You are on page 1of 5

የደብረ ብርሃን ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

የገቢ/ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ስራ ሂደት
ቁጥር
ገቢ/ግ/ፋይ/ንብ/ገ-3/264/2013
ቀን 19/12/2013
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 0011/2013
የደ/ብርሃን ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገ/ጽ/ቤት ለ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት
የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ፣ የውሃ ጉድጓድ ሞተር እና ስዊች ቦርድ በዘርፉ ከተሰማሩ ንግድ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ
አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፣ ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር ለሚፈልጉ ተጫራቾች፡
1. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣የንግድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቲን ነምበር ሰርተፊኬት
ያለው የግዥ መጠኑ 200,000 ብር እና ከዚያ በላይ የሚሆን ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆነና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ
አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፣
2. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ ኦርጅናሉንና ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ፖስታ የአንዱን ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ በትክክል በመሙላት
ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣ የድምር ስህተት ካለ በአንድ መስመር በመሰረዝ ፖራፍ በማድረግ
የተስተካከለውን በምርመራ አምድ ላይ በትክክል መሙላት ይጠበቅባቸዋል፣
3. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በስራ ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ
የማይመለስ ብር 100/መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል በደ/ብ/ከ/ው/ፍ/አ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መግዛት የሚችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፣
4. ተጫራቾች ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ሰነድ ለየብቻው በማዘጋጀት እና እያንዳንዱን ኮፒ እና ኦርጅናል በፖስታው ላይ በማለት በአግባቡ እና
በጥንቃቄ በማሸግ ለቴክኒካል እና ለፋይናንሽያል ሰነድ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ለየብቻ ለይቶ ማስገባት ይኖርባቸዋል
5. የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ቆይቶ እና በ15ኛው ቀን ድረስ በ11፡29 ሰዓት ክፍት
ሆኖ በዚሁ ቀን 11፡30 ታሽጎ የተጠቀሱት የግዢ አይነቶች ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ16ኛው ቀን ወይም በዓልና
እረፍት ቀን ከሆነ በማግስቱ በ3፡00 ሰዓት ቴክኒካል ሰነዱ የሚከፈት ሲሆን ፋይናንሽያል ሰነዱ የሚከፈተው ቴክኒካል ሰነዱ ታይቶ ሲያልቅ
በውስጥ ማስታወቂያ በሚገለፀው ማስታወቂያ መሰረት ይሆናል፡፡
6. የጨረታውን ማስከበሪያ ተጫራቾች የተጫረቱበትን የጠቅላላ ዋጋ 1% በማስላት በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በመ/ቤቱ ገቢ ደረሰኝ
ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል ሆኖም በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዝ ተጫራች ያስያዘበትን ኮፒ በማድረግ በጨረታ ሰነዱ አሽጎ ማቅረብ
ይጠበቅባቸዋል፣
7. አሸናፊ የሚለየው በነጠላ ዝቅተኛ ዋጋ የሞላ ድርጅት ይሆናል፣
8. አሸናፊው ድርጅት ወዲያውኑ ውል ይፈጽማል የውል ማስከበሪያ በአሸነፈበት ብር 10% ያሲዛል፣
9. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ ወይም እራሳቸውን ከጨረታው ማግለል
አይቻልም፣
10. ተወዳዳሪዎች እራሳቸውን ከጨረታው ማግለል ቢፈልጉ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማመልከቻ በመፃፍና ሳጥን ውስጥ በማስገባት
ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል ይችላሉ፣
11. አሸናፊው ተጫራቾች ያሸነፋበትን እቃ በራሱ ወጪ ደ/ብ/ው/ፍ/አገ/ጽ/ቤት ቢሮ ማድረስ ይጠበቅበታል፣
12. አሸናፊው ድርጅት መ/ቤቱ በጠየቀው እስፔስፊኬሽን መሠረት እቃውን ማስረከብ ይኖርበታል፣
13. በማስታወቂያው ያልተገለፁ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
14. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፣
15. አንድ ተጫራች በሌላው ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
16. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-681-70-23 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

በደ/ብርሃን ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገ/ጽ/ቤት


ደ/ብርሃን
የተጫራቾች መመሪያ
1. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የማወዳደሪያ ሐሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና እራሳቸውን
ከጨረታው ማግለል አይችሉም ይህንን ፈጽመው ከተገኙ ለጨረታው ማስከበሪያ ያሲያዙት ገንዘብ ይወረሳል፣
2. ጨረታውን ለማጭበርበር የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጭ ይደረጋሉ ወደፊት በመንግስት የግዥ ጨረታ
እንዳይሳተፍ ይደርጋል ያሲያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ይወረሳል፣
3. እያንዳንዱ ተጫራቾች የተጫረቱበትን 1% በትክክል በማስላት ለጨረታ ማስከበሪያ ወይም ዋስትና በባንክ በተመሰከረበት
ቼክ /ሲፒኦ/ ወይም በ/መቤታችን በመገኘት በጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ ማስያዝ ይኖርበታል፣
4. እያንዳንዱ ተጫራች በማስታወቂያ በተገለፀው መሰረት ጨረታው በሚከፈትበት ወቅት በግንባር ወይም ህጋዊ
ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፡፡
5. አሸናፊው የሚለየው በተናጠል ወይም የእያንዳንዱን ዋጋ በመለየት ዝቅተኛ ዋጋ የሞላው ይሆናል፡፡
6. የጨረታው አሸናፊ ማሸነፋ ከተገለፀበት ግዜ አንስቶ በ5 ቀናት ውስጥ በመቅረብ ውለታውን ይፈጽማል፡፡ የአሸነፈበትን
አጠቃላይ ዋጋ 10% በባንክ በተመሰከረለት ቼክ ወይንም ጥሬ ገንዘብ ለውል ማስከበሪያነት ማስያዝ አለበት ሆኖም ግን
አሸናፊው ማሸነፉ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ውለታ የማይፈጽም ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው
ተወርሶ መ/ቤቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል፡፡
7. ተጫራቾች ስለማጭበርበርና ስለሙስና ወይም ጉቦ መስጠትና መቀበልን ጭምር በኢትዮጲያ ሕጉች ላይ የተደረገውን
የሚያከብሩ መሆኑን በማረጋገጥ በጨረታ ሰነድ ላይ እያንዳንዱ ገጽ ፈርመው መላክ አለባቸው፣
8. ሌላው ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፣
9. የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ የስሌት ስህተት ሳይኖርበት ነጠላና ጥቅል ዋጋው በጥንቃቄ ተሞልቶ መቅረብ አለበት መ/ቤቱ
እንዳስፈላጊነቱ ጨረታውን 25% በመጨመርና በመቀነስ ማሻሻል ይችላል፣
10. የጨረታ ሰነዱ ሲዘጋጅ በሁለት ኮፒ ሆኖ አንደኛው ኦርጅናል ሌላኛው ኮፒ ተብሎ በማዘጋጀትና ፖስታዎቹ ላይ ኦርጅናል ኮፒ
ተብሎ ለየብቻው ተጽፎበትና ታሽገው በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ከመዝጊያው ቀንና ሰአት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
11. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የማወዳደሪያ ሀሳብ ወይም ሰነድ ስማቸውን ፊርማቸውን፣የድርጅታቸውን ማህተም፣
አድራሻቸውን፣ማስፈር አለባቸው፣
12. ተጫራቾች በአፈፃፀም ሂደቱ ላይ ቅሬታ ካለባቸው አቤቱታ ማቅረብ ይችላሉ፣
13. የጨረታ ሰነድ የመሸጫና የመዝጊያ ግዜ ሴሌዳ የጨረታው ማስታወቂያ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡
14. ተጫራቾች ቴክኒካል ሰነድ ለሚጠይቁ የግዢ አይነቶች ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ሰነድ ለየብቻው በማዘጋጀት እና እያንዳንዱን ኮፒ እና ኦርጅናል
በፖስታው ላይ በማለት በአግባቡ እና በጥንቃቄ በማሸግ ለቴክኒካል እና ለፋይናንሽያል ሰነድ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ለየብቻ ለይቶ
ማስገባት ይኖርባቸዋል ;;
15. አሸናፊው ድርጅት የአሸነፈባቸውን ሰመርሴብል ፓምኘ ሞተር ፣ ስዊች ቦርድ፣ RH C Fiuse
በተጠየቀው እስፔሲፊኬሽን መሰረት መ/ቤቱ ድረስ በራሱ ትራንስፖርትና ልዩ ልዩ ወጪዎች በመቻል ማቅረብ አለባቸው
16. የባለሙያ ማረጋገጫና አስተያየት እስካልተሰጠበት ድረስ ግዥ ፈፃሚው ገንዘብ አይከፈልም
17. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የውል ቃሎችና ሁኔታዎች
የውል ተቀባይ ግዴታ
1. ውል ተቀባይ ውሉን በመፈፀም በሚፈፅመው ውለታ መሰረት እቃውን ማስረከብ አለበት፣
2. ካሸናፊው ድርጅት ጋር ውል የገባባቸውን ሰመርሴብል ፓምኘ፣ ስዊች ቦርድ፣ RH C Fiuse ፣ RHC Fiuse የተለያዩ
እሌትሪክ እቃዎች አይነቶች ጥራታቸው ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች ካለ በጥራቱ መሰረት ካልቀረበ እንደገና
በሚመለከተው ባለሙያ ተረጋግጦ የማስተካከል ግዴታ አለበት፡፡
3. ውል ተቀባይ ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀበት በ5 ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል በመፈፀም እንዲሁም በ10 ቀናት ውስጥ
በስፔሲፊኬሽኑ መሰረት በሰዓቱ ካላስረከበ ያሲያዘውን የውል ማስከበሪያ ተወርሶ ለመንግስት
ገቢ ይደረግበታል፡፡
የውል ሰጭ ግዴታ
1. በጨረታ የ¨×¨<” ሰመርሴብል ፓምኘ፣ ስዊች ቦርድ፣ RH C Fiuse ፣ RHC Fiuse የተለያዩ እሌትሪክ አወቃዎች
አይነት በዝርዝራቸው መሰረት ካሸናፊው ድርጅት ትክክለኛ’~” የሚያስፈልገውን ጥራት አጣርቶ ከአስረካቢው ድርጅት
ይረከባል፡፡
2. ተረካቢው አሸናፊ በአሸነፈበት ሰመርሴብል ፓምኘ፣ ስዊች ቦርድ፣ RH C Fiuse ፣ RHC Fiuse የተለያዩ እሌትሪክ
አወቃዎች ብዛትና ጠቅላላ ዋጋ በመ/ቤቱ ባለሙያ በትክክል ከተረጋገጠ እና ከተረከበ በኋላ ክፍያውን ከመ/ቤቱ በጀት
ላይ በሚያቀርበው ደረሰኝ እንዲፈፀም ያስደርጋል፡፡
የደ/ብርሃን ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ለድርጅቱ የሚያገለግሉ የተለያየ ኪ.ዋት ያላቸውን ስዊች ቦርድ ሰመር ሰብል
ፓምፖችንና ሰርፌስ ሞተሮችን እንዲሁም ሞጁል ለመግዛት የተዘጋጀ የዋጋ መሙሊያ ሰነድ
ተ. የእቃው አይነት የእቃው መግለጫ መለኪ ደረጃ ብዛት የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ ምርመ
ቁ ያ ራ
1 Submersible pump 9.2kw, 3 phase, በቁጥ 1ኛ 1
motor with empelier H=97m, Q=5 L/s, ር ደረዳ
2 Submersible pump 9.2kw, 3 phase, በቁጥ 1ኛ 2
motor with empelier H=102m, Q=5 ር ደረዳ
L/s,
3 RHC fuse RHC fuse for use በቁጥ 1ኛ 9
transformer 63A ር ደረዳ

4 Switch board Auto 1ኛ 1


transformer ደረዳ
switch board for
22kw
/Imported/
5 Switch board Auto 1ኛ 1
transformer ደረዳ
switch board for
18.5kw
/Imported/
6 Surface pump 3 phase 5.50 K.w በቁጥ 1ኛ 4
H35,Q 61/s ር ደረዳ
7 Surface Pump 3 phase 3 በቁጥ 1ኛ 2
k.w,3.2kw, ር ደረዳ
H=25,Mq=64/s
8 RHC fuse for transformer 100A በቁጥ 1ኛ 15
ር ደረዳ
9 ጀኔሬተር ሞጁል 12v ቁጥር 1ኛ 5
ደረጃ
10 ቤልት 10 ቶን የሚያነሳ 1ኛ 4
ደረጃ
ለውሃ ፓምፕ
ማውጫ እና
ማስገቢያ

ጠቅላላ ድምር---------------------------------
Vat 15%______________________________________
Total With vat_____________________________________

የድርጅቱ ባለቤት /ተወካይ ስም-----------------------------------------ፊርማ---------------------- ቀን----------------------


የድርጅቱ ማህተም------------------------

You might also like