Professional Documents
Culture Documents
ተሞከሮ
ተሞከሮ
መግቢያ
በሚኒስቴር ደረጃ ራሱን አስችሎ በማዋቀር ከታች እስከ ከተማ ድረስ አደረጃጀት በመፍጠር በማኒፋክቸሪንግ
ኢንዱስትሪ የተሰማራና ወደ ፊትም ሊሰማራ የሚፈልግ ባለሀብትን መሰረተ ልማት በማሟላትና ሌሎች ድጋፍና
በዚህም መሰረት በከተማችን የኢንዱስትሪ መንደርና ገበያ መሰረተ ልማት ዋና የስራ ሂደት 7(ሰባት) የስራ መደብ
እንዲኖረው ታስቦ አደረጃጀት የተፈጠረ በመሆኑ ከአንድ የስራ መደብ ማለትም የከተማ ፕላን ባለሙያ የሥራ መደብ
እነዚሁ ሰራተኞች ከጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ባለሙያ ውጭ ሌሎች በክልሉ አማካኝነት ደብረ ታቦር ከተማ ላይ
በተዘጋጀ የስራ ማስጀመሪያ ስልጠና ላይ መሳተፍ፣ሪፖርት ቢጋርና የትግበራ ማንዋል ከመላክ ባለፈ የስራ ዝርዝር ToBe
እንዲሁም የአሰራር ህግጋት ባለመውረዳቸው የስራ ሂደቱን ዕቅዶች ለማቀድና ከእያንዳንዱ ፈፃሚ ባለሙያ ጋር ዕቅድ
በማቀድ ለመዋዋል ችግር ስለፈጠረብን እጃችን ላይ በአሉ የትግበራ ማንዋልና የሪፖርት በጋር መነሻ በማድረግ
ለእያንዳንዱ የስራ መደብ የስራ ዝርዝር ማዘጋጀት አስፈላጊ በመሆኑ መነሻ ሀሳብ በስራ ሂደት አስተባባሪ እንዲዘጋጅ
በደ/ማርቆስ ከተማ አስ/ንግድ/ኢን/ገበያ ልማት ጽ/ቤት ውስጥ ከኢንዱስትሪ መንደርና ገበያ መሰረተ ልማት ዋና
የስራ ሂደት፣
4.2 አካባቢ
በደ/ማርቆስ ከተማ የተቋቋመው ኢንዱስትሪ መንደር ውስጥና ከኢንዱስትሪ መንደር ውጭ ለሚገኙ
ፕሮጀክቶችና የገበያ ማዕከላት አካባቢ ተገቢውን ስራ ለመስራት
4.3 ተባባሪዎች
የኢንዱስትሪ መንደርና ገበያ መሰረተ ልማት ዋና የስራ ሂደት ሰራተኞችና ጠበብ ባለ መድረክ በተዘጋጀው የስራ
ዝርዝር ላይ የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ዋና የስራ ሂደትና የእንስሳትና የእንስሳት ተዋፅኦ ዋና የስራ ሂደት ሰራተኞች
ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመጨረሻም በተቋሙ ማኔጅመንት ኮሚቴ እንዲታይ ተደርጓል፡፡
5. የቅመራው ምንነት
የበላይ አካልን ሳይጠብቅ ለሰራተኞች የስራ ዝርዝር በማዘጋጀት ወደ ስራ ለማስገባት በመቻሉ ጥሩ ተነሳሽነት
ነው ተብሎ በመታሰቡ፣
6. የተወሰደ የመፍትሄ እርምጃዎች
ከላይ በተ.ቁ 3 የተጠቀሱ ሰነዶችን መነሻ በማድረግና በአለን ጠቅላላ እውቅና መሰረት ለሁሉም የስራ መደቦች
የስራ ዝርዝር በማዘጋጀት፣
በመጀመሪያ በስራ ሂደት ደረጃ ውይይት ተደርጓል፣
ሁለተኛ የስራ መደራረብ ይኖራል ተብሎ ከታሰቡ የስራ ሂደቶች ማለትም፡- ከኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ዋና
የሥራ ሂደት እና ከእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ የስራ ሂደት ጋር ጠበብ በአለ መድረክ ተወያይተን የጋራ
አድርገነዋል፡፡
ሶስተኛ በንግድ ኢን/ገበያ/ል/ጽ/ቤት ማኔጅመንት ኮሚቴ በማቅረብ እንዲፀድቅ በማድረግ ለእያንዳንዱ ፈፃሚ(
ባለሙያ) ዕቅድ በማቀድ ወደ ስራ ለማስገባት ተችሏል፡፡
ክፍል 2
1. ምርጥ ተሞክሮ የተቀመረባቸው
ተቋማት
የአብከመ ንግድ ኢን/ገበያ ልማት ቢሮ ኢንዱስትሪ መንደርና ገበያ መሰረተ ልማት ዋና የስራ ሂደት፣
አካባቢ
ባህርዳር
ተባባሪዎች
አካባቢ
በከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ መንደር ውስጥና ኢንዱስትሪ መንደር ውጭ እንዲሁም ገበያ ማዕከላት አካባቢ
ለሚሰሩ ስራዎች፣
ተባባሪዎች
ሐ/ የቅየሳ ባለሙያ
ኢንዱስትሪ መንደር ላይ ያለ የመሰረተ ልማት ችግር መለየት ችግሩን እንዲፈታ ማድረግ፣
የሰርቨይንግ ዳታ ለቀማ ስራ መስራትና ለዲዛይን ባለሙያው ማስረከብ፣
ወደ ኢንዱስትሪ መንደር የሚካተትን መሬት ከሶስተኛ ወገን ነፃ ማድረግ፣
ከሶስተኛ ወገን ነፃ የሆነ መሬትን እንዲሁም በኢንዱስትሪ መንደር የተከለለ መሬትን መለየትና ሳይት
ማዘጋጀት፣
መሰረተ ልማት ግንባታ የሚካሂድበትን ቦታ ለስራ ተቋራጭ ርክክብ ማድረግ፣