጥ እንዲያስችል በአገራት መካከል በርካታ አለም አቀፍ
ስምምነቶች ተደርገዋል፡፡
ኢትዮጵያም አብዛኞቹን ስምምነቶች የተቀበለች ስትሆን ይህንን መሰረት በማድረግ የአካባቢ ፖሊሲ፣ ስረትራቴጂዎች፣
የህግ ማእቅፎች እንዲወጡ የተደረገ ሲሆን ኪዚህም ጋር ተያይዞ በፌደራል ፣ ክልልና በከተማ አስተዳደሮች አስፈጻሚ
መስሪያ ቤት እንዲቋቋሙ ተደርጓል፡፡
በከተማ ደረጃ የአካባቢ ጉዳይ በይበልጥ ትኩረት የሚሻው በከተማ መስፋፋት፣ ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችና
የልማት እንቅስቃሴዎች የተነሳ በከተማ አካባቢ ላይ በተለይም በስርአተ ምህዳር፣ ብዝሃ ህይወት ላይ የሚደርሰው
ጥፋትና የአካባቢ ብክለት የከፋ ከመሆኑ ባሻገር እለት ተእለት የሚታየውን ከፍተኛ የሙቀት መጠን መጨመር የከተሞች
ልዩ መገለጫ እየሆነ መጥቷል፡፡
በታህሳስ 2013 ዓ/ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃና አረንጓዲ ልማት ኮሚሽን በወጣው መረጃ መሰረት
በስፋት እንደገለፀው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና እንክብካቤ ጋር ተያይዞ በአረንጓዴ ቦታዎች ልማትና አጠባበቅ እንዲሁም
ከአካባቢ ብክለት በተለይም በከተማው ውስጥ ባሉ የብክለት ምንጭ የሆኑ ትላልቅ ተቐማት የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ
አያዝዝን በተመለከተ በመንግስትና በህብረተሰቡ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ያስገነዝባል፡፡
በዚህም መሰረት መልካምዘር፤ሲሳይና ጓደኞቻቸው የአካባቢ ብክለት ቁጥጥርና ክትትል ጀማሪ አማካሪ ህ/ሽ/ማ
በኮ/ቀ/ክ/ከ ስር በሚገኙት በወረዳ 13፤14፤15 ላይ የሚደርሰውን የአካባቢ ብክለትና የተፈጥሮ ሃብት መመናመንን
ለመከላከል የሚያስችል እቅድ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
3
2. የወረዳ 13፤14፤15 ነባራዊ ሁኔታ
2.1 አካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ጽ/ቤት
የአለማችንን የአካባቢ ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ አሳሳቢ እየሆነ የመጣ ሲሆን በተለይ ከዓለም ሙቀት መጨመርና ከአየር
ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ የአለማችን ቀዳሚ አጀንዳ እየሆነ ነው፡፡ የሚሊንየሙ የልማት ግቦች ላይም የአካባቢያዊ
በአገራችን 1984 ዓ.ም ወዲህ ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ተሰጥቶት የአካባቢ ሥራዎች እንቅስቃሴ ከተጀመረበት ጊዜ
አንስቶ በአዲስ አበባ ከተማም በክልልና በክፍለ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ተቋቁሞ ሥራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል፡፡
ከ 2 ዐዐ 1 ዓ.ም ጀምሮ በ BPR ጥናት ሰነድ መሠረት የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ ከማዕከል እስከ ወረዳ መዋቅር ተዘርግቶለት
እንዲሁም በክ/ከተሞች በጽ/ቤት ደረጃ እንዲቋቋም ተደርጐ በሥራ ላይ ይገኛል፡፡ ይህም መንግስት ለአካባቢ የሰጠው
ትኩረት ያመለክታል፡፡
የወረዳ 13፤14፤15 አስተዳደርም ለአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ተግባራዊነት የተለያዩ ዕቅዶችን ነድፎ በእንቅስቃሴ ላይ
ሲገኝ ከዘርፈ ብዙ የአካባቢ ችግሮች አኳያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች የባለድርሻ አካላትንና የህብረተሰቡን ተሳትፎ የሚሹ
ወረዳዎቹ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ የሚኖርበት ሰፊ የኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ፣ የንግድ እንቅስቃሴዎች እና መኖርያ
ቤቶች የሚገኙበት እንደመሆኑ መጠን በርካታ የአካባቢ ችግሮች የሚስተዋሉበት ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ጥቂቶቹን
ለመጥቀስ ያክል፡-
ከሚመነጨው ደረቅ ቆሻሻ 20% የሚሆነው የማይሰበሰብና አግባብ ባልሆነ አያያዝና አወጋገድ በየቦታው
የሚጣል ነው፡፡
የቆሻሻ ገንዳዎቹም ደረጃውን በጠበቀ ቦታ የማይቀመጡ፣ ከልጆችና ከእንሳሳት ንክኪ እንዳይኖራቸው
መሆኑ፡፡
መኖሪያ ቤቶች የመፀዳጃ አገልግሎት ያላቸው ውስን ከመሆናቸው በተጨማሪ በተለያዩ ወረዳዎች የህዝብ
4
የማምረቻና አገልግሎት ሰጭ ተቋማት፣ እንዲስትሪዎች፣ ጋራዦች፣ ሆቴሎች፣ ሆስፒታሎች ወዘተ
ቆሻሻዎችን ወደ ወንዞች የጐርፍ ማስወገጃ ቱቦዎች፣ ቦዮች እና ሌሎች አካባቢዎች መልቀቃቸው ሌላው
ከአካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት፤ ከንግድ ጽ/ቤት ፣ ከሥራ አስኪያጅ፣ ከጤና ጽ/ቤት ፣ከወጣቶችና በጎፍቃደኞች ጽ/ቤት፤ ሰላምና
ጸጥታ ጽ/ቤት ፣ ከባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ፣ ከፍትህጽ/ቤት ጋር በትስስር በመሥራት ተልዕኮውን ማሳካት ይችላል
3.2. ተልዕኮ
አዲስ አበባ ከተማን ከብክለትና ከተፈጥሮ ሃብት መራቆት ለመከላከልና ልማትን ከአካባቢ ጋር
ለማጣጣም በጥናትና በምርምር የታገዘ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም በህዝብ ተሳትፎ የአካባቢና
የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤ በማካሄድ የከተማዋ ነዋሪ በንፅሑና ጤናማ አካባቢ የመኖር መብቱ
እንዲጠበቅ ማድረግና ዘለቄታዊ ልማትና የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀምን ማረጋገጥ ፡፡
3.3. እሴቶች
ተጠያቂነት
ግልፅነት
የላቀ አገልግሎት መስጠት
ለለውጥ ዝግጁነት
በዕውቀትና በዕምነት መመራት/መሥራት
አካባቢ የሕይወት መሰረት መሆኑን ማመን
ከአካባቢ ጋር የተጣጣመ ልማት ለዘላቂ ዕድገት መሰረት እንዲሆን መስራት
በአካባቢ ጉዳዮች ላይ ሕብረተሰቡን ማሳተፍ ናቸው
5
ግንዛቤ መፍጠር-ለማህበረሰብ፤የብክለት ምንጭ ለሆኑ ተቐማት፤ወዘተ
ከፍተኛ ብክለት እያስከተሉ ያሉ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን መለየት
5. ስጋቶች
በየሳምንቱ፣ እና በየወሩ ሪፖርቶች ላይ በመመስረት እያንዳንዱ የስራ ክፍል ምን ያህል እንዳከናወነ ይገመገማል
በሪፖርቶቹ ላይ በመንተራስ በአፈፃፀም የታዩ ጉድለቶች የእርምት እርምጃ እንዲወሰድባቸው ግብረመልስ
ይሰጥባቸዋል
በተለያዩ መድረኮች ስራዎች ይገመገማሉ የማስተካከያ አቅጣጫም ይወሰዳል፡፡
6
በለውጥ ስራዎች ትግበራ ሂደት በተቀመጠው የመከታተያ ቼክ ሊስት መሠረት ከአመራር ጀምሮ እስከ ፈፃሚው ድረስ
የተግባራት አፈፃፀም ያጋጠሙ ችግሮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች በየደረጃው እየተገመገመ ሪፖርት የመረጃ ቅብብሎሽ
ስርዓቱን ጠብቆ እንዲላክ ይደረጋል፡፡
7. ማጠቃለያ
በአካባቢ ላይ መጠነ ሰፊ ግንዛቤ የሚፈጥሩና የሚያስጨብጡ ስራዎችን በመስራት የህብረተሰቡንና የባለድርሻ አካላትን
ያሳተፈ የአካባቢ ልማትና እንክብካቤ ስራዎችን መስራት፣ የአካባቢ ሕጎች፣ ደንቦችና የአፈፃፀም መመሪያ እንዲተገበሩ
በማድረግ የክትትልና ግምገማ ስራዎችን መስራት
7
ሂደት ዝርዝር መርሀ-ግብር
1.የትግበራ ምዕራፍ
ዓለማ 1፡ 1.የጀማሪ አማካሪ ማህበሩ የጋራ ዕቅድ ማዘጋጀት ከጥር 7-10 2013 ዓ.ም የወረዳው አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤትና
በክ/ከተማው
የማህበሩ አባላት
የሚደርሰውን
2.ከወረዳ አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት ጋር በመነጋገር የቢሮና ከጥር 12-14 2013 ዓ.ም ››
የአካባቢ የጽህፈት መሳሪያዎች ምናገኝበትን ሁኔታ ማመቻቸት
ብክለትን
በመከላከልና
3.በየወረዳው የባለድርሻ አካላትን መለየት ከጥር 13-15 2013 ዓ.ም ››
በመቆጣጠር
ለነዋሪዎቿ
4.በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ ፎርማት መሰረት ከ 10 ከጥር 17-24 2013 ዓ.ም ››
ንጹህና ጤናማ አግልግሎት ሰጪ ተቐማት መረጃ መሰብሰብ መጀመር
አካባቢ
መፍጠር፡፡
5.ግንዛቤ መፍጠር-ለ 10፤የብክለት ምንጭ ለሆኑ ከጥር 26-27 2013 ዓ.ም ››
ተቐማት፤ወዘተ
8
2.የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ማስቀመጥ
ዋና ዋና ዓላማዎች
ቁልፍ ተግባር
በኮ/ቀ/ክ/ከ ስር በሚገኙ ወረዳዎች (13፤14፤15) እየተከሰተ ያለውን የአካባቢ ብክለትና የሕግ ማዕቀፎችን ለመተግበር እንዲያስችል የሕብረተሰቡ ግንዛቤ በማሳደግና
የተቀናጀ የቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት የአካባቢ ብክለት መከላከል፡፡
ዓለማ 1፡ በኮ/ቀክ/ከ ስር በሚገኙ ወረዳዎች (13፤14፤15) የሚደርሰውን የአካባቢ ብክለትን በመከላከልና በመቆጣጠር ለነዋሪዎቿ ንጹህና ጤናማ አካባቢ መፍጠር፡፡
ግብ 1፡ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል አሰራርን በመዘርጋት አገልግሎት ሰጭና ማምረቻ ተቋማት ላይ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ
9
ግብ 4፡ በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ ፎርማት መሰረት መረጃ መሰብሰብ መጀመር
ግብ 7፡ መድረኮች በአካባቢ ብክለት ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ ለተለያዩ የወረዳው አገልግሎት ሰጪ ተቐማት የግንዛቤ ማስጨበቻ ስራ መስራት
ግብ 9፡ በወረዳው ልማትና አካባቢ ተጣጥመው እንዲሄዱ የተለያየ ደረጃ ያላቸው አዳዲስ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት/ፕሮጀክቶች ከአካባቢ አንጻር እንዲገመገሙ
ማድረግ
ግብ 10፡ የአካባቢ ብክለት ላይ ለሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ስልጠና የሚያገኙበት መንገድ ማመቻቸት
10