Professional Documents
Culture Documents
2011
2011
ትም/ጽ/ቤት የዕቅድ
ዝግጅት ክትትልና ግምገማ
ቡድን
የ 2011 ዓ.ም የኪራይ
ሰብሳቢነት ማድረቂያ
እቅድ
መግቢያ
የዕቅድ ዝግጅት ክትልና ግምገማ ቡድን የፀረ ኪራይ ሰብሳቢነት ያለበትን ደረጃ በየጊዜው በመገምገምና
በማስተካከል ቡድናችን ለዜጎች ቀልጣፋ ፣ ዉጤታማና ተጠያቂነት ያለበት አገልግሎት መስጠት
ይጠበቅብናል፡፡ ስለሆነም የቡድናችን የፀረ ኪራይ ሰብሳቢነት ማስፈጸሚያ እቅድ እውን ለማድረግ ሁሉም
ሙያተኞች ለታቀደዉ እቅድ መሳካት ከፍተኛ ርብርብ ማድረግ ተገቢ ነዉ፡፡
በአጠቃላይ ይህ የዕቅድ ዝግጅት ክትልና ግምገማ ቡድን የ 2011 በጀት ዓመት የፀረ ኪራይ ሰብሳቢነት
ማስፈጸሚያ እቅድ ውስጥ የእቅዱ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሰቶች፣ መርሆች፣ ዓላማ፣ የሚከናወኑ ዋና ዋና
ተግባራት፣ ስጋቶችና መፍትሔዎች አካቶ የታቀደ ነው፡፡
እሴቶች
መርሆች
ዓላማ
የፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና አዝማሚያ ተግባርን በመታግል በሰነ- ምግባሩ የታነፀ ሙያተኛ
፣ደንበኛና ማህበረሰብ በመፈጠር ኪራይ ሰብሳቢነትን የሚፀየፍና የሚጠላ የህብረተሰብ ክፍል
ማፈራት ነዉ፡፡
የሁኔታ ትንተና
በጥንካሬ
የፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት ከውጤት ተኮር ጋር የተሳሰረ መሆኑ
ሙያተኛዉ በየዓመቱ ራሱን በሚያሳይ ሁኔታ 2 ጊዜና ሲቀጥልም እንደ አስፈላጊነቱ ሂስና ግለ-ሂስ
ማድረጉና ችግሮችን እየለየ ማሻሻል መቻሉ
በድክመት
ሙያተኛዉ የሚያሳየዉ የትግል ሁኔታ ከአድርባይነት የተላቀቀ አለመሆኑ
በሂስና ግለ-ሂስ ወቅት ከተወሰኑ ባለሙያዎች ዉጭ ሂስን ከመቀበል ይልቅ የማኩረፍ ሁኔታ መኖሩ
በሂስና ግለ-ሂስ ወቅት ሁሉም ባለሙያ በምን አለብኝነት ዝምታን የመምረጥ ሁኔታ መኖሩ
መፍትሔ
የድጋፍና የክትትላችን ሁኔታ ችግር ፍች እንዲሆን በማድረግ ፣የሲ/ሰርቪስን ሪፎርሞች በማስተግበር የነቃ
ሙያተኛ መፍጠር
አጋር አካላትን መለየት ፣ማጠናከርና የስራ ድርሻዉን ማሳወቅ