Professional Documents
Culture Documents
የጋብቻ ውል
የጋብቻ ውል
1 ኛ................ አቶ
አድራሻ፡- አ.አ ከተማ .... ክ/ከተማ ወረዳ .... የቤት ቁጥር ........
ጋብቻችንን ተከትሎ ስለሚኖረው የንብረት ውጤት በተሸሻለው የቤተሰብ ሕግ ምዕራፍ 3 ክፍል 1 አንቀፅ 42/1፤2 አና 3/
አንዲሁም አንቀፅ 44 እና 46 መሰረት ቀጥሎ ያለውን ስምምነት ፈቅደን ተዋውለናል፡፡
መዝገብ ሹም ፊት በሚፈፀም ጋብቻ መሰረት የምንፈፅም ሲሆን ከዛሬ በኋላ በጋብቻችን ውስጥ የምናፈራው ሀብት
ከዛሬ ጋብቻችንን ከምንፈፅምበት ዕለት በፊት ወ/ሪት ............ በግል ያፈራቻቸውም ሆኑ በስጦታና በውርስ
ያገኘቻቸው የሚንቀሳቀሱም ይሁኑ የማይንቀሳቀሱ ሃብቶቻችን የግሏ/የጋራ ሃብት እንደሆኑ ይቀራሉ፡፡ ከነዚህ
አድራሻው ............... ከተማ ቀበሌ ......... የቤት ቁጥር አዲስ የሆነው ቤትና ይዞታው ወ/ሪት ............ ከሟች
አባቷ/እናቷ የወረሰችው ስለሆነ ቤቱንና ከቤቱም የሚገኝ ገቢ ካለ የወ/ሪት ............ የግል ንብረት ሆኖ ይቀጥላል፡፡
ከዛሬ ጋብቻችንን ከምንፈፅምበት ዕለት በፊት አቶ ............... በግል ያፈራቸውም ሆኑ በስጦታና በውርስ
ያገኛቸው የሚንቀሳቀሱም ይሁኑ የማይንቀሳቀሱ ሃብቶች የአቶ ............. እና የወሪ/ት ............... የጋራ ሃብት ሆነው
እንዲቀጥሉ ተስማምተናል፡፡
1
1 ኛ. አቶ ....................................... አድራሻ፡- ........... ከተማ ቀበሌ .......... የቤ.ቁ ........
1. ........................................ .......................................
2. ........................................ .......................................
1. ........................................ .......................................
2. ........................................ .......................................
3. ........................................ .......................................
4. ........................................ .......................................