Professional Documents
Culture Documents
2011
2011
ትም/ጽ/ቤት የዕቅድ
ዝግጅት ክትትልና ግምገማ
ቡድን
የ 2011 ዓ.ም
የመልካም አስተዳድር ዕቅድ
ገንዳዉሃ
ሰኔ 2011 ዓ.ም
ጽፈት ቤታችን የህ/ሰቡን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ በርካታ ስራዎችን
እየሰራ ይገኛል ፡፡ እስካሁን ባለዉ ሁኔታ በየቡድኑ በርካታ አበረታች ዉጤቶች ተመዝግበዋል ፡፡
እንደቡድን ተቋሞቻችን የተመደበላቸውን አጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኣና መደበኛ በጀት
በመመሪያውና በቀመሩ መሰረት በመመደብና ክትትል በማድረግ ስራ ላይ በተገቢው መንገድ ስራ ላይ
እንዲያውሉት ወጥነት ያለዉ አሰራርንና ተጠያቂነትን ለማስፈን አበረታች ጥረቶች ማስመዝገብ
ተችሏል፡፡
ኪራይ ሰብሳቢነት በማስወገድና ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ ከማሳደግ አኳያ ትክክለኛ ፖሊሲና አቅጣጫ
ተቀምጦ ከየትኛዉም ጊዜ የተሻለ እንቅስቃሴ በመደረጉ ተጨባጭ የሆኑ ዉጤቶችም እየተመዘገቡ
ይገኛሉ፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና በተሰሩ ስራዎችም የማይናቁ ለዉጦች
ታይተዋል፡፡
በ 2010 በጀት ዘመን የወረዳችን የት/ቤት አመራሮች በተፈጠረላቸዉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች
ከምንግዜዉም በተሻለ ወደ ተግባር ስራ የገቡ ቢሆንም አሁንም ድረስ ያልፈታናቸዉ በርካታ የአሰራር
ክፍተቶች እንዳሉ ማስተዋል ችለናል፡፡ ለአብነት ያህልም በአንዳንድ ተቋማት የዕቃ ግዥ
3.3 ስጋቶች
ተግባሩን በክትትልና ግምገማ አለመምራት
በወቅታዊ ተግባራት መጠመድ ምክንያት ማድረግ
የኮፒ ማሽን አገልግሎት ያለማግኘት ችግር
የመልካም አስተዳደር መስፈን ሚናን አሳንሶ ማየትና ከልማቱ ሰራ ጋር አስተሳስሮ
አለማየት
3.5 ግብ
5 የሚከናወኑ ተግባራት
በየሩብ ዓመቱ በቡድናችን ደረጃ በመልካም አስተዳር የመጡ ለዉጦችን ያጋጠሙ
ችግሮች የተሰጡ መፍትሄዎችንና ያልተፈቱ ችግሮችን ከነምክንያታቸዉ
በመገምገም አቅጣጫ ያስቀምጣል፡፡
በቼክሊስቶች የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ግብረ በማዘጋጀት ለጉድኝትና
ለተቋማት መላክ
አሰራርና አደረጃጀቶችን ማጠናከር
የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ተግባሮችን መፈጸምና የአፈጻጸም አቅጣጫዎችን
ማጠናከር
የቡድናችን የተገልጋይ እርካታ ማረጋገጥ
በተቋማት ደረጃ የሚገኙ ልዩ ልዩ አደረጃጀቶች በእቅዳቸዉ መሰረት
ተግባራቸዉን እንዲፈጽሙ ማስቻል፡፡
በቡድኑ ደረጃ የተዘጋጀዉ የመልካም አስተዳደር እቅድ ላይ ለጉድኝት ማዕከል
ሱ/ዘሮች እውቅና መፍጠር
የተገኙ ዉጤቶችን የመመዝገብና የማረጋገጥ ስራ መስራት
ተ
.
በተቋሙ የተለያዩ የመ/አስ/ችግሮች ለመፍታት
ቁ የተቀመጡ የመፍትሄ ሀሳቦች የሚፈቱበት ፈጻሚ አካላት
ጊዜ
በአጭር
ጊዜ በመካከለኛ
በረጅም
ጊዜ ጊዜ
1 ለቡድኑ የሚላኩ የአቋራጭ ተማሪ መረጃ እና
የህብረተሰብ ተሳትፎ ስራዎችንና የበጀት
* የቡድኑ ሙያተኞች
አጠቃቀም ሪፖርቶች በቋሚ መረጃ በትክክል
መዝግቦ መያዝ
ማሳሰቢያ ፡- በአጭር ጊዜ የሚፈታ ማለት እስከ ጥቅምት 30/2011 ዓ.ም የመካከለኛ ጊዜ ማለት እስከ
ጥር 30 ሲሆን የረጅም ጊዜ ማለት ደግሞ እስከ ዓመት መጨረሻ ድረስ የሚፈቱ ማለት ነዉ ፡፡